Exodus 16:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ደቂ እስራኤል፡ ኣብ ምድሪ ግብጺ፡ ኣብ ጥቓ ድስቲ ስጋ ኮፍ ኢልና ብዙሕ እንጌራ እናበልዕና፡ ብኢድ እግዚኣብሄር እንተንመውት ኔርና፡ በሎም። ንብዘሎ እቲ ጉባኤ ብጥሜት ክንቀትሎ ናብዚ በረኻ መሪሕካና ኢኻ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች አሉአቸው፥ “በሥጋው ምንቸት አጠገብ ተቀምጠን እስክንጠግብ ድረስ እንጀራና ሥጋ በምንበላበት ጊዜ በግብፅ ምድር በእግዚአብሔር እጅ ምነው በሞትን! ይህን ጉባኤ ሁሉ በራብ ልትገድሉ እኛን ወደዚች ምድረ በዳ አምጥታችኋልና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች። ይህን ጉባኤ ሁሉ በራብ ልትገድሉ እኛን ወደዚች ምድረ በዳ አውጥታችኋል፤ በሥጋው ምንቸት አጠገብ ተቀምጠን እንጀራ ስንበላ ስንጠግብ ሳለን በግብፅ ምድር በእግዚአብሔር እጅ ምነው በሞትን! አሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ልጆች እንዲህ አሉአቸው፦ “በሥጋው ምንቸት አጠገብ ተቀምጠን ሳለን፥ ምግብ ተትረፍርፎ ስንበላ ሳለን፥ በግብጽ ምድር ሳለን በጌታ እጅ ምነው በሞትን! ይህን ጉባኤ ሁሉ በራብ ልትገድሉ ወደዚህ ምድረ በዳ አወጣችሁን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱ ኡንቱንታ፥ “ኑን ግብጼ ጋድያን መና ጎዳ ኩሽያን ሀይቄዶ ግዴሮኮሻ! ያን ኑን ኑዋ አሹዋ ከርያ ዩይ አ ኡቲደ፥ ኑን ኮዮ ቁማ ኡባ ሜዶ፤ ሽን ህንተንቱ ኑና ከሲደ፥ ኡባቱዋ ኮሻን ዎናዉ መላ ቢታ አሄድቴ?” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuu unttuntta, «Nuuni Gibs'e gadiyaan Med'inaa Godaa kushiyaan hayk'k'eeddo gideerokkooshsha! Yan nuuni nuwaa ashuwaa keriyaa yuuyyi aad'd'i uttiide, nuuni koyo k'umaa ubbaa meeddo; shin hinttenttu nuuna kessiide, ubbatuwaa koshaan wod'anaw mela biittaa aheedditee?» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «GODAY nuna Gibxe biittan ba kushen wodhidaakko lo7okkoshin! Heen nuni asho miza kereza yuuyi aadhdhi uttidi nuni koyida mala kath kalli midos; gido attiin intte nuna heeppe kessidi hayssa deraa ubbaa gafan wodhanaas haa bazzo ehideta» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጎዳይ ኑና ጊብጼ ቢታን ባ ኩሼን ዎዳኮ ሎኦኮሺን! ሄን ኑኒ ኣሾ ሚዛ ኬሬዛ ዩዪ ኣ ኡቲዲ ኑኒ ኮዪዳ ማላ ካ ካሊ ሚዶስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ኑና ሄፔ ኬሲዲ ሃይሳ ዴራ ኡባ ጋፋን ዎናስ ሃ ባዞ ኤሂዴታ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለት ኤንታኮ፥ “ኑኒ ግብፀ ቢታን ጎዳ ኩሸን ሀይቅዳ ግዶርኮሽን። ሀር አቶ ኑኒ ያን ዎ ኡትድ አሹዋነ ሀራ ካ ኡባ ኑ ኮይዳ መላ ሞስ። ሽን ህንተ ኑና ኡባ ከስድ ሀ መላ ቢታ ኮሻን ዎሴታ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeleti entako, “Nuuni Gibxe biittan Godaa kushen hayqida gidorkoshin. Hari atto nuuni yan wodhi uttidi ashuwanne hara kathi ubbaa nu koyida mela moos. Shin hinte nuna ubbaa kessidi ha mela biitta koshan wodhiseeta” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያንም እነርሱን እንዲህ አሏቸው፣ “በሥጋ መቀቀያው ምንቸት ዙሪያ ተቀምጠን የፈለግነውን ያህል ምግብ መመገብ በምንችልበት በግብፅ ሳለን፣ ምነው በእግዚአብሔር (ያህዌ) እጅ ሞተን ባረፍነው ኖሮ! እናንተ ግን ይህ ሁሉ ጉባኤ በራብ እንዲያልቅ ወደዚህ ምድረ በዳ አመጣችሁን” አሏቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ምነው በግብጽ ሳለን እግዚአብሔር በገደለን ኖሮ፥ በዚያ ሌላው ቢቀር ሥጋም ሆነ ሌላ ምግብ የፈለግነውን ያኽል መመገብ እንችል ነበረ፤ እናንተ ግን ሁላችንም በራብ እንድናልቅ ወደዚህ በረሓ አወጣችሁን።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣስዒቦም ከዓ “እቲ ኣብ ጥቓ ስጋ ዝመልአ ቝራዕ ኮፍ ኢልና እንትንበልዕ፥ ዝደለናዮ እንጀራ በሊዕና ኸዓ ኽንፀግብ እንተለና፥ ብኢድ እግዚኣብሄር ኣብ ግብፂ እንተንመውት ምሐሸና። ንስኻትኩም ግና ንዅልና ብጥሜት ክትቀትሉና፥ ናብዝ በረኻ እዙይ ኣውፃእኹምና” በልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ከኣ፡ እቲ ኣብ ጥቃ ቑራዕ ስጋ ኾፍ ኢልና እንጌራ ኽሳዕ ኣንጸግብ ክንበልዕ ከሎና፡ ብኢድ እግዚኣብሄር ኣብ ምድሪ ግብጺ እንተ ንመውት መንምሀበና። ንስኻቱም ነዚ ኹሉ ኣኺባ ብጥሜት ክትቀትሉ ናብ በረኻ ኣውጻእኩምና በልዎም። |