1 Kings 21:39
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ባለፈ ጊዜ ወደ እርሱ ጮኸ፥ “ባሪያህ ወደ ሰልፍ መካከል ወጣ፤ እነሆም፥ አንድ ሰው ፈቀቅ ብሎ ወደ እኔ መጣ፤ አንድ ሰውም አመጣና፦ ይህን ሰው ጠብቅ፤ ቢኰበልልም ነፍስህ በነፍሱ ፋንታ ትሆናለች፤ ወይም አንድ መክሊት ብር ትከፍላለህ አለኝ።
Compare 1 Kings 21:39 across all translations →