Joshua 22:7 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንፍርቂ ነገድ ምናሴ ድማ ሙሴ ኣብ ባሳን ርስቲ ሃቦ፣ ነቲ ኻልእ ፍርቂ ድማ እያሱ ኣብ ምዕራባዊ ሸነኽ ዮርዳኖስ ኣብ መንጎ ኣሕዋቶም ሃቦ። እያሱውን ናብ ድንኳናቶም ምስ ሰደዶም፡ ባረኾም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ሙሴ በባሳን ውስጥ ርስት ሰጥቶአቸው ነበር፤ ለቀረው ለእኩሌታው ግን ኢያሱ በዮርዳኖስ ማዶ በባሕር በኩል በወንድሞቻቸው መካከል ርስት ሰጣቸው። ኢያሱም ወደ ቤታቸው በአሰናበታቸው ጊዜ እንዲህ ብሎ መረቃቸው፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ሙሴ በባሳን ውስጥ ርስት ሰጥቶአቸው ነበር፤ ለቀረው ለእኩሌታው ግን ኢያሱ በዮርዳኖስ ማዶ በምዕራብ ወገን በወንድሞቻቸው መካከል ርስት ሰጣቸው። ኢያሱም ወደ ቤታቸው በሰደዳቸው ጊዜ እንዲህ ብሎ መረቃቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ሙሴ በባሳን ውስጥ ርስት ሰጥቶአቸው ነበር፤ ለቀረው ለእኩሌታው ግን ኢያሱ በዮርዳኖስ ማዶ በምዕራብ ወገን በወንድሞቻቸው መካከል ርስት ሰጣቸው። ኢያሱም ወደ ቤታቸው ባሰናበታቸው ጊዜ እንዲህ ብሎ ባረካቸው፥ |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Minaase qommofe baggatas Baasaane biittan xinxxo immides; hankko attida baggatas Iyaasoy Yordaanooseppe arshey wulliza baggafe istta ishata giddon isttas xinxxo immides. Iyaasoy istta bantta soo soo simmana mala moyziza wode istta anjjishe, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ሚናሴ ቆሞፌ ባጋታስ ባሳኔ ቢታን ጺንጾ ኢሚዴስ፤ ሃንኮ ኣቲዳ ባጋታስ ኢያሶይ ዮርዳኖሴፔ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋፌ ኢስታ ኢሻታ ጊዶን ኢስታስ ጺንጾ ኢሚዴስ። ኢያሶይ ኢስታ ባንታ ሶ ሶ ሲማና ማላ ሞይዚዛ ዎዴ ኢስታ ኣንጂሼ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ፥ ምናሰ ኮቻ ባጋስ ባሳነን ላታ ቢታ እምስ። አትዳ ባጋ ኮቻስ ቃስ ዮርዳኖሰፐ ዉሎሀ ባጋን ላታ ቢታ እምስ። እያሱይ ኤንታ አንጅድ ሞይዝሸ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy, Minaase kochaa baggaas Baasanen laata biitta immis. Attida bagga kochaas qassi Yordaanosepe wuloha baggan laata biitta immis. Iyyasuy enta anjidi moyzishe, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ ለምናሴ ነገድ እኩሌታ በባሳን ምድር ርስት ሰጥቷቸው ነበር፤ ለቀረው እኩሌታ ደግሞ ኢያሱ ከዮርዳኖስ በስተ ምዕራብ ከወንድሞቻቸው ጋር ርስት ሰጣቸው። ኢያሱ ወደ ቤታቸው እንዲገቡ ባሰናበታቸው ጊዜ መረቃቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለምናሴ ነገድ እኩሌታ ሙሴ ርስት በባሳን ሰጥቶአቸው ነበር፤ ለእኩሌቶቹ ደግሞ በዮርዳኖስ ምዕራብ በኩል ከወንድሞቻቸው ጋር ኢያሱ መሬት ሰጣቸው፤ ኢያሱም ባሰናበታቸው ጊዜ ባረካቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ንፍርቂ ነገድ ምናሴ ኣብ ባሳን ርስቲ ሂብዎም ነበረ፤ ኢያሱ ነቲ ፍርቂ ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ፥ ኣብ ወገን ምዕራብ ኣብ መንጎ ኣሕዋቶም ሃቦም። ኢያሱ ናብ ዓዶም ክሰዶም እንተሎ መረቖም፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንፈረቕ ነገድ ምናሴ ሙሴ ኣብ ብሳን ርስት ሂብዎ ነበረ። ነት ፈረቓኡ ኸአ እያሱ ኣብ ስግር ይዮዳኖስ፡ ኣብ ወገን ምዕርራ ኣብ መንጎ ኣሕዋቶም ሀቦም። እያሱ ንና ድንኳናቶም ኪሰዶም ክሎ መረቕም፡ |