Exodus 16:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ እግዚኣብሄር ሰንበት ስለ ዝሃበኩም፡ ኣብ ሻድሻይ መዓልቲ ናይ ክልተ መዓልቲ እንጌራ ይህበኩም። ነፍሲ ወከፍ ኣብ ቦታኡ ይጸንሕ፡ ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ሓደ እኳ ካብ ስፍራኡ ኣይውጻእ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰን​በ​ትን እንደ ሰጣ​ችሁ እዩ፤ ስለ​ዚህ በስ​ድ​ስ​ተ​ኛው ቀን የሁ​ለት ቀን እን​ጀራ ሰጣ​ችሁ፤ ሰው ሁሉ በቤቱ ይቀ​መጥ፤ በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ቀን ማንም ከቤቱ አይ​ሂድ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ሰንበትን እንደ ሰጣችሁ እዩ፤ ስለዚህ በስድስተኛው ቀን የሁለት ቀን እንጀራ ሰጣችሁ፤ ሰው ሁሉ በስፍራው ይቀመጥ፥ በሰባተኛው ቀን ማንም ከስፍራው አይሂድ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ሰንበትን እንደ ሰጣችሁ እዩ፤ ስለዚህ በስድስተኛው ቀን የሁለት ቀን ምግብ ሰጣችሁ፤ ሰው ሁሉ በስፍራው ይቀመጥ፤ በሰባተኛው ቀን ማንም ከስፍራው አይውጣ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ህንተንቶ ሳምባታ እሜዳዋ አኬክተ፤ ኡሱፑን ጋላሳን እ ህንተንቶ ላኡ ጋላሳ ኡክ እምያዌ ሄዋ ድራሳ። ላፑን ጋላስ ኡባይ ባረ ደእያ ሳኣን ደእያ ሳኣን ጋምኦ፤ ኦንነ ካረ ከሶፖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hinttenttoo Sambbataa immeeddawaa akeekite; usuppuntsa gallassan I hinttenttoo laa"u gallassaa ukitsaa immiyaawe hewaa diraassa. Laappuntsa gallassi ubbay bare de'iyaa sa'aan de'iyaa sa'aan gam"o; ooninne kare kesoppo» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta inttes Sambata immidayssa akeekite; usuppunththa gallassan ta inttes nam7u gallassas kath immizayssi hessa gishshassa. Laappunththa gallas wurikka ba dizason dizason taakko; oonikka awakka booppo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኢንቴስ ሳምባታ ኢሚዳይሳ ኣኬኪቴ፤ ኡሱፑን ጋላሳን ታ ኢንቴስ ናምኡ ጋላሳስ ካ ኢሚዛይሲ ሄሳ ጊሻሳ። ላፑን ጋላስ ዉሪካ ባ ዲዛሶን ዲዛሶን ታኮ፤ ኦኒካ ኣዋካ ቦፖ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ህንተዉ ሳምባታ እምዳይሳ አኬክተ። ኡሱፑን ጋላሳን እ ህንተዉ ናምኡ ጋላሳ ካ እመይ ሄሳ ግሾሳ። ላፑን ጋላሳን ኦንካ ካረ ከዮና ባ ሶን ባ ሶን ጋምኦ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani hintew Sambaata immidaysa akeekite. Usupuntho gallasan I hintew nam7u gallasa kathi immey hessa gishosa. Laapuntha gallasan oonika kare keyonna ba son ba son gam7o” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ሰንበትን የሰጣችሁ መሆኑን ልብ በሉ፤ በስድስተኛው ቀን ለሁለት ቀን የሚሆን እንጀራ የሰጣችሁ ለዚህ ነው። በሰባተኛው ቀን እያንዳንዱ ሰው ባለበት ይቈይ፤ ማንም አይወጣም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ አንድ የዕረፍት ቀን ሰጥቻችኋለሁ፤ ዘወትር በስድስተኛው ቀን ለሁለት ቀን የሚበቃ ምግብ ስለምሰጣችሁ በሰባተኛው ቀን እያንዳንዱ ሰው ከቤት ሳይወጣ፥ ባለበት ስፍራ ሁሉ ዕረፍት አድርጎ ይዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ረአዩ፥ ኣነ ሰንበት ሂበኩም ኣለኹ፤ ስለዙይ ከዓ እየ በታ ሻድሸይቲ መዓልቲ ንኽልተ መዓልቲ ዝኸውን እንጀራ ዝህበኩም ዘለኹ። በታ ሻውዐይቲ መዓልቲ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ዘዘለዎ ይቀመጥ፤ ሓደ እኳ ኻብ ስፍራኡ ኣይውፃእ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ርአዩ፡ ኣግዚኣብሄር ሰንበት ሂብኩም እዩ እሞ፡ ስለዚ በታ ሳድሰይቲ መዓልቲ ንኽልተ መዓልቲ ዚኸውን እንጌራ ይህበኩም ኣሎ። ነፍሲ ወከፍ ኣብ ዘዘለዎ ይቀመጥ። በታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ሓደ እኳ ኻብ ስፍርኡ ኣይውጻእ በሎ።