Ezekiel 36:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ ንቤት እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ምእንትኹም ኣይኮንኩን ዝገብር ዘለኹ፡ ምእንቲ እቲ ኣብ መንጎ እቶም ዝኸድኩምዎ ኣህዛብ ዘረከስካዮ ቅዱስ ስመይ ኢለ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ስለ​ዚህ ለእ​ስ​ራ​ኤል ቤት እን​ዲህ በላ​ቸው፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሆይ! በገ​ባ​ች​ሁ​ባ​ቸው በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል ስላ​ረ​ከ​ሳ​ች​ሁት ስለ ቅዱስ ስሜ ነው እንጂ ስለ እና​ንተ የም​ሠራ አይ​ደ​ለ​ሁም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ለእስራኤል ቤት እንዲህ በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በመጣችሁባቸው በአሕዛብ መካከል ስላረከሳችሁት ስለ ቅዱስ ስሜ ነው እንጂ ስለ እናንተ የምሠራ አይደለሁም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ለእስራኤል ቤት እንዲህ በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ የምሠራው ስለ እናንተ ሳይሆን በሄዳችሁባቸው በመንግሥታት መካከል ስላረከሳችሁት ስለ ቅዱስ ስሜ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋ ድራዉ፥ ኔን እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ታን ሀዋ ኦያዌ፥ ህንተ ቤዳ ካዉተቱዋ ኡባ ግዶን ቱንሴዳ ታ ጌሻ ሱን ድራሳፐ አትና፥ ህንተ ድራሳ ግደና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaa diraw, neeni Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, taani hawaa ootsiyaawe, hintte beedda kawutetsatuwaa ubbaa giddon tunisseedda ta geeshsha suntsaa diraassappe attina, hintte diraassa giddenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessa gishshas Isra7eele keeththas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Intteno Isra7eele keeththa asatoo! Tani hayssa ubbaa ooththizay intte bida kawoteththata ubbaa giddon tunisida ta geeshsha sunththaa gishshassafe attiin intte gishshas gidenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኬስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኬ ኣሳቶ! ታኒ ሃይሳ ኡባ ኦዛይ ኢንቴ ቢዳ ካዎቴታ ኡባ ጊዶን ቱኒሲዳ ታ ጌሻ ሱን ጊሻሳፌ ኣቲን ኢንቴ ጊሻስ ጊዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ፥ እስራኤለ አሳስ ግያባ ኦዳ። ‘ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ታ ሄሳ ኦይ፥ ህንተ ብዳ ካዎተታ ግዶን ቱንስዳ ታ ጌሻ ሱን ግሾፐ አትሽን፥ ህንተ ግሾ ግደና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hessa gisho, taani Ubbaa Haariya Goday, Isra7eele asaas giyaba oda. ‘Hinteno, Isra7eele asaw, ta hessa oothey, hinte bida kawotethata giddon tunisida ta geeshsha sunthaa gishope attishin, hinte gisho gidenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ ለእስራኤል ቤት እንዲህ በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ይህን ሁሉ የማደርገው ስለ እናንተ ብዬ ሳይሆን፣ በየሄዳችሁባቸው አሕዛብ መካከል ስላረከሳችሁት ስለ ቅዱስ ስሜ ስል ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እንግዲህ እነሆ፥ እኔ ልዑል እግዚአብሔር ስለ እነርሱ የምልህን ሁሉ ንገራቸው፤ ከእንግዲህ ወዲህ የማደርግላችሁ ነገር በሄዳችሁበት ስፍራ ሁሉ ስላሰደባችሁት ስለ ቅዱስ ስሜ እንጂ ስለ እናንተ ስለ እስራኤላውያን ብዬ አይደለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካ፥ ንቤት እስራኤል ንገሮም፦ “ኣቱም ቤት እስራኤል፥ እዙይ ምእንቲ እቲ ኣብ ዘዝኣተኹምዎም ኣህዛብ ዘርከስኩምዎ ቅዱስ ስመይ እየ እምበር፥ ምእንታኻትኩም ኣይኮንኩን ዝገብሮ ዘለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንቤት እስራኤል ንገሮም፡ ኣቱም ቤት እስራኤል፡ እዚ ምእንቲ እቲ ኣብ ዘዝኣቶኹምዎም ህዝቢ ዘርከስኩምዎ ቅዱስ ስመይ እዩ እምበር፡ ምእንታኹም ኣይኰንኩን ዝገብሮ ዘሎኹ።