1 Chronicles 28:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ እምበኣር፡ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቲ ብዘሎ እስራኤል፡ ኣኼባ እግዚኣብሄርን ኣብ ቅድሚ ሰማዕቲ ኣምላኽናን ኣካይዱ፡ ነዛ ጽብቕቲ ምድሪ እዚኣ ምእንቲ ኽትወርስዋን ክትጥቀመላን፡ ንዅሉ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድለዩ። ከም ’ ብድሕሬኹም ንዘለኣለም ንደቅኹም ውርሻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም የእግዚአብሔር ጉባኤ እስራኤል ሁሉ እያዩ፥ አምላካችንም እየሰማ፥ ይህችን መልካሚቱን ምድር ትወርሱ ዘንድ፥ ለልጆቻችሁም ለዘለዓለም ታወርሱአት ዘንድ የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ሁሉ ጠብቁ፤ ፈልጉም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም የእግዚአብሔር ጉባኤ እስራኤል ሁሉ እያዩ፥ አምላካችንም እየሰማ፥ ይህችን መልካሚቱን ምድር ትወርሱ ዘንድ፥ ለልጆቻችሁም ለዘላለም ታወርሱአት ዘንድ የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ሁሉ ጠብቁ፥ ፈልጉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም የጌታ ጉባኤ እስራኤል ሁሉ እያዩ፥ አምላካችንም እየሰማ፥ ይህችን መልካሚቱን ምድር እንድትወርሱ፥ ለልጆቻችሁም ለዘለዓለም እንድታወርስዋት የአምላካችሁን የጌታን ትእዛዝ ሁሉ ጠብቁ፥ ፈልጉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሀእካ መና ጎዳ ያአይ፥ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ በእሺናነ ኑ ጾሳይ ስስሽን፥ መና ጎዳ ህንተንቱ ጾሳ አዛዙዋ ኡባ ህንተንቱ ምንሲደ ናጋና ማላ፥ ታን ህንተንቶ ኦዳይ። ያቶፐ፥ ህንተንቱ ሀ ሎኦ ቢታ ላታናነ ህንተንቱ ናናካ መናዉ ላትሳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, ha"ikka Med'inaa Godaa yaa'ay, Israa'eeliyaa Asay ubbay be'ishiinanne nu S'oossay sisishshin, Med'inaa Godaa hinttenttu S'oossaa azazuwaa ubbaa hinttenttu minisiide naagana mala, taani hinttenttoo oday. Yaatooppe, hinttenttu ha lo"o biittaa laattananne hinttenttu naanaakka med'inaw laatissanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessa gishshas ha7ikka GODAA dere duulatay, Isra7eele asay ubbay be7ishininne nu Xoossay siyishin, intte GODAA azazo ubbaa intte minththidi naagana mala tani inttes yootays; histtiko intte ha lo7o biittaa laattananne intte naytakka mernaas laatissana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳ ጊሻስ ሃኢካ ጎዳ ዴሬ ዱላታይ፥ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ቤኢሺኒኔ ኑ ጾሳይ ሲዪሺን፥ ኢንቴ ጎዳ ኣዛዞ ኡባ ኢንቴ ሚንዲ ናጋና ማላ ታኒ ኢንቴስ ዮታይስ፤ ሂስቲኮ ኢንቴ ሃ ሎኦ ቢታ ላታናኔ ኢንቴ ናይታካ ሜርናስ ላቲሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዛ ጎዳ ሺቆ ግድዳ እስራኤለ አሳ ኡባይ በእሽን፥ ኑ ፆሳይ ስእሽን፥ ጎዳ ህንተ ፆሳ ኪታ ኡባ ህንተ ምንድ ናጋና መላ ታኒ ህንተዉ ኦዳይስ። ያትኮ፥ ህንተ ሀ ሎኦ ቢታ ላታና፤ ህንተ ናይታካ መርናዉ ላትሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hiza Godaa shiiqo gidida Isra7eele asa ubbay be7ishin, nu Xoossay si7ishin, Godaa hinte Xoossaa kiita ubbaa hinte minthidi naagana mela taani hintew odayis. Yaatiko, hinte ha lo77o biitta laattana; hinte naytaka merinaw laatisana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንግዲህ አሁንም ይህችን መልካሚቱን ምድር እንድትወርሱና ለልጆቻችሁም የዘላለም ርስት አድርጋችሁ እንድታወርሷቸው፣ የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ሁሉ በጥንቃቄ እንድታከብሩ በእስራኤል ሁሉ ፊት፣ በእግዚአብሔር ጉባኤና እግዚአብሔርም እየሰማ አዝዛችኋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አሁንም ሕዝቤ ሆይ፥ በእግዚአብሔርና የእግዚአብሔር ሕዝብ በሆነው በዚህ በመላው የእስራኤል ጉባኤ ፊት አምላካችን እግዚአብሔር ያዘዘንን ትእዛዞች ሁሉ በጥንቃቄ ትፈጽሙ ዘንድ ዐደራ እላችኋለሁ፤ ይህን ብታደርጉ ይህችን መልካም ምድር ለዘለቄታው ርስታችሁ ታደርጋላችሁ፤ ወደፊት ለሚመጡትም ለልጅ ልጆቻችሁ ማስተላለፍ ትችላላችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ድማ ኣብ ቅድሚ እዝ ህዝቢ እግዚኣብሄር ዝኾነ እስራኤልን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽናን ኣሰምዐልኩም ኣለኹ። ኣብዛ ዝወረስኩምዋ ፅብቕቲ ሃገር ምእንቲ ኽትነብሩ፥ ብድሕሬኹምውን ንደቅኹም ንዘለኣለም ክተውርስዎም፥ ንዅሉ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድለይዎን ሓልውዎውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ድማ ኣብ ቅድሚ ብዘሎ እስራኤል እዛ ማሕበር እግዚኣብሄር እናሰምዖ፡ ነዛ ጽብቕቲ ሃገር ምእንቲ ኽትወርስዋ፡ ንደቅኹምውን ድሕሬኹም ንዘለኣለም ከተረስትይዎም፡ ንዂሉ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ሐልውዎን ድለይዎን። |