Judges 6:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ጊዴዎን ንኣምላኽ፡ ቍጥዓኻ ኣብ ልዕለይ ኣይትነድድ፡ እዚ ሓንሳብ ጥራይ እየ ክዛረብ። ክፍትኖ፡ ኣብዚ ግዜ እዚ ግን ብጸጉሪ ጤል፤ ሕጂ ኣብ ልዕሊ ጸጕሪ ጤል ጥራይ ይነቅጽ፣ ኣብ ምሉእ መሬት ድማ ጠሊ ክህሉ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌዴዎንም እግዚአብሔርን አለው፥ “በቍጣህ አትቈጣኝ፤ ደግሞ አንዲት ነገር ልናገር፤ ጠጕሩ ብቻውን ደረቅ ይሁን፤ በምድሩም ላይ ጠል ይውረድ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌዴዎንም እግዚአብሔርን። እኔ ይህን አንድ ጊዜ ስናገር አትቈጣኝ፤ እኔ ይህን አንድ ጊዜ በጠጕሩ፥ እባክህ፥ ልፈትን፤ አሁንም በጠጕሩ ብቻ ላይ ደረቅ ይሁን፥ በምድሩም ሁሉ ላይ ጠል ይሁን አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ጌዴዎን እግዚአብሔርን እንዲህ አለው፤ “እባክህ አትቈጣኝ፤ አንዲት ጥያቄ እንደገና ልጠይቅ። በጠጉሩ ባዘቶ ላይ ሌላ ሙከራ እንዳደርግ ፍቀድልኝ፤ በዚህ ጊዜ ምድሩ ሁሉ በጤዛ ተሸፍኖ ባዘቶው ደረቅ ይሁን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ጌዶን ቃይካ ጾሳ፥ “ሀያና ሀንቀቶፓ! ታን ኔና ጉጃደካ እት ገደ ኦቻይ፤ ዶርሳ አጎዛ ቦላ ሀራ ማላታ በሳናዳን ታን ኔና ኦቻይ። ሀእ ቃይ ዶርሳ አጎዛይ መላ ግድና፥ ቢታይ እርጺደ ከተርሳታናዳን ኡዳርኪ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, Geedooni k'aykka S'oossaa, «Hayanaa hank'k'ettoppa! Taani neena gujjaadekka itti gede oochchay; dorssaa agoozaa bolla hara malaataa bessanaadan taani neena oochchay. Ha"i k'ay dorssaa agoozay mela gidina, biittay irs's'iide ketterssattanaadan udaarikkii» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Geedooni qasseka Xoossaa, «Woze nena zay! Tana hanqettofa! Issito ta nena zaara oychchays; dorsa agoza bolla hara malata bessana mala; hessika dorsa agozay mela gidiin biittay haaxxidi xaazatana mala ooththarkkii!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌዶኒ ቃሴካ ጾሳ፥ «ዎዜ ኔና ዛይ! ታና ሃንቄቶፋ! ኢሲቶ ታ ኔና ዛራ ኦይቻይስ፤ ዶርሳ ኣጎዛ ቦላ ሃራ ማላታ ቤሳና ማላ፤ ሄሲካ ዶርሳ ኣጎዛይ ሜላ ጊዲን ቢታይ ሃጺዲ ጻዛታና ማላ ኦርኪ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ገድዮን፥ “ሀያና ሀንቀቶፋ፤ ታኒ ነና ጉጃዳካ ሀራ ኦይሾ ኦይቻና። ዶርሳ እክስያ ቦላ ሀራ ማላ በሳና መላ ኦይቻይስ። ሀእ ዶርሳ እክሰይ መላ ግድን ዩሹዋን ደእያ ቢታይ አካትድ ላካናዳ ኦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Gediyooni, “Hayyana hanqetofa; taani nena gujadaka hara oysho oychana. Dorsa ikisiya bolla hara malla bessaana mela oychayis. Ha77i dorsa ikisey mela gidin yuushuwan de7iya biittay akatidi laakanada ootha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ጌዴዎን እግዚአብሔርን እንዲህ አለው፤ “እባክህ አትቈጣኝ፤ አንዲት ጥያቄ እንደ ገና ልጠይቅ። በጠጕሩ ባዘቶ ላይ ሌላ ሙከራ እንዳደርግ ፍቀድልኝ፤ በዚህ ጊዜ ምድሩ ሁሉ በጤዛ ተሸፍኖ ባዘቶው ደረቅ ይሁን።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀጥሎም ጌዴዎን እግዚአብሔርን እንዲህ አለው፤ “እባክህ አትቈጣኝ፤ እንደገና አንድ ጊዜ እንድናገር ፍቀድልኝ፤ ይኸውም በበግ ጠጒሩ ባዘቶ ላይ ሌላ ምልክት እንዲታይ ልጠይቅ፤ በዚህን ጊዜ የጠጒሩ ባዘቶ ደረቅ ሆኖ በዙሪያው ያለው ምድር እርጥብ እንዲሆን አድርግልኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጌዴዎን ድማ ንኣምላኽ “ሓደ ሻዕ ክዛረብ፥ ኣይትቈጥዐኒ፤ በቲ ፀምሪ ሓደሻዕ ክፍትን ፍቐደለይ። እምበኣርከስ እቲ ፀምሪ ጥራሕ ንቑፅ ይኹን፤ ኣብ ኵላ ምድሪ ድማ ኣውሊ ይኹን” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጊዴዎን ድማ ንኣምላኽ ሓንሳእ ጥርይ ክዛረብ፡ ቁጥዓኻ ኣባይ ኣይንደድ፡ በቲ ጸምሪ ሓንሳእ ጥራይ ክፍትን በጃኻ። እምባአርሲ እቲ ጸምሪ ጥራይ ንቑጽ፡ ኣብ ብዘላ ምድሪ ድማ ዛዕዝዓ ይኹን በሎ። |