Isaiah 6:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ጐይታይ፡ ክሳዕ መዓስ፧ ንሱ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፡ ከተማታት ብዘይ ነበርቲ፡ ኣባይቲ ድማ ብዘይ ሰብ ክሳዕ ዝባረራ፡ እታ ምድሪ ድማ ፈጺማ ዝባደመት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም፥ “ጌታዬ ሆይ፥ እስከ መቼ ድረስ ነው?” አልሁ። እርሱም መልሶ እንዲህ አለኝ፥ “ከተሞች የሚኖርባቸውን አጥተው እስኪፈርሱ ድረስ፥ ቤቶችም ሰው አልቦ እስኪሆኑ፥ ምድርም ፈጽሞ ባድማ ሆና እስክትቀር ድረስ ነው፤” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም። ጌታ ሆይ፥ እስከ መቼ ድረስ ነው? አልሁ። እርሱም መልሶ እንዲህ አለ። ከተሞች የሚኖርባቸውን አጥተው እስኪፈርሱ ድረስ፥ ቤቶችም ሰው አልቦ እስኪሆኑ ምድርም ፈጽሞ ባድማ ሆና እስክትቀር ድረስ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም፤ “ጌታ ሆይ፤ ይህ የሚሆነው እስከ መቼ ነው?” አልሁት፤ እርሱም መልሶ እንዲህ አለኝ፤ “ከተሞች እስኪፈራርሱና፤ የሚኖሩባቸው እስኪያጡ፤ ቤቶችም ወና እስኪሆኑና፤ ምድርም ፈጽሞ ባድማ እስክትሆን ድረስ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ታን፥ “አቤት ጎዳዉ! ሀዌ አይደ ጋካናሴ?” ያጋድ። እ ዛረደ፥ “ካታማቱ ደእያ አሳ ዪደ፥ ኮለታና ጋካናሳ፥ ጎለቱካ ኦናና ጋካናዉነ ቢታይካ ኡባና መላ ግዳና ጋካናሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, taani, «Abeet Godaw! Hawe ayide gakkanaasee?» yaagaad. I zaaretsiide, «Katamatuu de'iyaa asaa d'ayiide, kolettana gakkanaasa, golletuukka onana gakkanawunne biittaykka ubbaanna mela gidana gakkanaasa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tanikka, «Abeet Godawu! Hayssi ayde gakkanaas hananee?» gadis. Izikka zaaridi taas, «Katamati isttan de7iza asi dhayiin istti laalettana gakkanaas, keeththatikka ubbay kayzana gakkanaassinne biittayka mulera aykkoy baynda bula gidana gakkanaassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒካ፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ሃይሲ ኣይዴ ጋካናስ ሃናኔ?» ጋዲስ። ኢዚካ ዛሪዲ ታስ፥ «ካታማቲ ኢስታን ዴኢዛ ኣሲ ዪን ኢስቲ ላሌታና ጋካናስ፥ ኬቲካ ኡባይ ካይዛና ጋካናሲኔ ቢታይካ ሙሌራ ኣይኮይ ባይንዳ ቡላ ጊዳና ጋካናሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ሄስ ሀናናይ አዉደ ጋካናሴ?” ያጋስ። እ ዛሪድ፥ “ካታማት ላለታና ጋካናዉ፥ ኬት ካይሳ ግዳና ጋካናዉ፥ ቢታይ ፖሎ ዶገታና ጋካናዉ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani, “Abeeti Godaw, hessi hananay awude gakanaasee?” yaagas. I zaaridi, “Katamati laaletana gakanaw, keethati kaysa gidana gakanaw, biittay polo dogetana gakanaw; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም፣ “ጌታ ሆይ፤ ይህ የሚሆነው እስከ መቼ ነው?” አልሁት፤ እርሱም መልሶ እንዲህ አለኝ፤ “ከተሞች እስኪፈራርሱና የሚኖሩባቸው እስኪያጡ፣ ቤቶችም ወና እስኪሆኑና ምድርም ፈጽሞ ባድማ እስክትሆን ድረስ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም “አቤቱ ጌታ ሆይ፥ ይህ የሚሆነው እስከ መቼ ነው?” ብዬ ጠየቅሁ። እርሱም “ከተሞች እስኪፈርሱ፥ ቤቶችም የሚኖርባቸው አጥተው ወና እስኪሆኑና አገሪቱም የተፈታች ባድማ እስክትሆን ድረስ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ኸዓ “ኦ ጐይታ! ክሳዕ መኣዝ እዩ?” በልኩዎ። ንሱ ድማ መሊሱ ኸምዙይ በለኒ፦ “ከተማታት ዝነብረለን ስኢነን ክሳዕ ዝፈርሳ፥ ኣባይቲውን ሰብ ዘይብለን ክሳዕ ዝኾና፥ እታ ሃገርውን በረኻ ኾይና ኽሳዕ እትባድም፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኸኣ፡ ጐይታየ፡ ክሳዕ መኣዝ፡ በልኩ። ንሱ ድማ በለ፡ ከተማታት ክሳዕ ዚባድማ እሞ ዚነብረን ዜብለን፡ ኣባይቲ ብዘይ ሰብ፡ እታ ሃገርውን በረኻ ዀይና ኽሳዕ እትባድም፡ |