Zephaniah 3:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ጊዜ እቲኣ፡ ኣብታ ዝእክበኩም ግዜ እውን ክመልሰኩም እየ። ምሩኻትኩም ኣብ ቅድሚ ኣዒንትኹም ምስ ገበርኩ፡ ኣብ ኵሎም ህዝብታት ምድሪ ስምን ውዳሴን ክገብረኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ዘመን አስገባችኋለሁ፥ በዚያም ዘመን እሰበስባችኋለሁ፣ ምርኮአችሁንም በዓይናችሁ ፊት በመለስሁ ጊዜ በምድር አሕዛብ ሁሉ መካከል ለከበረ ስምና ለምስጋና አደርጋችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ዘመን አስገባችኋለሁ፥ በዚያም ዘመን እሰበስባችኋለሁ፤ ምርኮአችሁንም በዓይናችሁ ፊት በመለስሁ ጊዜ በምድር አሕዛብ ሁሉ መካከል ለከበረ ስምና ለምስጋና አደርጋችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ዘመን እሰበስባችኋለሁ፥ በሰበሰብኳችሁም ጊዜ፤ ምርኮአችሁንም በዓይናችሁ ፊት በመለስሁ ጊዜ በምድር ሕዝቦች ሁሉ መካከል ለከበረ ስምና ለምስጋና አደርጋችኋለሁ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ታን ህንተና ሺሻና፤ ታን ህንተና እትፐ ሺሻደ ዛራና፤ ያታደ ታን ህንተ አይፊ በእሽን ህንተና እሻልስያ ዎደ፥ ህንተ ሀ ሳኣን ደእያ አሳ ኡባ ማታን ቦንቼቴዳዋንታነ ኤረቴዳዋንታ ግዳንታ” ያጌ መና ጎዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode taani hinttena shiishshana; taani hinttena ittippe shiishshaade zaarana; yaataade taani hintte ayfii be'ishin hinttena ishalissiyaa wode, hintte ha sa'aan de'iyaa asaa ubbaa matan bonchchetteeddawanttanne eretteeddawantta gidanita» yaagee Med'inaa Goday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode ta inttena shiishshana; intte dere ta inttena zaarana. Intte intte ayfera beyishin, inttefe di7ettida miishshaa ta inttes zaariza wode biitta bolla diza dere ubbaa sinththan ta inttes sabanne bonchcho immana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ታ ኢንቴና ሺሻና፤ ኢንቴ ዴሬ ታ ኢንቴና ዛራና። ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌራ ቤዪሺን፥ ኢንቴፌ ዲኤቲዳ ሚሻ ታ ኢንቴስ ዛሪዛ ዎዴ ቢታ ቦላ ዲዛ ዴሬ ኡባ ሲንን ታ ኢንቴስ ሳባኔ ቦንቾ ኢማና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ታኒ ህንተና ሺሻና፤ ህንተና እስፈ ዛራዳ ሺሻና። ታኒ ህንተና ናንስያ ዎደ፥ ህንተ ሀ ሳአን ደእያ አሳ ኡባ ማታን፥ ቦንቸትዳይሳታነ ኤረትዳይሳታ ግዳና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode taani hintena shiishana; hintena issife zaarada shiishana. Taani hintena naannisiya wode, hinte ha sa7an de7iya asa ubbaa matan, bonchetidaysatanne eretidaysata gidana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ እሰበስባችኋለሁ፤ ያን ጊዜ ወደ አገራችሁ እመልሳችኋለሁ፤ ዐይናችሁ እያየ፣ ምርኳችሁን በምመልስበት ጊዜ፣ መከበርንና መወደስን፣ በምድር ሕዝብ ሁሉ መካከል እሰጣችኋለሁ”፤ ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በዚያን ጊዜ ሰብስቤ ወደ ሀገራችሁ እመልሳችኋለሁ፤ ንብረታችሁን ሁሉ ዐይናችሁ እያየ በምመልስላችሁ ጊዜ በምድር ሕዝቦች ሁሉ ፊት ዝነኞችና የተመሰገናችሁ ትሆናላችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ጊዜ እቱይ ክመልሰኩም እየ፤ በቲ እዋን እቱይ ክእክበኩም እየ፤ ምርኮኹም ኣብ ቅድሚ ዓይንኹም ምስ መለስኩልኩም፥ ኣብ ማእኸል ኵሎም ኣህዛብ ምድሪ፥ ንዝኸበረ ስምን ንምስጋናን ክገብረኩም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ምሩኻትኩም ኣብ ቅድሚ ኣዒንትኹም ምስ መለስክዎም። ኣብ ኩላቶም ህዝብታት ምድሪ ስሙያትን ክቡራትን ክገብረኩም እየ እሞ፡ በታ ጊዜ እቲኣ ኽአትወኩም፡ በታ ጊዜ እቲኣውን ክእክበኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |