Isaiah 5:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣብ ኣእዛነይ ከምዚ በለ፦ ብሓቂ፡ ብዙሓት ኣባይቲ፡ ዓበይትን ጽቡቓትን፡ ተቐማጢ ዘይብሎም ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ በሠ​ራ​ዊት ጌታ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጆሮ ተሰ​ም​ቶ​አ​ልና፦ ቤቶች ቢሠሩ ባድማ ይሆ​ናሉ፤ ታላ​ላ​ቅና የሚ​ያ​ምሩ ቤቶ​ችም የሚ​ቀ​መ​ጥ​ባ​ቸው አይ​ኖ​ርም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በጆሮዬ እንዲህ አለ። በእውነት ብዙ ታላቅና መልካም ቤት ባድማ ይሆናል፥ የሚቀመጥበትም አይገኝም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ጆሮዬ እየሰማ እንዲህ ሲል ተናገረ፤ “ታላላቅ ቤቶች ወና ይቀራሉ፤ የሚያማምሩም ቤቶች ነዋሪ ያጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሄ ዎልቃማ ጎለቱ ኦናና፤ ሄ ሎኦ ጎለቱዋን ደአናዉ አሳይ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; «He wolk'k'aama golletuu onana; he lo"o golletuwaan de'anaw Asay d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqqama GODAY tani ta hayththara siyishin, «Gita keeththati kayzi attana; he lo7o keeththatan de7anaas asi dhayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ታኒ ታ ሃይራ ሲዪሺን፥ «ጊታ ኬቲ ካይዚ ኣታና፤ ሄ ሎኦ ኬታን ዴኣናስ ኣሲ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ግድ ጫቅሽን ታ ስአስ። “ሄ ግታ ኬት ካይሳታና፤ ሄ ሎኦ ኬታን ዳናዉ አስ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqaama Goday haysada gidi caaqishin ta si7as. “He gita keethati kaysatana; he lo77o keethatan daanaw asi dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ጆሮዬ እየሰማ እንዲህ ሲል ተናገረ፤ “ታላላቅ ቤቶች ወና ይቀራሉ፣ የሚያማምሩም ቤቶች ኗሪ ያጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ የሠራዊት አምላክ እንዲህ ብሎ በመሐላ ሲያረጋግጥ ሰምቼአለሁ፦ “የተዋቡ ታላላቅ ቤቶች ሁሉ ፈርሰው ወና ይሆናሉ፤ የሚኖርባቸው ሰውም አይገኝም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ብእዝነይ ከምዙይ በለኒ፦ “ብሓቂ ብዙሕ ዓበይትን ፅቡቕን ኣባይቲ ኽዓኑ እዩ፤ ዝነብረሉውን ኣይርከብን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ካብ ዓሰርተ ጽምዲ ዜውዕል ኣታኽልቲ ወይንስ ሓደ ባት፡ ሓደ ሆመር ዘርኢ ኸኣ ሓደ ኤፋ ጥራይ ኪእቶ እዩ እሞ፡ ብሓደ እቲ ብዙሕ ኣባይቲ ኺዖኑ እዩ፡ እቲ ዓበይቲ ጽቡቕን እኳ ዚነብሮ ዜብሉ ኪኸውን እዩ፡ ኢሉ ኣብ እዝነይ ተዛረበ።