Exodus 16:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ እግዚኣብሄር ሰንበት ስለ ዝሃበኩም፡ ኣብ ሻድሻይ መዓልቲ ናይ ክልተ መዓልቲ እንጌራ ይህበኩም። ነፍሲ ወከፍ ኣብ ቦታኡ ይጸንሕ፡ ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ሓደ እኳ ካብ ስፍራኡ ኣይውጻእ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ሰንበትን እንደ ሰጣችሁ እዩ፤ ስለዚህ በስድስተኛው ቀን የሁለት ቀን እንጀራ ሰጣችሁ፤ ሰው ሁሉ በቤቱ ይቀመጥ፤ በሰባተኛውም ቀን ማንም ከቤቱ አይሂድ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ሰንበትን እንደ ሰጣችሁ እዩ፤ ስለዚህ በስድስተኛው ቀን የሁለት ቀን እንጀራ ሰጣችሁ፤ ሰው ሁሉ በስፍራው ይቀመጥ፥ በሰባተኛው ቀን ማንም ከስፍራው አይሂድ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ሰንበትን እንደ ሰጣችሁ እዩ፤ ስለዚህ በስድስተኛው ቀን የሁለት ቀን ምግብ ሰጣችሁ፤ ሰው ሁሉ በስፍራው ይቀመጥ፤ በሰባተኛው ቀን ማንም ከስፍራው አይውጣ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተንቶ ሳምባታ እሜዳዋ አኬክተ፤ ኡሱፑን ጋላሳን እ ህንተንቶ ላኡ ጋላሳ ኡክ እምያዌ ሄዋ ድራሳ። ላፑን ጋላስ ኡባይ ባረ ደእያ ሳኣን ደእያ ሳኣን ጋምኦ፤ ኦንነ ካረ ከሶፖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hinttenttoo Sambbataa immeeddawaa akeekite; usuppuntsa gallassan I hinttenttoo laa"u gallassaa ukitsaa immiyaawe hewaa diraassa. Laappuntsa gallassi ubbay bare de'iyaa sa'aan de'iyaa sa'aan gam"o; ooninne kare kesoppo» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta inttes Sambata immidayssa akeekite; usuppunththa gallassan ta inttes nam7u gallassas kath immizayssi hessa gishshassa. Laappunththa gallas wurikka ba dizason dizason taakko; oonikka awakka booppo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ኢንቴስ ሳምባታ ኢሚዳይሳ ኣኬኪቴ፤ ኡሱፑን ጋላሳን ታ ኢንቴስ ናምኡ ጋላሳስ ካ ኢሚዛይሲ ሄሳ ጊሻሳ። ላፑን ጋላስ ዉሪካ ባ ዲዛሶን ዲዛሶን ታኮ፤ ኦኒካ ኣዋካ ቦፖ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ህንተዉ ሳምባታ እምዳይሳ አኬክተ። ኡሱፑን ጋላሳን እ ህንተዉ ናምኡ ጋላሳ ካ እመይ ሄሳ ግሾሳ። ላፑን ጋላሳን ኦንካ ካረ ከዮና ባ ሶን ባ ሶን ጋምኦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani hintew Sambaata immidaysa akeekite. Usupuntho gallasan I hintew nam7u gallasa kathi immey hessa gishosa. Laapuntha gallasan oonika kare keyonna ba son ba son gam7o” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሰንበትን የሰጣችሁ መሆኑን ልብ በሉ፤ በስድስተኛው ቀን ለሁለት ቀን የሚሆን እንጀራ የሰጣችሁ ለዚህ ነው። በሰባተኛው ቀን እያንዳንዱ ሰው ባለበት ይቈይ፤ ማንም አይወጣም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ አንድ የዕረፍት ቀን ሰጥቻችኋለሁ፤ ዘወትር በስድስተኛው ቀን ለሁለት ቀን የሚበቃ ምግብ ስለምሰጣችሁ በሰባተኛው ቀን እያንዳንዱ ሰው ከቤት ሳይወጣ፥ ባለበት ስፍራ ሁሉ ዕረፍት አድርጎ ይዋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ረአዩ፥ ኣነ ሰንበት ሂበኩም ኣለኹ፤ ስለዙይ ከዓ እየ በታ ሻድሸይቲ መዓልቲ ንኽልተ መዓልቲ ዝኸውን እንጀራ ዝህበኩም ዘለኹ። በታ ሻውዐይቲ መዓልቲ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ዘዘለዎ ይቀመጥ፤ ሓደ እኳ ኻብ ስፍራኡ ኣይውፃእ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ርአዩ፡ ኣግዚኣብሄር ሰንበት ሂብኩም እዩ እሞ፡ ስለዚ በታ ሳድሰይቲ መዓልቲ ንኽልተ መዓልቲ ዚኸውን እንጌራ ይህበኩም ኣሎ። ነፍሲ ወከፍ ኣብ ዘዘለዎ ይቀመጥ። በታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ሓደ እኳ ኻብ ስፍርኡ ኣይውጻእ በሎ። |