Isaiah 6:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ጐይታይ፡ ክሳዕ መዓስ፧ ንሱ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፡ ከተማታት ብዘይ ነበርቲ፡ ኣባይቲ ድማ ብዘይ ሰብ ክሳዕ ዝባረራ፡ እታ ምድሪ ድማ ፈጺማ ዝባደመት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም፥ “ጌታዬ ሆይ፥ እስከ መቼ ድረስ ነው?” አልሁ። እር​ሱም መልሶ እን​ዲህ አለኝ፥ “ከተ​ሞች የሚ​ኖ​ር​ባ​ቸ​ውን አጥ​ተው እስ​ኪ​ፈ​ርሱ ድረስ፥ ቤቶ​ችም ሰው አልቦ እስ​ኪ​ሆኑ፥ ምድ​ርም ፈጽሞ ባድማ ሆና እስ​ክ​ት​ቀር ድረስ ነው፤”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም። ጌታ ሆይ፥ እስከ መቼ ድረስ ነው? አልሁ። እርሱም መልሶ እንዲህ አለ። ከተሞች የሚኖርባቸውን አጥተው እስኪፈርሱ ድረስ፥ ቤቶችም ሰው አልቦ እስኪሆኑ ምድርም ፈጽሞ ባድማ ሆና እስክትቀር ድረስ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም፤ “ጌታ ሆይ፤ ይህ የሚሆነው እስከ መቼ ነው?” አልሁት፤ እርሱም መልሶ እንዲህ አለኝ፤ “ከተሞች እስኪፈራርሱና፤ የሚኖሩባቸው እስኪያጡ፤ ቤቶችም ወና እስኪሆኑና፤ ምድርም ፈጽሞ ባድማ እስክትሆን ድረስ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ታን፥ “አቤት ጎዳዉ! ሀዌ አይደ ጋካናሴ?” ያጋድ። እ ዛረደ፥ “ካታማቱ ደእያ አሳ ዪደ፥ ኮለታና ጋካናሳ፥ ጎለቱካ ኦናና ጋካናዉነ ቢታይካ ኡባና መላ ግዳና ጋካናሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, taani, «Abeet Godaw! Hawe ayide gakkanaasee?» yaagaad. I zaaretsiide, «Katamatuu de'iyaa asaa d'ayiide, kolettana gakkanaasa, golletuukka onana gakkanawunne biittaykka ubbaanna mela gidana gakkanaasa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tanikka, «Abeet Godawu! Hayssi ayde gakkanaas hananee?» gadis. Izikka zaaridi taas, «Katamati isttan de7iza asi dhayiin istti laalettana gakkanaas, keeththatikka ubbay kayzana gakkanaassinne biittayka mulera aykkoy baynda bula gidana gakkanaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒካ፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ሃይሲ ኣይዴ ጋካናስ ሃናኔ?» ጋዲስ። ኢዚካ ዛሪዲ ታስ፥ «ካታማቲ ኢስታን ዴኢዛ ኣሲ ዪን ኢስቲ ላሌታና ጋካናስ፥ ኬቲካ ኡባይ ካይዛና ጋካናሲኔ ቢታይካ ሙሌራ ኣይኮይ ባይንዳ ቡላ ጊዳና ጋካናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ሄስ ሀናናይ አዉደ ጋካናሴ?” ያጋስ። እ ዛሪድ፥ “ካታማት ላለታና ጋካናዉ፥ ኬት ካይሳ ግዳና ጋካናዉ፥ ቢታይ ፖሎ ዶገታና ጋካናዉ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani, “Abeeti Godaw, hessi hananay awude gakanaasee?” yaagas. I zaaridi, “Katamati laaletana gakanaw, keethati kaysa gidana gakanaw, biittay polo dogetana gakanaw;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም፣ “ጌታ ሆይ፤ ይህ የሚሆነው እስከ መቼ ነው?” አልሁት፤ እርሱም መልሶ እንዲህ አለኝ፤ “ከተሞች እስኪፈራርሱና የሚኖሩባቸው እስኪያጡ፣ ቤቶችም ወና እስኪሆኑና ምድርም ፈጽሞ ባድማ እስክትሆን ድረስ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም “አቤቱ ጌታ ሆይ፥ ይህ የሚሆነው እስከ መቼ ነው?” ብዬ ጠየቅሁ። እርሱም “ከተሞች እስኪፈርሱ፥ ቤቶችም የሚኖርባቸው አጥተው ወና እስኪሆኑና አገሪቱም የተፈታች ባድማ እስክትሆን ድረስ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ኸዓ “ኦ ጐይታ! ክሳዕ መኣዝ እዩ?” በልኩዎ። ንሱ ድማ መሊሱ ኸምዙይ በለኒ፦ “ከተማታት ዝነብረለን ስኢነን ክሳዕ ዝፈርሳ፥ ኣባይቲውን ሰብ ዘይብለን ክሳዕ ዝኾና፥ እታ ሃገርውን በረኻ ኾይና ኽሳዕ እትባድም፥
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸኣ፡ ጐይታየ፡ ክሳዕ መኣዝ፡ በልኩ። ንሱ ድማ በለ፡ ከተማታት ክሳዕ ዚባድማ እሞ ዚነብረን ዜብለን፡ ኣባይቲ ብዘይ ሰብ፡ እታ ሃገርውን በረኻ ዀይና ኽሳዕ እትባድም፡