Genesis 26:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብኡ ርሒቑ ድማ ካልእ ዒላ ኰዓተ። ስለዚ ድማ ኣይተባእሱን፤ ንሱ ድማ ረሆቦት ኢሉ ሰመያ። ንሱ ድማ፡ ሕጂ እግዚኣብሄር ቦታ ስለ ዝሃበና፡ ኣብታ ምድሪ ድማ ክንፈሪ ኢና፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚያም እልፍ ብሎ ሌላ ጕድጓድ ቈፈረ፤ ስለ እርስዋም አልተጣሉትም፤ ስምዋንም “መርኅብ” ብሎ ጠራት፤ እንዲህ ሲል፥ “አሁን እግዚአብሔር አሰፋልን፤ በምድርም አበዛን።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚያም እልፍ ብሎ ሌላ ጕድጓድ አስቈፈረ፥ ስለ እርስዋም አልተጣሉም፤ ስምዋንም ርኆቦት ብሎ ጠራት እንዲህ ሲል። አሁን እግዚአብሔር አሰፋልን፥ በምድርም እንበዛለን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም እልፍ ብሎ ሌላ ጉድጓድ አስቈፈረ፥ ስለ እርሷም አልተጣሉም፥ ስምዋንም “ርኆቦት” ብሎ ጠራት እንዲህ ሲል፦ “አሁን እግዚአብሔር አሰፋልን፥ በምድርም እንበዛለን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉ ዛርዳኢደ፥ ሀራ ሃ ኦላ ቦክሴዳ፤ አ ጋሱዋን ኦንነ ዋላቀትቤና፤ “ጾሳይ ሀእ ኑዉ አሴዳ፤ ኑን ሀ ጋድያን ጮራና” ጊደ አ፥ “አኮ ሳኣ” ጊደ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guutsaa zardda''iide, hara haatsaa ollaa bookisseedda; Aa gaasuwaan ooninne walak'ettibeenna; «S'oossay ha"i nuw aasseeda; nuuni ha gadiyaan c'oraana» giide Aa, «Aako sa'aa» giide suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guuth haraso aadhdhi hara haaththa olla bookissides; iza gaason oonikka ooyettibeenna; «Xoossi ha7i nuus aassides; nuni ha biittan darana» giidi iza, «Oroboote» gi sunththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉ ሃራሶ ኣ ሃራ ሃ ኦላ ቦኪሲዴስ፤ ኢዛ ጋሶን ኦኒካ ኦዬቲቤና፤ «ጾሲ ሃኢ ኑስ ኣሲዴስ፤ ኑኒ ሃ ቢታን ዳራና» ጊዲ ኢዛ፥ «ኦሮቦቴ» ጊ ሱንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉ ስን ሺቅድ ሀራ ሃ ኦላ ቦክስስ። እያ ጋሶን ኦንካ ኦየትቦና ግሾ፥ “ፆሳይ ሀእ ኑስ ዳልግስስ ኑኒ ሀ ቢታን ዳራና” ግድ ሄ በሳ ረሆቦታ ግድ ሱንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guuthi sinthe shiiqidi hara haatha olla bookisis. Iya gaason oonika ooyetiboonna gisho, “Xoossay ha7i nuus dalgisis nuuni ha biittan darana” gidi he bessa Rehoboota gidi sunthis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይስሐቅም ያን ቦታ ትቶ ሌላ ስፍራ ላይ የውሃ ጕድጓድ አስቈፈረ፤ በዚህ ጊዜ ግን አንድም ሰው ጠብ አላነሣበትም፤ ስለዚህ ያን የውሃ ጕድጓድ፣ “አሁን እግዚአብሔር (ያህዌ) ሰፊ ቦታ ሰጥቶናል፤ እኛም በምድር ላይ እንበዛለን” ሲል ርኆቦት ብሎ ጠራው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም እልፍ ብሎ ሌላ የውሃ ጒድጓድ ቈፈረ፤ በዚህኛው የውሃ ጒድጓድ ምክንያት ምንም ጠብ ስላልተነሣ “እነሆ፥ አሁን እግዚአብሔር ሰፊ ቦታ ሰጠን፤ በምድር ላይም እንበዛለን ሲል፥ ያንን ቦታ ‘ረሖቦት’ ” ብሎ ሰየመው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብኡ ድማ ገዓዘ፤ ካልእ ዒላውን ኰዓተ፤ ብዛዕባኡ ግና ኣይተበኣሱን፤ “ሕዝስ እግዚኣብሄር ኣስፊሑና እዩ እሞ ኣብዝ ምድሪዙይውን ክንስስን ኢና” በለ። ነቲ ዒላ ድማ “ርሖቦት” ኢሉ ሰመዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብኡ ድማ ገዐዘ ካልእ ዒላውን ኾዐተ፡ ብዛዕብኡ ግና ኣይተበእሱን፡ ሕጂስ እግዚኣብሄር ኣርሒቡልና እዩ እሞ፡ ኣብዚ ሃገር ክንፋረ ኢና፡ ኢሉ ኽኣ ስሙ ረሓቦት ኣውጽኣሉ። |