Genesis 37:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚኣቶም ወለዶ ያእቆብ እዮም። ወዲ ዓሰርተ ሾብዓተ ዓመት ዝነበረ ዮሴፍ ምስ ኣሕዋቱ ነተን መጓሰ ይጓስየን ነበረ። እቲ ወዲ ድማ ምስ ደቂ ቢልሃን ምስ ደቂ ጺልፓን ኣንስቲ ኣቦኡ ነበረ። ዮሴፍ ድማ ነቲ ሕማቕ ጸብጻቦም ናብ ኣቦኡ ኣቕረቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የያ​ዕ​ቆ​ብም ትው​ልድ እን​ዲህ ነው። ዮሴፍ ዐሥራ ሰባት ዓመት በሆ​ነው ጊዜ ከወ​ን​ድ​ሞቹ ጋር የአ​ባ​ቱን በጎች ይጠ​ብቅ ነበር፤ እር​ሱም ከአ​ባቱ ሚስ​ቶች ከባ​ላና ከዘ​ለፋ ልጆች ጋር ሳለ ብላ​ቴና ነበረ፤ ዮሴ​ፍም የክ​ፋ​ታ​ቸ​ውን ወሬ ወደ አባ​ታ​ቸው ወደ እስ​ራ​ኤል ያመጣ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የያዕቆብም ትውልድ ይህ ነው። ዮሴፍ የአሥራ ሰባት ዓመት ልጅ በሆነ ጊዜ ከወንድሞቹ ጋር በጎችን ይጠብቅ ነበር፤ እርሱም ከአባቱ ሚስቶች ከባላና ከዘለፋ ልጆች ጋር ሳለ ብላቴና ነበረ፤ ዮሴፍም የክፋታቸውን ወሬ ወደ አባታቸው አመጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የያዕቆብ ትውልድ ታሪክ እንደሚከተለው ነው፤ ዮሴፍ የዐሥራ ሰባት ዓመት ወጣት በነበረበት ጊዜ ከአባቱ ሚስቶች ከባላና ከዚልፋ ከተወለዱት ወንድሞቹ ጋር በጎችና ፍየሎች ይጠብቅ ነበር፤ የእነርሱንም ክፋት ነገር ዮሴፍ ወደ አባታቸው አመጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆባ ናናይ ሀኔዳባይ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳዋ። ዮሴፎ ታማነ ላፑን ላይ ናኣ ግዴዳ ዎደ፥ ባረ አዎ ሀራ ማቼቱዋፐ፥ ባልፐነ ዝልፕፐ የለቴዳ ባረ እሻቱዋና ዉድያ ሄመ። ሄ ዎደ እ ባረ አዎ ኡንቱንቱ ኦዳ ኢታባ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'ooba naanay haneeddabay hawaappe kaalliide s'aafetteeddawaa. Yooseefo tammanne laappun laytsaa na'aa gideedda wode, bare aawoo hara machchetuwaappe, Baalippenne Zilppippe yeletteedda bare ishatuwaanna wudiyaa heeme. He wode I bare aawoo unttunttu ootseedda iitabaa odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobe nayti hanidayssi hayssafe kaallidi xaafettidayssa. Yooseefey 17 layththa naa gidida wode ba aawaa aylletappe, Bilihappenne Zilfife yelettida ba ishatara ba aawa meheta heemmees; he wode izi ba aawaas istti ooththida iita miish ehi yootees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤ ናይቲ ሃኒዳይሲ ሃይሳፌ ካሊዲ ጻፌቲዳይሳ። ዮሴፌይ 17 ላይ ና ጊዲዳ ዎዴ ባ ኣዋ ኣይሌታፔ፥ ቢሊሃፔኔ ዚልፊፌ ዬሌቲዳ ባ ኢሻታራ ባ ኣዋ ሜሄታ ሄሜስ፤ ሄ ዎዴ ኢዚ ባ ኣዋስ ኢስቲ ኦዳ ኢታ ሚሽ ኤሂ ዮቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆባ የለተ ታርከይ ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳ። ዮሰፍ ታማነ ላፑን ላይ ናአ ግድዳ ዎደ ባ አዋ ማቸታፐ፥ ባልፐነ ዝልፓፈ የለትዳ ባ እሻታራ መሄ ሄሜስ። እ ባ አዋስ ባ እሻት ኦዳ ኢታባታ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqooba yeletetha taarikey haysafe kaallidi xaafetidaysa. Yoosefi tammanne laapun laytha na7a gidida wode ba aawa machetape, Baalipenne Zilpafe yeletida ba ishatara mehe heemmees. I ba aawas ba ishati oothida iitabata odees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የያዕቆብ ትውልድ ታሪክ ይህ ነው። ዮሴፍ የዐሥራ ሰባት ዓመት ወጣት በነበረ ጊዜ፣ ከአባቱ ሚስቶች ከባላና ከዘለፋ ከተወለዱት ወንድሞቹ ጋር የአባቱን በጎችና ፍየሎች ይጠብቅ ነበር። እርሱም ስለ ወንድሞቹ ድርጊት ለአባቱ መጥፎ ወሬ ይዞለት መጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የያዕቆብ ትውልድ ታሪክ እንደሚከተለው ነው፤ ዮሴፍ የዐሥራ ሰባት ዓመት ወጣት በነበረበት ጊዜ ከአባቱ ሚስቶች ከባላና ከዚልፋ ከተወለዱት ወንድሞቹ ጋር በጎችና ፍየሎች ይጠብቅ ነበር፤ ወንድሞቹ የሚፈጽሙትንም በደል እያመጣ ለአባቱ ይነግር ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ትውልዲ ያእቆብ ከምዙይ እዩ፦ ዮሴፍ ወዲ ዓሰርተ ሸውዓተ ዓመት መንእሰይ ምስ ኮነ፥ ካብ ኣንስቲ ኣቦኡ ኻብ ባላን ዘለፋን ምስ ዝተወለዱ ኣሕዋቱ ናይ ኣቦኡ ኣባጊዕን ኣጣልን ይሕሉ ነበረ። ንሱ ብዛዕባ ሕማቕ ተግባር ኣሕዋቱ ነቦኡ የምፅአሉ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ወለዶ ያእቆብ እዚ እዩ። ዮሴፍ፡ ወዲ ዓሰርተው ሾብዓተ ዓመት ምስ ኮነ፡ ምስ ኣሕዋቱ ጤለበጊዕ ይጓሲ ነበረ። ንሱ ብንእስነቱ ኾሎ ኽኣ ምስ ደቂ ቢልሃን ምስ ደቂ ጺልጳን ኣንስቲ ኣቦኡ ነበረ። ዮሴፍ ድማ እቲ ኽፉእ ወሬኦም ነቦኦም የምጽኣሉ ነበረ።