Acts 28:33 — Compare Translations

1 translations compared side by side

TranslationText
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ህም በኋላ ወደ ሮም ተመ​ልሶ የኔ​ሮን ቄሣር ዘመ​ዶ​ችን አጠ​መቀ፤ በኔ​ሮን ትእ​ዛ​ዝም በሰ​ይፍ ተመ​ትቶ መከ​ራ​ው​ንም ታግሦ ሰማ​ዕት ሆነ። ወን​ጌ​ላ​ዊው ሉቃስ የጻ​ፈው የሐ​ዋ​ር​ያት ሥራ መጽ​ሐፍ ተፈ​ጸመ። ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ጋና ይሁን አሜን።