Genesis 28:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዘርእኻ ድማ ከም ሓመድ ምድሪ ኪዀኑ እዮም፣ ናብ ምዕራብን ንምብራቕን ናብ ሰሜንን ናብ ደቡብን ክትዝርጋሕ ኢኻ። ኵሎም ወለዶታት ምድሪ ብኣኻን ብዘርእኻን ኪባረኹ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዘር​ህም እንደ ባሕር አሸዋ ይሆ​ናል፤ እስከ ባሕ​ርና እስከ አዜብ እስከ መስ​ዕና እስከ ምሥ​ራቅ ይበ​ዛል፤ ይሞ​ላ​ልም፤ የም​ድ​ርም ሕዝ​ቦች ሁሉ በአ​ንተ፥ በዘ​ር​ህም ይባ​ረ​ካሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዘርህም እንደ ምድር አሸዋ ይሆናል፤ እስከ ምዕራብና እስከ ምሥራቅ እስከ ሰሜንና እስከ ደቡብ ትስፋፋለህ፤ የምድርም አሕዛብ ሁሉ በአንተ በዘርህም ይባረካሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዘርህም እንደ ምድር አሸዋ ይሆናል፥ እስከ ምዕራብና እስከ ምሥራቅ እስከ ሰሜንና እስከ ደቡብ ትስፋፋለህ፥ የምድርም አሕዛብ ሁሉ በአንተ በዘርህም ይባረካሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ዘረይ ሳኣ ሻፍያዳን ዳራና፤ ኔን አዋይ ዉልያ ባጋናነ፥ አዋይ ዶልያ ባጋና፥ ሁጲሳናነ ህርክ ባጋና ደእያ ሳኣ ጋካናዉ አካና፤ ሳኣ ቦላን ደእያ አሳይ ኡባይ ነ ባጋናነ ነ ዘረ ባጋና አንጀታና
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne zeretsay sa'aa shafiyaadan darana; neeni away wulliyaa baggananne, away doliyaa baggana, huup'issananne hirkki baggana de'iyaa sa'aa gakkanaw aakkana; sa'aa bollan de'iyaa Asay ubbay ne baggananne ne zeretsaa baggana anjjettana
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne zereththay biitta ace mala darana; isttika oyddu bagga gakkana; biitta bollan diza asi wuri ne baggaranne ne zereththa baggara anjjettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ዜሬይ ቢታ ኣጬ ማላ ዳራና፤ ኢስቲካ ኦይዱ ባጋ ጋካና፤ ቢታ ቦላን ዲዛ ኣሲ ዉሪ ኔ ባጋራኔ ኔ ዜሬ ባጋራ ኣንጄታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ሼሻ ሳአ ሻፈዳ ዳርሳና። ኔኒ ዶሎሀ ባጋ፥ ዉሎሀ ባጋ፥ ፑደሀ ባጋነ ዱገሀ ባጋ ዳልጋና። ቢታ ቦላ ደእያ አሳ ኡባይ ነ ባጋራነ ነ ሼሻ ባጋራ አንጀታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne sheesha sa7a shafeda darsana. Neeni doloha bagga, wuloha bagga, pudeha bagganne dugeha bagga dalgana. Biitta bolla de7iya asa ubbay ne baggaranne ne sheesha baggara anjetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዘርህ እንደ ምድር አሸዋ ይበዛል፤ በምዕራብና በምሥራቅ፣ በሰሜንና በደቡብ ትስፋፋለህ፤ የምድርም ሕዝቦች ሁሉ በአንተና በዘርህ አማካይነት ይባረካሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዘርህን እንደ ምድር አሸዋ አበዛዋለሁ፤ እነርሱ በሁሉ አቅጣጫ ይዞታቸውን ያስፋፋሉ፤ በአንተና በዘርህ የዓለም ሕዝቦች ሁሉ ይባረካሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዘርእኻ ድማ ኸም ሑፃ ባሕሪ ኽበዝሕ እዩ፤ ንምዕራብን ንምብራቕን ንሰሜንን ንደቡብን ክትሰፍሕ ኢኻ። ኵሎም ዓሌታት ምድሪ እውን ብኣኻን ብዘርእኻን ክባረኹ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ዘርእኻ ድማ ከም ሓመድ ምድሪ ኪኸውን እዩ፡ ንምዕራብን ንምብራቕን ንሰሜንን ንደቡብን ክትሰፍሕ ኢኻ። ኩሎም ዓሌታት ምድሪ ኽኣ ብኣኻን ብዘርእኻን ኪባረኹ እዮም።