Leviticus 27:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪ ዓመት ኢዮቤል ንቝራጽ መሬቱ እንተ ቀዲሱ ግና፡ እቲ ኻህን ነቲ ገንዘብ በቶም ክሳዕ ዓመት ኢዮቤል እተረፈ ዓመታት ይሕስበሉ፡ ካብ ግምትኩም ድማ ይቝረጽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሻውንም ከኢዮቤልዩ ዓመት በኋላ ቢሳል፥ ካህኑ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ እንደ ቀሩት ዓመታት ገንዘቡን ይቈጥርለታል፤ ከግምቱም ይጐድላል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሻውንም ከኢዮቤልዩ ዓመት በኋላ ቢቀድስ፥ ካህኑ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ እንደ ቀሩት ዓመታት ገንዘቡን ይቈጥርለታል፤ ከግምቱም ይጐድላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን እርሻውን ከኢዮቤልዩ ዓመት በኋላ ቢቀድስ፥ ካህኑ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ እንደ ቀሩት ዓመታት ቊጥር ገንዘቡን ያስላልህስ፤ ከዚያም ከግምትህ ላይ ይቀነሳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን እ ባረ ጋድያ እሻታማን ላይ ባላይ አ ስምና ጌሻ ኦ ጾሳዉ ዱማዮፐ፥ ካሊደ ደእያ እሻታማን ላይ ባላይ ጋካናዉ ደእያ ዎድያ ቄሲ ፓይዶ፤ ያቶፐ አ ኩመን ጋትያፐ ዎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin I bare gadiyaa Ishatamantso Laytsaa Baalay aad'd'i simmina geeshsha ootsi S'oossaw dummayooppe, kaalliide de'iyaa Ishatamantso Laytsaa Baalay gakkanaw de'iyaa wodiyaa k'eesii paydo; yaatooppe Aa kumentsaa gatiyaappe wod'd'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izaadey gadaa immiday ichchash tammanththo layththaafe guye gidikko qeesezi hereganay yiza ichchash tammanththo layth gakkanaas diza attida layththaa qoodidi herego; miishshaafe ashshi ciggo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛዴይ ጋዳ ኢሚዳይ ኢቻሽ ታማን ላይፌ ጉዬ ጊዲኮ ቄሴዚ ሄሬጋናይ ዪዛ ኢቻሽ ታማን ላይ ጋካናስ ዲዛ ኣቲዳ ላይ ቆዲዲ ሄሬጎ፤ ሚሻፌ ኣሺ ጪጎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እ ባ ጋድያ እሻታማን ላይ ባለይ አን፥ ጌሽ ኦድ ጎዳስ ዱማይኮ፥ ካልድ ደእያ እሻታማን ላይ ባለይ ጋካናዉ ደእያ ላይታ ካህነይ ታይብድ፥ እያ ኩመ ጋትያፐ ዎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin I ba gadiya Ishatammantho Laytha Ba7aaley aadhin, geeshshi oothidi Godaas dummayiko, kaallidi de7iya Ishatammantho Laytha Ba7aaley gakanaw de7iya laythata kahiney taybidi, iya kumetha gatiyape wodho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዕርሻውን የሚቀድሰው ከኢዮቤልዩ በኋላ ከሆነ ግን፣ ካህኑ ዋጋውን የሚተምነው እስከሚመጣው የኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ ባሉት ዓመታት ቍጥር ልክ ነው፤ የተተመነውም ዋጋ ይቀነሳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መሬቱን የሰጠው የኢዮቤልዩ ዓመት ካለፈ ዘግይቶ ከሆነ ግን ካህኑ እስከ ተከታዩ የኢዮቤልዩ ዓመት ያለውን ቀሪ ጊዜ በመገመት ዋጋው እንዲቀነስ ያድርግ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓመት ኢዮቤልዩ ምስ ሓለፈ ግራቱ ንእግዚኣብሄር ክህብ እንተ ተመባፅዐ፥ እቲ ኻህን ብቝፅሪ እተን ክሳዕ ዓመት ኢዮቤልዩ ተሪፈን ዘለዋ ዓመታት ዋጋኣ ይሕሰበሉ፤ ካብቲ ዋጋኣ ድማ ይጕደል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንግራቱ ድሕሪ ዓመት እልልታ እንተ ቐደሳ ኸኣ፡ እቲ ኻህን ብፍቕዲ እተን ክሳዕ ዓመት እልልታ ተረፈን ዘለዋ ዓመታት ዋጋኣ ይሕሰበሉ፡ ካብቲ ገምጋምካ ኸኣ ይጉደል። |