Leviticus 17:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ ድንኳን እግዚኣብሄር ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ንምቕራብ ናብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ኣይተምጽእዎ። ደም ኣብቲ ሰብኣይ ክቑጸር ኣለዎ፤ ደም ኣፍሰሰ፤ እቲ ሰብ ድማ ካብ ህዝቡ ክጠፍእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ ያለው የተመረጠ የሚቃጠል መሥዋዕት፥ ወይም የድኅነት መሥዋዕት ያደርገው ዘንድ ወደ ምስክሩ ድንኳን ደጃፍ ባያመጣው፥ በሌላም ቦታ ቢያርደው፥ በእግዚአብሔር ማደሪያ ፊት ለእግዚአብሔር ቍርባን ያቀርብ ዘንድ ወደ ምስክሩ ድንኳን ባያመጣው፥ ደሙ በዚያ ሰው ላይ ይቈጠርበታል፤ ደም አፍስሶአልና፤ ያም ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔር ማደሪያ ፊት ለእግዚአብሔር ቍርባን ያቀርብ ዘንድ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ባያመጣው፥ ደሙ በዚያ ሰው ላይ ይቈጠርበታል፤ ደም አፍስሶአል፤ ያም ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጌታ ማደሪያ ፊት ለፊት ለጌታ እንደ ቁርባን አድርጎ ለማቅረብ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ባያመጣው፥ ደሙ በዚያ ሰው ላይ ይቈጠርበታል፤ ደም አፍስሶአል፤ ያም ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጥፋ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳዉ እሞታ ኦደ እማናዉ መና ጎዳ ዱንካንያ ፐንግያ መና ጎዳ ስን አሀና ዮፐ፥ ሄ ሱን እ ኦሸቴ፤ ሄ አሳይ ሱ ጉሴዳ። ሄዋ ድራዉ እ ባረ አሳ ግዶፐ ቦሄቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaw imotaa ootsiide immanaw Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa penggiyaa Med'inaa Godaa sintsa ahana d'ayooppe, he suutsan I ooshettee; he Asay suutsaa gusseedda. Hewaa diraw I bare asaa giddoppe bohetto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAAS dummatidason Xoossas yarshanaas Gaytoteththa Dunkaane penge ehontta aggiko hessaadey suuththaa coo hada gussida mala qoodettidi dere giddofe shaaketti goodetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳስ ዱማቲዳሶን ጾሳስ ያርሻናስ ጋይቶቴ ዱንካኔ ፔንጌ ኤሆንታ ኣጊኮ ሄሳዴይ ሱ ጮ ሃዳ ጉሲዳ ማላ ቆዴቲዲ ዴሬ ጊዶፌ ሻኬቲ ጎዴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳስ እሞታ ኦድ እማናዉ ጌሻ ዱንካንያ ፐንገ ጎዳ ስን ኤሆና እፅኮ፥ እ ሄ ሱን ኦይሸቴስ። ሄ ኡራይ ሱ ጉስዳ ግሾ ባ አሳ ግዶፈ ኩረቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaas imota oothidi immanaw Geeshsha Dunkaaniya penge Godaa sinthe ehonna ixiko, I he suuthan oyshetees. He uray suuthu gussida gisho ba asaa giddofe kuretto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግዚአብሔር (ያህዌ) ማደሪያ ፊት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መሥዋዕት አድርጎ ለማቅረብ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ባያመጣው፣ ያ ሰው በከንቱ ደም እንዳፈሰሰ ይቈጠራል፤ ደም በማፍሰሱም ከወገኖቹ ተለይቶ ይጥፋ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተቀደሰው ስፍራ ለእግዚአብሔር ቊርባን ያቀርብ ዘንድ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ባያመጣው፥ ደም በከንቱ እንዳፈሰሰ ተቈጥሮ ይፈረድበታል፤ ከሕዝቡም ይለያል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅድሚ መሕደሪ እግዚኣብሄር፥ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ኸቕርቦ፥ ናብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን እንተ ዘየምፂእዎ ዕዳ ደም ኣለዎ። ደም ኣፍሲሱ እዩ እሞ፥ እቲ ሰብ እቱይ ካብ ህዝቡ ይወገድ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቅድሚ ማሕደር እግዚኣብሄር፡ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ኬቕርቦ፡ ናብ ኣፍ ድንኳን ምርኻብ እንተ ዘይምጽኦ፡ ነቲ ሰብ እቲ ኸም ዕዳ ደም ይቑጸረሉ። ደም ኹዕዩ እዩ፡ ነቲ ሰብ እቲ ኻብ ማእከል ህዝቡ ኺምንቆስ እዩ። |