Zephaniah 3:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ በታ ጊዜ እቲኣ ንዅሉ ዚጭቁነኩም ኽፈትሖ እየ፣ ነቶም ደው ዚብሉ ድማ፡ ነቶም እተባረሩ ኼድሕኖምን ክእክቦምን እየ። ኣብ ዘሕፈሩላ ዅሉ ምድሪ ድማ ውዳሴኦምን ዝናኦምን ክረክብ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ዘመን እነሆ፥ ባስጨነቁሽ ሁሉ ላይ አደርግባቸዋለሁ፣ አንካሳይቱንም አድናለሁ፥ የተጣለችውንም እሰበስባታለሁ፣ ባፈሩባትም ምድር ሁሉ ላይ ለምስጋናና ለከበረ ስም አደርጋቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ዘመን እነሆ፥ ባስጨነቁሽ ሁሉ ላይ አደርግባቸዋለሁ፤ አንካሳይቱንም አድናለሁ፥ የተጣለችውንም እሰበስባታለሁ፤ ባፈሩባትም ምድር ሁሉ ላይ ለምስጋናና ለከበረ ስም አደርጋቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ በዚያ ዘመን፥ ያስጨነቁሽን ሁሉ እቀጣለሁ፤ አንካሳይቱንም አድናለሁ፥ የተጣለችውንም እሰበስባታለሁ፤ ባፈሩባትም ምድር ሁሉ ላይ ለምስጋናና ለከበረ ስም አደርጋቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በአ፥ ሄ ዎደ ታን ኔና ኡቁኔዳዋንታ ኡባ ሙራና። ታን ዎባቱዋ አሻና፤ ላለቴዳዋንታካ ሺሻና። ታን ኡንቱንቱ ካዉሻ ቦንቾ ላማና፤ ያቶፐ ሳኣን ደእያ አሳ ኡባ ማታን ኡንቱንቱ ሱንይ ኤረቴዳዋ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'a, he wode taani neena uk'k'unneeddawantta ubbaa murana. Taani wobbatuwaa ashshana; laaletteeddawanttakka shiishshana. Taani unttunttu kawushshaa bonchchoo laammana; yaatooppe sa'aan de'iyaa asaa ubbaa matan unttunttu suntsay eretteeddawaa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode nena un7eththidayta ta qaxxayana. Wobbeta ta ashshana; laalettidaytakka ta shiishshana. Istti kawuyida dere ubbaan ta istta bonchchosinne sabas gaththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኔና ኡንኤዳይታ ታ ቃጻያና። ዎቤታ ታ ኣሻና፤ ላሌቲዳይታካ ታ ሺሻና። ኢስቲ ካዉዪዳ ዴሬ ኡባን ታ ኢስታ ቦንቾሲኔ ሳባስ ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ታኒ ነና ኡንኤዳይሳታ ኡባ ሴራና፤ ዎበታ አሻና፤ ላለትዳይሳታ ሺሻና። ኤንቲ ዬላትዳ በሳን ዛራዳ ቦንቻና፤ ኤንታ ዬላ ቦንቾንነ ሳባን ላማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode taani nena un7ethidaysata ubbaa seerana; wobbeta ashshana; laaletidaysata shiishana. Enti yeellatida bessan zaarada bonchana; enta yeella bonchoninne saban laammana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ጊዜ፣ ያስጨነቁሽን ሁሉ እቀጣለሁ፤ ዐንካሶችን እታደጋለሁ፤ የተበተኑትንም እሰበስባለሁ፤ በተዋረዱበት ምድር ሁሉ፣ ለውዳሴና ለክብር አደርጋቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚያስጨንቁሽን ሁሉ በዚያን ጊዜ እቀጣለሁ፤ ያነከሱትን ሁሉ አድናለሁ፤ የተገለሉትን መልሼ እሰበስባቸዋለሁ፤ ኀፍረት እንዲሰማቸው ተደርገው በነበሩበት ቦታ ሁሉ ኀፍረታቸውን ወደ ምስጋናና ክብር እለውጣለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ በቲ ጊዜ እቱይ፥ ኵሎም ነቶም ዝጭቁኑኹም ክፃረሮም እየ፤ ነቶም ዝሓንከሱ ኸድሕኖም፥ ነቶም ዝተሰደዱ ኸዓ ኽእክቦም እየ፤ ኣብቲ ዅሉ ዝሓፈሩሉ ምድሪ፥ ንምስጋናን ንዝኸበረ ስምን ክገብሮም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ በቲ ጊዜ እቲ ነቶም ዚጭቁኑኺ ኸሎም ክጻረሮም እየ፡ ነታ ዝሐንከሰት ከድሕና፡ ነታ እተሰጎት ከኣ ክእክባ፡ ኣብቲ ዝነወርዎ ኹሉ ሃገራት ክቡራትን ስሙያትን ክገብሮም እየ። |