Genesis 28:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዘርእኻ ድማ ከም ሓመድ ምድሪ ኪዀኑ እዮም፣ ናብ ምዕራብን ንምብራቕን ናብ ሰሜንን ናብ ደቡብን ክትዝርጋሕ ኢኻ። ኵሎም ወለዶታት ምድሪ ብኣኻን ብዘርእኻን ኪባረኹ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዘርህም እንደ ባሕር አሸዋ ይሆናል፤ እስከ ባሕርና እስከ አዜብ እስከ መስዕና እስከ ምሥራቅ ይበዛል፤ ይሞላልም፤ የምድርም ሕዝቦች ሁሉ በአንተ፥ በዘርህም ይባረካሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዘርህም እንደ ምድር አሸዋ ይሆናል፤ እስከ ምዕራብና እስከ ምሥራቅ እስከ ሰሜንና እስከ ደቡብ ትስፋፋለህ፤ የምድርም አሕዛብ ሁሉ በአንተ በዘርህም ይባረካሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዘርህም እንደ ምድር አሸዋ ይሆናል፥ እስከ ምዕራብና እስከ ምሥራቅ እስከ ሰሜንና እስከ ደቡብ ትስፋፋለህ፥ የምድርም አሕዛብ ሁሉ በአንተ በዘርህም ይባረካሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ዘረይ ሳኣ ሻፍያዳን ዳራና፤ ኔን አዋይ ዉልያ ባጋናነ፥ አዋይ ዶልያ ባጋና፥ ሁጲሳናነ ህርክ ባጋና ደእያ ሳኣ ጋካናዉ አካና፤ ሳኣ ቦላን ደእያ አሳይ ኡባይ ነ ባጋናነ ነ ዘረ ባጋና አንጀታና |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne zeretsay sa'aa shafiyaadan darana; neeni away wulliyaa baggananne, away doliyaa baggana, huup'issananne hirkki baggana de'iyaa sa'aa gakkanaw aakkana; sa'aa bollan de'iyaa Asay ubbay ne baggananne ne zeretsaa baggana anjjettana |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne zereththay biitta ace mala darana; isttika oyddu bagga gakkana; biitta bollan diza asi wuri ne baggaranne ne zereththa baggara anjjettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ዜሬይ ቢታ ኣጬ ማላ ዳራና፤ ኢስቲካ ኦይዱ ባጋ ጋካና፤ ቢታ ቦላን ዲዛ ኣሲ ዉሪ ኔ ባጋራኔ ኔ ዜሬ ባጋራ ኣንጄታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ሼሻ ሳአ ሻፈዳ ዳርሳና። ኔኒ ዶሎሀ ባጋ፥ ዉሎሀ ባጋ፥ ፑደሀ ባጋነ ዱገሀ ባጋ ዳልጋና። ቢታ ቦላ ደእያ አሳ ኡባይ ነ ባጋራነ ነ ሼሻ ባጋራ አንጀታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne sheesha sa7a shafeda darsana. Neeni doloha bagga, wuloha bagga, pudeha bagganne dugeha bagga dalgana. Biitta bolla de7iya asa ubbay ne baggaranne ne sheesha baggara anjetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዘርህ እንደ ምድር አሸዋ ይበዛል፤ በምዕራብና በምሥራቅ፣ በሰሜንና በደቡብ ትስፋፋለህ፤ የምድርም ሕዝቦች ሁሉ በአንተና በዘርህ አማካይነት ይባረካሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዘርህን እንደ ምድር አሸዋ አበዛዋለሁ፤ እነርሱ በሁሉ አቅጣጫ ይዞታቸውን ያስፋፋሉ፤ በአንተና በዘርህ የዓለም ሕዝቦች ሁሉ ይባረካሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዘርእኻ ድማ ኸም ሑፃ ባሕሪ ኽበዝሕ እዩ፤ ንምዕራብን ንምብራቕን ንሰሜንን ንደቡብን ክትሰፍሕ ኢኻ። ኵሎም ዓሌታት ምድሪ እውን ብኣኻን ብዘርእኻን ክባረኹ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዘርእኻ ድማ ከም ሓመድ ምድሪ ኪኸውን እዩ፡ ንምዕራብን ንምብራቕን ንሰሜንን ንደቡብን ክትሰፍሕ ኢኻ። ኩሎም ዓሌታት ምድሪ ኽኣ ብኣኻን ብዘርእኻን ኪባረኹ እዮም። |