Isaiah 5:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ህዝቡ ነደደ፡ ኢዱ ዘርጊሑ ድማ ሰዓሮም። እዚ ዅሉ ኸኣ፡ ኢዱ ገና ተዘርጊሓ ኣላ እምበር፡ ቍጥዓኡ ኣይተመልሰን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሕ​ዝቡ ላይ ታላቅ ቍጣን ተቈጣ፤ እጁ​ንም በላ​ያ​ቸው ዘር​ግቶ መት​ቶ​አ​ቸ​ዋል፤ ተራ​ሮ​ችም ተን​ቀ​ጠ​ቀጡ፤ ሬሳ​ቸ​ውም በመ​ን​ገድ መካ​ከል እንደ ጕድፍ ሆኖ​አል። በዚ​ህም ሁሉ እንኳ ቍጣው አል​ተ​መ​ለ​ሰ​ችም፤ ነገር ግን እጁ ገና ተዘ​ር​ግታ ትኖ​ራ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ የእግዚአብሔር ቍጣ በሕዝቡ ላይ ነድዶአል እጁንም በላያቸው ዘርግቶ መትቶአቸዋል፤ ተራሮችም ተንቀጠቀጡ፥ ሬሳቸውም በአደባባይ መካከል እንደ ጕድፍ ሆኖአል። በዚህም ሁሉ እንኳ ቍጣው አልተመለሰችም፥ ነገር ግን እጁ ገና ተዘርግታ ትኖራለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታ ቁጣ በሕዝቡ ላይ ነዶአል፤ እጁን አንሥቶ መቶአቸዋል፤ ተራሮች ራዱ፤ ሬሳዎችም በመንገድ ላይ እንደ ተጣለ ጥራጊ ሆኑ፤ ይህ ሁሉ ሆኖ ግን ቁጣው ገና አልተመለሰም፤ እጁም እንደ ተነሣ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳ ሀንቁ አ አሳ ቦላ ኤጽ ከሴ፤ እ ባረ ኩሽያ ኡንቱንቱ ቦላ ደንደ፥ ኡንቱንታ ሾጨዳ። ደረቱ ቃጺኖ፤ ሀይቄዳ አሳ አሃይ ኦግያን ቡራ ማላ ግዴ፤ ያንናካ አ ሀንቁ ስመና፤ አ ኩሺ ሀእካ ደንዴዳሳን ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Med'inaa Godaa hank'k'uu Aa asaa bolla ees's'i kesee; I bare kushiyaa unttunttu bolla dentsiide, unttuntta shoc'eedda. Deretuu k'aas's'iino; hayk'k'eedda asaa anhay ogiyaan buura mala gidee; yaaninakka Aa hank'k'uu simmenna; Aa kushii ha"ikka denddeeddasaan de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA hanqoy iza deraa bolla eexxi ke7ides; izi ba kushe denththidi istta shocides. Zumati qaaxxida; hayqqida asaa ahay oge bolla pitti yeggida buura mala gidides; histti pe7iinkka iza hanqoy simmibeenna; iza kushey ha7ikka dendida mala dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ሃንቆይ ኢዛ ዴራ ቦላ ኤጺ ኬኢዴስ፤ ኢዚ ባ ኩሼ ዴንዲ ኢስታ ሾጪዴስ። ዙማቲ ቃጺዳ፤ ሃይቂዳ ኣሳ ኣሃይ ኦጌ ቦላ ፒቲ ዬጊዳ ቡራ ማላ ጊዲዴስ፤ ሂስቲ ፔኢንካ ኢዛ ሃንቆይ ሲሚቤና፤ ኢዛ ኩሼይ ሃኢካ ዴንዲዳ ማላ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ሀንቆይ እያ አሳ ቦላ ኤፅስ፤ እያ ኩሸይ ደንድድ፥ ኤንታ ይስስ። ደረት ቃፅዶሶና፤ ሀይቅዳ አሳ አሀይ ኦገ ቦላ ቡረዳ ሀንስ። ሄ ኡባንካ እያ ሀንቆይ ስምቤና፤ እያ ኩሸይ ሀእካ ደንድዳ በሳን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Godaa hanqoy iya asaa bolla eexis; iya kushey dendidi, enta dhaysis. Dereti qaaxidosona; hayqida asaa ahay oge bolla buureda hanis. He ubbanka iya hanqoy simmibeenna; iya kushey ha77ika dendida bessan de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ቍጣ በሕዝቡ ላይ ነድዷል፤ እጁን አንሥቶ መትቷቸዋል፤ ተራሮች ራዱ፤ ሬሳዎችም በመንገድ ላይ እንደ ተጣለ ጥራጊ ሆኑ፤ ይህ ሁሉ ሆኖ ግን ቍጣው ገና አልተመለሰም፤ እጁም እንደ ተነሣ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ በጣም ተቈጥቶአል፤ በኀያልነቱም ይቀጣቸዋል፤ ተራራዎች ይናወጣሉ፤ የሞቱ ሰዎችም አስከሬን እንደ ጥራጊ በየመንገዱ ዳር ይወድቃል፤ ይህም ሁሉ ሆኖ የእግዚአብሔር ቊጣ አይበርድም፤ እንደገናም ሊቀጣቸው ተዘጋጅቶአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ህዝቡ ነደደ፤ ኢዱ ኸዓ ኣብኣቶም ዘርጊሑ ወቕዖም፤ እምባታት ኣንቀጥቀጡ፤ ሬሳኣቶም ድማ፥ ከም ጐሓፍ ኣብ ማእኸል ኣደባባይ ኮነ። ምስ እዝ ዅሉ እዙይውን፥ ቍጥዓኡ ኣይተመለሰን፤ ኢዱውን ገና ተዘርጊሓ ኣላ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ቊጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ህዝቡ ነደደ፡ ኢዱ ኸኣ ኣባታቶም ዘርግሔ እሞ ወቕዖም፡ ኣኽራን ኣንቀጥቀጡ፡ ሬሳኦም ድማ ከም ጐሓፍ፡ ኣብ ማእከል ኣደባባይ ኰነ። ምስናይዚ ዂሉ ድማ ቊጥዓኡ ኣይተመልሰን፡ ኢዱውን ገና ተዘርጊሓ ኣላ።