Zephaniah 3:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ ጊዜ እቲኣ፡ ኣብታ ዝእክበኩም ግዜ እውን ክመልሰኩም እየ። ምሩኻትኩም ኣብ ቅድሚ ኣዒንትኹም ምስ ገበርኩ፡ ኣብ ኵሎም ህዝብታት ምድሪ ስምን ውዳሴን ክገብረኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ዘመን አስገባችኋለሁ፥ በዚያም ዘመን እሰበስባችኋለሁ፣ ምርኮአችሁንም በዓይናችሁ ፊት በመለስሁ ጊዜ በምድር አሕዛብ ሁሉ መካከል ለከበረ ስምና ለምስጋና አደርጋችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያ ዘመን አስገባችኋለሁ፥ በዚያም ዘመን እሰበስባችኋለሁ፤ ምርኮአችሁንም በዓይናችሁ ፊት በመለስሁ ጊዜ በምድር አሕዛብ ሁሉ መካከል ለከበረ ስምና ለምስጋና አደርጋችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያ ዘመን እሰበስባችኋለሁ፥ በሰበሰብኳችሁም ጊዜ፤ ምርኮአችሁንም በዓይናችሁ ፊት በመለስሁ ጊዜ በምድር ሕዝቦች ሁሉ መካከል ለከበረ ስምና ለምስጋና አደርጋችኋለሁ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ታን ህንተና ሺሻና፤ ታን ህንተና እትፐ ሺሻደ ዛራና፤ ያታደ ታን ህንተ አይፊ በእሽን ህንተና እሻልስያ ዎደ፥ ህንተ ሀ ሳኣን ደእያ አሳ ኡባ ማታን ቦንቼቴዳዋንታነ ኤረቴዳዋንታ ግዳንታ” ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode taani hinttena shiishshana; taani hinttena ittippe shiishshaade zaarana; yaataade taani hintte ayfii be'ishin hinttena ishalissiyaa wode, hintte ha sa'aan de'iyaa asaa ubbaa matan bonchchetteeddawanttanne eretteeddawantta gidanita» yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode ta inttena shiishshana; intte dere ta inttena zaarana. Intte intte ayfera beyishin, inttefe di7ettida miishshaa ta inttes zaariza wode biitta bolla diza dere ubbaa sinththan ta inttes sabanne bonchcho immana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ታ ኢንቴና ሺሻና፤ ኢንቴ ዴሬ ታ ኢንቴና ዛራና። ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌራ ቤዪሺን፥ ኢንቴፌ ዲኤቲዳ ሚሻ ታ ኢንቴስ ዛሪዛ ዎዴ ቢታ ቦላ ዲዛ ዴሬ ኡባ ሲንን ታ ኢንቴስ ሳባኔ ቦንቾ ኢማና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ታኒ ህንተና ሺሻና፤ ህንተና እስፈ ዛራዳ ሺሻና። ታኒ ህንተና ናንስያ ዎደ፥ ህንተ ሀ ሳአን ደእያ አሳ ኡባ ማታን፥ ቦንቸትዳይሳታነ ኤረትዳይሳታ ግዳና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode taani hintena shiishana; hintena issife zaarada shiishana. Taani hintena naannisiya wode, hinte ha sa7an de7iya asa ubbaa matan, bonchetidaysatanne eretidaysata gidana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜ እሰበስባችኋለሁ፤ ያን ጊዜ ወደ አገራችሁ እመልሳችኋለሁ፤ ዐይናችሁ እያየ፣ ምርኳችሁን በምመልስበት ጊዜ፣ መከበርንና መወደስን፣ በምድር ሕዝብ ሁሉ መካከል እሰጣችኋለሁ”፤ ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በዚያን ጊዜ ሰብስቤ ወደ ሀገራችሁ እመልሳችኋለሁ፤ ንብረታችሁን ሁሉ ዐይናችሁ እያየ በምመልስላችሁ ጊዜ በምድር ሕዝቦች ሁሉ ፊት ዝነኞችና የተመሰገናችሁ ትሆናላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ጊዜ እቱይ ክመልሰኩም እየ፤ በቲ እዋን እቱይ ክእክበኩም እየ፤ ምርኮኹም ኣብ ቅድሚ ዓይንኹም ምስ መለስኩልኩም፥ ኣብ ማእኸል ኵሎም ኣህዛብ ምድሪ፥ ንዝኸበረ ስምን ንምስጋናን ክገብረኩም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ምሩኻትኩም ኣብ ቅድሚ ኣዒንትኹም ምስ መለስክዎም። ኣብ ኩላቶም ህዝብታት ምድሪ ስሙያትን ክቡራትን ክገብረኩም እየ እሞ፡ በታ ጊዜ እቲኣ ኽአትወኩም፡ በታ ጊዜ እቲኣውን ክእክበኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።