Zephaniah 3:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ንኣህዛብ ኣጥፊአዮም እየ። ግምብታቶም ምድረበዳ እዩ፤ ሓደ እኳ ኸይሓልፍ፡ ጐደናታቶም ምድረበዳ ገበርክዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሕዛብን አጥፍቻለሁ፣ ግንቦቻቸው ሁሉ ፈርሰዋል፣ መንገዳቸውን ማንም እንዳያልፍባት ምድረ በዳ አድርጌአለሁ፥ ከተሞቻቸውም ማንም እንዳይኖርባቸው፥ አንድስ እንኳ እንዳይቀመጥባቸው ፈርሰዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሕዛብን አጥፍቻለሁ፤ ግንቦቻቸው ሁሉ ፈርሰዋል፤ መንገዳቸውን ማንም እንዳያልፍባት ምድረ በዳ አድርጌአለሁ፥ ከተሞቻቸውም ማንም እንዳይኖርባቸው፥ አንድስ እንኳ እንዳይቀመጥባቸው ፈርሰዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መንግሥታትን አጥፍቻለሁ፥ ግንቦቻቸው ሁሉ ፈርሰዋል፥ መንገዶቻቸውን ማንም የማይተላለፍባቸው ባዶ ሆነዋል፥ ከተሞቻቸውም አንድም ሰው እንዳይገኝባቸው፥ ማንም የማይኖርባቸው ሆነዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ካዉተቱዋ ይሳድ፤ ኡንቱንቱ ግምበቴዳ ሳአቱካ ኮለት ክቼድኖ። ኡንቱንቱ ካታማቱዋ እት አሳይነ ደኤና ኦና ቢታ ኦድ፤ ኦገቱካ ኦንነ ሄዋና አናዋ ግዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay hawaadan yaagee; «Taani kawutetsatuwaa d'ayissaad; unttunttu gimbbetteedda sa'atuukka koletti kichcheeddino. Unttunttu katamatuwaa itti asaynne de'enna ona biittaa ootsaad; ogetuukka ooninne hewaana aad'd'enawaa gideeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tani dereta dhayssadis; istta miixay mulera dhaydes; oonikka izara aadhdhontta mala istta oge kayzisadis; istta katamati mulera dhayda; issi asikka deenna; isttan de7anaykka deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታኒ ዴሬታ ይሳዲስ፤ ኢስታ ሚጻይ ሙሌራ ይዴስ፤ ኦኒካ ኢዛራ ኣንታ ማላ ኢስታ ኦጌ ካይዚሳዲስ፤ ኢስታ ካታማቲ ሙሌራ ይዳ፤ ኢሲ ኣሲካ ዴና፤ ኢስታን ዴኣናይካ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ካዎተታ ይሳስ፤ ኤንታ ግምበታ ላላስ። ኤንታ ካታማታ እስ ዶና ባይሳ ቢታ ኦስ፤ ኤንታ ኦገታ አስ ካንና ባዞ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani kawotethata dhaysas; enta gimbeta laallas. Enta katamata issi doonna baysa biitta oothas; enta ogeta asi kanthonna bazzo oothas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሕዝቦችን አጥፍቻለሁ፤ ምሽጋቸው ተደምስሷል፤ ማንም እንዳያልፍባቸው፣ መንገዳቸውን ባድማ አደረግሁ፤ ከተሞቻቸው ተደምስሰዋል፤ አንድም ሰው የለም፤ ነዋሪም ከቶ አይገኝባቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአሕዛብ “መንግሥታትን አጠፋሁ፤ ምሽጎቻቸውን አፈራረስኩ፤ መንገዶቻቸውን ማንም የማይተላለፍባቸው ባዶ አድርጌአቸዋለሁ፤ ከተሞቻቸውን ሕዝብ የሌለባቸው፥ ማንም የማይኖርባቸው ባድማ አድርጌአቸዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣነ ንኣህዛብ ኣፅነትክዎም፤ ንግምብታቶም ድማ ኣዕነኹወን፤ ንመንገድታቶምውን፥ ሓደ እኳ ኸይሓልፈን ኣባደምክወን። ከተማታቶም ከዓ ዝነብረን ዘይብለን ኮይነን ዓነዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ንህዝብታት ኣጽነትኩ፡ ግምብታቶም ዐነወ፡ ንመገድታቶም፡ ሓደ እኳ ኸይሐልፈን፡ ኣባደምክወን፡ ከተማታቶም ሓደ ሰብ ዜብለን፡ ዚነብረን እኳ ዜብለን ኮይነን ጠፍአ። |