Amos 3:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፡ ከምቲ ጓሳ ካብ ኣፍ ኣንበሳ ክልተ ኣእጋር ወይ ሓንቲ እዝኒ ዘውጽእ። ከምኡ ድማ ደቂ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ኣብ ኩርናዕ ዓራት፡ ኣብ ደማስቆ ድማ ኣብ ዓራት ተቐሚጦም ክውሰዱ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እረኛ ከአንበሳ አፍ ሁለት እግርን ወይም የጆሮን ጫፍ እንደሚያድን፥ እንዲሁ በሰማርያ በአሕዛብ ፊትና በደማስቆ የተቀመጡት የእስራኤል ልጆች ይድናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እረኛ ከአንበሳ አፍ ሁለት እግርን ወይም የጆሮን ጫፍ እንደሚያድን፥ እንዲሁ በሰማርያ በአልጋ ማዕዘን፥ በደማስቆም በምንጣፍ ላይ የተቀመጡት የእስራኤል ልጆች ይድናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይላል፦ “እረኛ ከአንበሳ አፍ ሁለት እግርን ወይም የጆሮን ጫፍ እንደሚያድን፥ እንዲሁ በሰማርያ የተቀመጡት የእስራኤል ልጆች ከድንክ አልጋና ከአልጋ የእግር ቁራጭ ጋር ይድናሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄንንቻይ ጋሙዋ ዶናፐ ዶርሳ ዎ አክያ ዎደ፥ ዶርሳዉ ላኡ ገደቱዋ ዎይ ዱጻ ሀይ ዎ አክያዋዳን፥ ሄዋዳንካ ሳማርያ ጋድያን እሻሉዋን ኡቴዳ እስራኤልያ አሳፐ አማሬዳዋንቱ ጻላላይ አታና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hentsanchchay gaammuwaa doonaappe dorssaa wotsi akkiyaa wode, dorssaw laa"u gedetuwaa woy duus'a haytsaa wotsi akkiyaawaadan, hewaadankka Samaariyaa gadiyaan ishaluwaan utteedda Israa'eeliyaa asaappe amareedawanttu s'alalay attana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Heenththanchchay gaammo doonappe dors woththi ekkiza wode dorsas nam7u gedata woykko duuxa hayththata woththi ekkiza mala Samaariya biittan ishalon uttida Isra7eele asaappe guuththati xalla attana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ሄንንቻይ ጋሞ ዶናፔ ዶርስ ዎ ኤኪዛ ዎዴ ዶርሳስ ናምኡ ጌዳታ ዎይኮ ዱጻ ሃይታ ዎ ኤኪዛ ማላ ሳማሪያ ቢታን ኢሻሎን ኡቲዳ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ጉቲ ጻላ ኣታና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄንንቾይ ጋሞ ዶናፐ ናምኡ ሹቁለ ዎይኮ ዱፃ ሀይ የግስ ኤከይሳዳ፥ ሳማረ ቢታን እንጀ ዱሱ ደእያ እስራኤለ አሳፐ ጉት አታና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Henthanchoy gaammo doonape nam7u shuqule woyko duuxa haythi yegisi ekeysada, Samaare biittan inje duussu de7iya Isra7eele asaape guuthati attana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እረኛ ከአንበሳ መንጋጋ፣ ሁለት የእግር ዐጥንት ወይም የጆሮ ቍራጭ እንደሚያድን፣ እንዲሁም በሰማርያ በዐልጋቸው ጫፍ ላይ፣ በደማስቆም በምንጣፋቸው ላይ የተቀመጡ፣ እስራኤላውያን ይድናሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በሰማርያ የሚኖሩ እስራኤላውያን ከአልጋና ከድንክ አልጋ ቊራጭ ጋር ያመልጣሉ፤ ይኸውም እረኛ ከአንበሳ መንጋጋ ሁለት እግርና የጆሮ ቊራጭ ለማስጣል እንደሚችለው ዐይነት ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ጓሳ ኻብ ኣፍ ኣንበሳ፥ ክልተ እግሪ ወይ ሓንቲ ቍራፅ እዝኒ ኸም ዘናግፍ፥ ከምኡ ኻብቶም ኣብ ሰማርያ ኣብ ልዕሊ ጫፍ ዓራቶም፥ ኣብ ደማስቆውን ኣብ ምንፃፎም ዝተቐመጡ ደቂ እስራኤል ክድሕኑ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል አሎ፡ ጓሳ ኻብ ኣፍ ኣንበሳ እግሪ ወይስ ሓንቲ ጭራም እዝኒ ኸም ዜድሕን፡ ከምኡ እቶም ኣብ ሰማርያ ኣብ ኩርናዕ ዓራትና ኣብ ምንጻፍ ደማስቆን ተቐሚጦም ዘለው ደቂ እስራኤል ኪድሕኑ እዮም። |