Zephaniah 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር፡ ክሳዕ እታ ንምርኮ ዝትንስእላ መዓልቲ ተጸበዩኒ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ምኽንያቱ ዕላማይ ንህዝብታት ምእካብ እዩ፣ መንግስታት ክእክብ፣ ቁጥዓይ ኣብ ልዕሊኦም ከፍስስ፣ እወ፣ ኩሉ ዝነድድ ቁጥዓይ። ብዘላ ምድሪ ብሓዊ ቅንኣተይ ክትጠፍእ እያ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መዓቴንና የቍጣዬን ትኵሳት ሁሉ አፈስስባቸው ዘንድ ፍርዴ አሕዛብን ለመሰብሰብ፥ መንግሥታትንም ለማከማቸት ነውና፥ ምድርም ሁሉ በቅንዓቴ እሳት ትበላለችና ስለዚህ ለመበዝበዝ እስከምነሣበት ቀን ድረስ ጠብቁኝ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መዓቴንና የቍጣዬን ትኵሳት ሁሉ አፈስስባቸው ዘንድ ፍርዴ አሕዛብን ለመሰብሰብ፥ መንግሥታትንም ለማከማቸት ነውና፥ ምድርም ሁሉ በቅንዓቴ እሳት ትበላለችና ስለዚህ ለመበዝበዝ እስከምነሣበት ቀን ድረስ ጠብቁኝ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ “ጠብቁኝ” ይላል ጌታ፤ ለመበዝበዝ እስከምነሣበት ቀን ድረስ፥ ፍርዴ ሕዝቦችን ለመሰብሰብ፥ መንግሥታትንም ለማከማቸት ነው፥ ይህም መዓቴንና የቁጣዬን ትኩሳት ሁሉ ለማፍሰስ ነው፤ በቅንዓቴ እሳት ምድርም ሁሉ ትበላለችና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፥ “አነ ታን ፕርድያ ጋላሳይ ጋካናዉ፥ ታክ ጊተ። አያዉ ጎፐ፥ ታን አሳቱዋነ ካዉተቱዋ ሺሻናዉ ቃቻድ፤ ሺሻደ ታ ሀንቁዋ ሱሉዋ ኡንቱንቱ ቦላ ጉሳና። ሳአይ ሙለናካ ታ ሀንቁዋ ታማን ጹገታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee, «Ane taani pirddiyaa gallassay gakkanaw, takki giite. Ayaw gooppe, taani asatuwaanne kawutetsatuwaa shiishshanaw k'achchaad; shiishshaade ta hank'k'uwaa suuluwaa unttunttu bolla gussana. Sa'ay mulennakka ta hank'k'uwaa taman s'uugettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Hessa gishshas ta pirdana gallassay gakkanaas diishshite; tani dere asanne kawota shiishshanaas qachchadis. Tani ta mino hanqoza istta bolla gussanaas qachchadis. Ta hanqo taman kumeththa biittay eexxana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ሄሳ ጊሻስ ታ ፒርዳና ጋላሳይ ጋካናስ ዲሺቴ፤ ታኒ ዴሬ ኣሳኔ ካዎታ ሺሻናስ ቃቻዲስ። ታኒ ታ ሚኖ ሃንቆዛ ኢስታ ቦላ ጉሳናስ ቃቻዲስ። ታ ሃንቆ ታማን ኩሜ ቢታይ ኤጻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አነ ታኒ ፕርድያ ጋላሳይ ጋካናዉ ጉ ናግተ። ታኒ ደረታነ ካዎተታ ሺሻናዉ ቆፋ ቃቻስ፤ ታ ሀንቁዋ ሱላ ኤንታ ቦላ ጉሳና፤ ቢታይ ኩመ ታ ሀንቁዋ ታማን ፁገታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ane taani pirdiya gallasay gakanaw guuthu naagite. Taani deretanne kawotethata shiishanaw qofa qachas; ta hanquwa suulaa enta bolla gussana; biittay kumethi ta hanquwa taman xuugetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ስለዚህ እስከምፈርድበት ቀን ድረስ ጠብቁኝ፤ አሕዛብን ላከማች፣ መንግሥታትን ልሰበስብ፣ መዓቴንና ጽኑ ቍጣዬን በላያቸው ላፈስስ ወስኛለሁ። በቅናቴ ቍጣ እሳት፣ መላዋ ምድር ትቃጠላለችና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል “ጥቂት ታገሡ፤ በእነርሱ ላይ የምፈርድበት ጊዜ ይመጣል፤ ሕዝቦችንና መንግሥታትን ሰብስቤ ኀይለኛ ቊጣዬን አወርድባቸዋለሁ፤ ከቊጣዬም ኀይለኛነት የተነሣ መላዋ ምድር ትጠፋለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “መዓተይን ርሱን ቍጥዓይን ምእንቲ ኸፍስሰሎም፥ ንኣህዛብ ክእክቦም፥ ንመንግስታት ከዓ ንምትእኽኻብ ፍርደይ እዩ እሞ፥ ክሳዕ እታ ንዘመተ ዝለዓለላ መዓልቲ ተፀበዩኒ፤ ኵላ ምድሪ ብሓዊ ቕንኣተይ ክትነድድ እያሞ” ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል አሎ። ኩላ ምድሪ ብሓዊ ቅንኣተይክትውሓጥሲ፡ ኩራይን ርሱን ቁጥዓይን ምእንቲ ኸፍስሰሎም፡ ነህዛብ ክእክቦም፡ ንመንግስታት ከአ ክኣኻኽቦም ፍርደይ እዩ እሞ፡ ስለዚ ኽሳዕ እታ ንዘመተ ዝለዐለላ መዓልቲ ተጸበዩኒ። |