2 Chronicles 33:27 — Compare Translations
1 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህ በኋላ በዳዊት ከተማ በስተውጭው ከግዮን ሰሜናዊ ምዕራብ በሸለቆው ውስጥ እስከ ዓሣ በር መግቢያ ድረስ ቅጥር ሠራ። እስከ ዖፌልም አዞረበት፤ እጅግም ከፍ አደረገው፤ በተመሸጉትም በይሁዳ ከተሞች ሁሉ የጭፍራ አለቆችን አኖረ። |