Numbers 34:15 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ክልተ ነገድን ፍርቂ ነገድን ርስቶም ኣብ ወሰን ርባ ዮርዳኖስ፡ ኣብ ጥቓ ያሪኮ፡ ብምብራቕ፡ ጸሓይ ክትበርቕ ከላ ተቐበሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚህ ሁለቱ ነገ​ድና የአ​ንዱ ነገድ እኩ​ሌታ ርስ​ታ​ቸ​ውን በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ በኢ​ያ​ሪኮ አን​ጻር በም​ሥ​ራቅ በኩል ወረሱ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህ ሁለቱ ነገድና የአንዱ ነገድ እኩሌታ ርስታቸውን በዮርዳኖስ ማዶ በኢያሪኮ አንጻር በምሥራቅ በኩል ወረሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህ ሁለቱ ነገድና የአንዱ ነገድ እኩሌታ ርስታቸውን በዮርዳኖስ ማዶ በኢያሪኮ አንጻር በስተ ምሥራቅ፥ በፀሐይ መውጫ በኩል ወረሱ።”
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika Yordaanooseppe he pinththan Iyarkko ginara arshey mokkiza baggara bana gakkiza xinxxoza ekkida» gi yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ዮርዳኖሴፔ ሄ ፒንን ኢያርኮ ጊናራ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ባና ጋኪዛ ጺንጾዛ ኤኪዳ» ጊ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባንታ ላታ እያርኮፈ ሄፍንን፥ ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ዶሎሀ ባጋን ኤክዶሶና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) banta laata Iyaarkofe hefinthan, Yordaanose Shaafape doloha baggan ekidosona” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ ሁለቱ ነገዶችና እኩሌታው ነገድ ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ፣ ከኢያሪኮ ማዶ በፀሓይ መውጫ በኩል ርስታቸውን ተቀብለዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዮርዳኖስ ማዶ ከኢያሪኮ በስተምሥራቅ፥ በፀሐይ መውጫ በኩል ርስታቸውን ተቀብለዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዞም ክልተ ነገድን እዝ ፈረቓ ነገድን ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ ናይ ኢያሪኮ ብወገን ምብራቕ ፀሓይ ረርስቶም ሒዞም ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 እዞም ክልተ ነገድን እዚ ፈረቓ ነገድን ኣብ ክንየው ዮርዳኖስ ናይ ያሪኮ ብሸነኽ ምብራቕ ጸሓይ ረርስቶም ሓዙ።