1 Chronicles 22:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቃል እግዚኣብሄር ግና ናባይ መጺኡ፡ ብዙሕ ደም ኣፍሲስካ፡ ዓበይቲ ውግኣትውን ኣካይድካ። ኣብ ቅድሚ ኣዒንተይ ኣብ ምድሪ ብዙሕ ደም ስለ ዘፍሰስካ፡ ንስመይ ቤት ዘይትሃንጽ ትኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፦ እጅግ ብዙ ደም አፍስሰሃል፤ ታላቅም ሰልፍ አድርገሃል፤ በፊቴም በምድር ላይ ብዙ ደም አፍስሰሃልና ለስሜ ቤት አትሠራም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ። እጅግ ደም አፍስሰሃል፥ ታላቅም ሰልፍ አድርገሃል፤ በፊቴ በምድር ላይ ብዙ ደም አፍስሰሃልና ለስሜ ቤት አትሠራም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የጌታ ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፦ ‘እጅግ ደም አፍስሰሃል፥ ታላቅም ውግያ አድርገሃል፤ በፊቴ በምድር ላይ ብዙ ደም አፍስሰሃልና ለስሜ ቤት አትሠራም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን መና ጎዳ ቃላይ ታና፥ ‘ኔን ዳሮ ሱ ጉሳዳ፤ ቃይ ዳሮ ኦላካ ኦለታዳ። ኔን ሀ ሳኣ ቦላን ታ ስንን ዳሮ ሱ ጉሴዳ ድራዉ፥ ታ ሱንዉ ጌሻ ጎልያ ኬጻካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Med'inaa Godaa k'aalay taana, ‹Neeni daro suutsaa gussaadda; k'ay daro olaakka olettaadda. Neeni ha sa'aa bollan ta sintsan daro suutsaa gusseedda diraw, ta suntsaw Geeshsha Golliyaa kees's'akka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Godaa Xoossaa qaalay tana, ‹Neni daro suuth gussadasa; daro olakka olettadasa; neni sa7a bolla ta sinththan daro suuth gussida gishshas neni taas Keeththe keexxana mala koykke› gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጎዳ ጾሳ ቃላይ ታና፥ ‹ኔኒ ዳሮ ሱ ጉሳዳሳ፤ ዳሮ ኦላካ ኦሌታዳሳ፤ ኔኒ ሳኣ ቦላ ታ ሲንን ዳሮ ሱ ጉሲዳ ጊሻስ ኔኒ ታስ ኬ ኬጻና ማላ ኮይኬ› ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ጎዳ ቃላይ፥ ‘ኔኒ ዳሮ ሱ ጉሳዳሳ፤ ዳሮ ኦላ ኦለታዳሳ። ኔኒ ሀ ሳኣ ቦላ ታ ስንን ዳሮ ሱ ጉስዳ ግሾ ታ ሱንስ ኬ ኬፃካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, Godaa qaalay, ‘Neeni daro suuthi gussadasa; daro ola oletadasa. Neeni ha sa7aa bolla ta sinthan daro suuthi gussida gisho ta sunthaas keethe keexaka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ከእግዚአብሔር እንዲህ የሚል ቃል መጣልኝ፤ ‘አንተ ብዙ ደም አፍስሰሃል፤ ብዙ ጦርነትም አድርገሃል፤ በፊቴ በምድር ላይ ብዙ ደም ያፈሰስህ ስለሆነ፣ አንተ ለስሜ ቤት አትሠራልኝም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ግን ‘አንተ ብዙ ሰው ገድለሃል፤ በብዙ ጦርነቶችም ላይ ውጊያ አድርገሃል፤ ብዙ ደም በማፍሰስህም ቤተ መቅደስ እንድትሠራ አልፈቅድልህም’ ብሎኛል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና እግዚኣብሄር ከምዙይ በለኒ፦ ‘ንስኻ ብዙሕ ደም ኣፍሲስካ፥ ብዙሕ ውግእ ኸዓ ተዋጊእኻ ኢኻ፤ እምበኣርከስ ኣብ ቅድመይ ብዙሕ ደም ኣብ ምድሪ ስለ ዘፍሰስካ፥ ንስመይ ቤተ መቕደስ ኣይትሰርሐለይን ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ከምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መጸ፡ ንስኻ ብዙሕ ደም ኣፍሲስካ፡ ዓበይቲ ውግእ ከኣ ተዋጊእካ ኢኻ፡ እምበኣርሲ ኣብ ቅድመይ ብዙሕ ደም ኣብ ምድሪ ስለ ዘፍሰስካ፡ ንስመይ ቤት ኣይክትሰርሓሉን ኢኻ። |