Zephaniah 3:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ንኣህዛብ ኣጥፊአዮም እየ። ግምብታቶም ምድረበዳ እዩ፤ ሓደ እኳ ኸይሓልፍ፡ ጐደናታቶም ምድረበዳ ገበርክዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሕዛብን አጥፍቻለሁ፣ ግንቦቻቸው ሁሉ ፈርሰዋል፣ መንገዳቸውን ማንም እንዳያልፍባት ምድረ በዳ አድርጌአለሁ፥ ከተሞቻቸውም ማንም እንዳይኖርባቸው፥ አንድስ እንኳ እንዳይቀመጥባቸው ፈርሰዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሕዛብን አጥፍቻለሁ፤ ግንቦቻቸው ሁሉ ፈርሰዋል፤ መንገዳቸውን ማንም እንዳያልፍባት ምድረ በዳ አድርጌአለሁ፥ ከተሞቻቸውም ማንም እንዳይኖርባቸው፥ አንድስ እንኳ እንዳይቀመጥባቸው ፈርሰዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መንግሥታትን አጥፍቻለሁ፥ ግንቦቻቸው ሁሉ ፈርሰዋል፥ መንገዶቻቸውን ማንም የማይተላለፍባቸው ባዶ ሆነዋል፥ ከተሞቻቸውም አንድም ሰው እንዳይገኝባቸው፥ ማንም የማይኖርባቸው ሆነዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ካዉተቱዋ ይሳድ፤ ኡንቱንቱ ግምበቴዳ ሳአቱካ ኮለት ክቼድኖ። ኡንቱንቱ ካታማቱዋ እት አሳይነ ደኤና ኦና ቢታ ኦድ፤ ኦገቱካ ኦንነ ሄዋና አናዋ ግዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay hawaadan yaagee; «Taani kawutetsatuwaa d'ayissaad; unttunttu gimbbetteedda sa'atuukka koletti kichcheeddino. Unttunttu katamatuwaa itti asaynne de'enna ona biittaa ootsaad; ogetuukka ooninne hewaana aad'd'enawaa gideeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Tani dereta dhayssadis; istta miixay mulera dhaydes; oonikka izara aadhdhontta mala istta oge kayzisadis; istta katamati mulera dhayda; issi asikka deenna; isttan de7anaykka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታኒ ዴሬታ ይሳዲስ፤ ኢስታ ሚጻይ ሙሌራ ይዴስ፤ ኦኒካ ኢዛራ ኣንታ ማላ ኢስታ ኦጌ ካይዚሳዲስ፤ ኢስታ ካታማቲ ሙሌራ ይዳ፤ ኢሲ ኣሲካ ዴና፤ ኢስታን ዴኣናይካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ ካዎተታ ይሳስ፤ ኤንታ ግምበታ ላላስ። ኤንታ ካታማታ እስ ዶና ባይሳ ቢታ ኦስ፤ ኤንታ ኦገታ አስ ካንና ባዞ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani kawotethata dhaysas; enta gimbeta laallas. Enta katamata issi doonna baysa biitta oothas; enta ogeta asi kanthonna bazzo oothas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሕዝቦችን አጥፍቻለሁ፤ ምሽጋቸው ተደምስሷል፤ ማንም እንዳያልፍባቸው፣ መንገዳቸውን ባድማ አደረግሁ፤ ከተሞቻቸው ተደምስሰዋል፤ አንድም ሰው የለም፤ ነዋሪም ከቶ አይገኝባቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአሕዛብ “መንግሥታትን አጠፋሁ፤ ምሽጎቻቸውን አፈራረስኩ፤ መንገዶቻቸውን ማንም የማይተላለፍባቸው ባዶ አድርጌአቸዋለሁ፤ ከተሞቻቸውን ሕዝብ የሌለባቸው፥ ማንም የማይኖርባቸው ባድማ አድርጌአቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣነ ንኣህዛብ ኣፅነትክዎም፤ ንግምብታቶም ድማ ኣዕነኹወን፤ ንመንገድታቶምውን፥ ሓደ እኳ ኸይሓልፈን ኣባደምክወን። ከተማታቶም ከዓ ዝነብረን ዘይብለን ኮይነን ዓነዋ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ንህዝብታት ኣጽነትኩ፡ ግምብታቶም ዐነወ፡ ንመገድታቶም፡ ሓደ እኳ ኸይሐልፈን፡ ኣባደምክወን፡ ከተማታቶም ሓደ ሰብ ዜብለን፡ ዚነብረን እኳ ዜብለን ኮይነን ጠፍአ።