Isaiah 59:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ግና ምሳታቶም ዝኣተኹዎ ኪዳን እዚ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። እቲ ኣባኻትኩም ዘሎ መንፈሰይን እቲ ኣብ ኣፍኩም ዘእተኽዎ ቃላተይን ካብ ኣፍኩምን ካብ ኣፍ ዘርእኹምን ካብ ኣፍ ዘርእኹምን ኣይኪንቀሳቐስን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ካብ ሕጂ ንዘለኣለም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ከእ​ነ​ርሱ ጋር ያለው ቃል ኪዳኔ ይህ ነው” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ “በአ​ንተ ላይ ያለው መን​ፈሴ በአ​ፍ​ህም ውስጥ ያደ​ረ​ግ​ሁት ቃሌ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለ​ዓ​ለም ድረስ ከአ​ፍህ፥ ከዘ​ር​ህም አፍ፥ ከዘር ዘር​ህም አፍ አይ​ጠ​ፋም፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእርሱ ጋር ያለው ቃል ኪዳኔ ይህ ነው ይላል እግዚአብሔር፥ በአንተ ላይ ያለው መንፈሴ በአፍህም ውስጥ ያደረግሁት ቃሌ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘላለም ድረስ ከአፍህ ከዘርህም አፍ ከዘር ዘርህም አፍ አያልፍም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእነርሱ ጋር ያለው ቃል ኪዳኔ ይህ ነው ይላል ጌታ፤ በአንተ ላይ ያለው መንፈሴ በአፍህም ውስጥ ያደረግሁት ቃሌ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለዓለም ድረስ ከአፍህ፥ ከዘርህም አፍ፥ ከዘር ዘርህም አፍ አይለይም፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታና ግዶፐ፥ ታን ኡንቱንቱና ጫቀትያ ጫቁ ሀዋ: ህንተ ቦላን ደእያ ታ አያናይነ ታን ህንተ ዶናን ዎዳ ታ ቃላይ ሀችፐ ዶሚደ፥ መና ጋካናዉ፥ ህንተ ዶናፐ፥ ህንተ ናናቱ ዶናፐነ ህንተ ናናቱ ናናቱ ዶናፐ ሻከተና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taana gidooppe, taani unttunttunna c'aak'k'etiyaa c'aak'k'uu hawaa: hintte bollan de'iyaa ta Ayyaanaynne taani hintte doonaan wotseedda ta k'aalay hachchippe doommiide, med'inaa gakkanaw, hintte doonaappe, hintte naanatu doonaappenne hintte naanatu naanatu doonaappe shaakettenna. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka GODAY, «Ta baggara taassinne isttas diza caaqo qaalay hayssa; intte bolla diza ta Ayanaynne tani intte doonan woththida ta qaalay hachchife doommidi mernaa gakkanaas, intte doonappe, intte nayta doonappenne intte zereththa doonappe shaakettenna» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጎዳይ፥ «ታ ባጋራ ታሲኔ ኢስታስ ዲዛ ጫቆ ቃላይ ሃይሳ፤ ኢንቴ ቦላ ዲዛ ታ ኣያናይኔ ታኒ ኢንቴ ዶናን ዎዳ ታ ቃላይ ሃቺፌ ዶሚዲ ሜርና ጋካናስ፥ ኢንቴ ዶናፔ፥ ኢንቴ ናይታ ዶናፔኔ ኢንቴ ዜሬ ዶናፔ ሻኬቴና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታዉ ኤንታራ ደእያ ጫቆይ ሀይሳ፦ ህንተ ቦላ ደእያ ታ አያናይነ ታኒ ህንተ ዶናን ዎዳ ታ ቃላይ፥ ሀችፈ ዶምድ፥ መርና ጋካናዉ፥ ህንተ ዶናፐ፥ ህንተ ናይታ ዶናፐነ ህንተ ናይታ ናይታ ዶናፐ ሻከተና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taw entara de7iya caaqoy haysa: hinte bolla de7iya ta Ayyaanaynne taani hinte doonan wothida ta qaalay, hachife doomidi, merinaa gakanaw, hinte doonape, hinte nayta doonapenne hinte nayta nayta doonape shaaketenna” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በእኔ በኩል፣ ከእነርሱ ጋር ያለኝ ቃል ኪዳን ይህ ነው” ይላል እግዚአብሔር ፤ “በአንተም ላይ ያለው መንፈሴ፣ በአፍህ ያስቀመጥሁት ቃሌ ከአፍህ፣ ከልጆችህ አፍ፣ ከዘር ዘሮቻቸውም አፍ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘላለም አይለይም” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ከእነርሱ ጋር የሚኖረኝ ቃል ኪዳን ይህ ነው፦ ከአሁን ጀምሮ እስከ ዘለዓለም በእናንተ ላይ ያለው መንፈሴና በአንደበታችሁ ያኖርኩትን ቃሌን ለልጆቻችሁና ለልጅ ልጆቻችሁ አስተምሩ ይላል እግዚአብሔር።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነስ ምስኣቶም ዘለኒ ኺዳን እዙይ እዩ ይብል እግዚኣብሄር፦ “እቲ ኣባኻ ዘሎ መንፈሰይ፥ እቲ ኣብ ኣፍካ ዘንበርኩዎ ቓለይ፥ ካብ ኣፍካ ወይ ካብ ኣፍ ደቅኻ ወይ ካብ ኣፍ ደቂ ደቅኻ፥ ካብ ሕዚ ጀሚሩ ኽሳዕ ዘለኣለም ኣይፍለን እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣነስ ኪዳነይ ምሳታቶም እዚ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ እቲ ኣባኻ ዘሎ መንፈሰይን፡ እተን ኣብ ኣፍካ ዘንበርክወን ቃላተይን ካብ ኣፍካ ወይስ ካብ ኣፍ ደቅኻ ወይ ካብ ኣፍ ደቂ ደቅካ ኻብ ሕጂ ኽሳዕ ዘለኣለም ኣይኪርሕቕን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።