1 Kings 21:31
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱም ለአገልጋዮቹ፥ “እነሆ፥ የእስራኤል ነገሥታት መሓሪዎች ነገሥታት እንደ ሆኑ አውቃለሁ፤ በወገባችን ማቅ እንታጠቅ፤ በራሳችንም ገመድ እንጠምጥም፤ ወደ እስራኤልም ንጉሥ እንሂድ፤ ምናልባት ሰውነታችንን ያድናት ይሆናል” አላቸው።
Compare 1 Kings 21:31 across all translations →