Joshua 24:35
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ወደ ከተሞቻቸውና ወደ ቤታቸው ገቡ። ከዚህ በኋላ የእስራኤል ልጆች አስጠራጢንንና አስጣሮትን፥ በዙሪያቸውም የነበሩትን የአሕዛብን አማልክት አመለኩ። እግዚአብሔርም በሞዓብ ንጉሥ በኤግሎም እጅ ጣላቸው፤ ዐሥራ ስምንት ዓመትም ገዛቸው።
Compare Joshua 24:35 across all translations →