Zephaniah 3:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ብዛዕባ እቲ በዓል ዚጕህዩ፡ ካባኻትኩም ዝመጹ፡ ጸርፊ እዚ ጾር ዝዀነሎም፡ ክእክቦም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከጉባኤው ርቀው የሚያዝኑትን፥ ከአንቺም የሆኑትን እሰበስባለሁ፣ ስድብ እንደ ሸክም ከብዶባቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከጉባኤው ርቀው የሚያዝኑትን፥ ከአንቺም የሆኑትን እሰበስባለሁ፤ ስድብ እንደ ሸክም ከብዶባቸው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከበዓሉ ርቀው የሚያዝኑትን፥ ከአንቺም የሆኑትን እሰበስባለሁ፤ ስድብ እንደ ሸክም ከብዶባቸው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሀዋፐ ስንናዉ ነ ቦላ ባሻይ ጋከናዳን ታን ኦና፤ ነ ዬላካ ቁጫና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay hawaadan yaagee; «Hawaappe sintsanaw ne bolla bashshay gakkennaadan taani ootsana; ne yeellaakka k'uc'c'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Bonchcho ba7aale gallassati attida gishshas neni muuzottidayssanne, nees tooho gidida yeellaa ta neeppe diggana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቦንቾ ባኣሌ ጋላሳቲ ኣቲዳ ጊሻስ ኔኒ ሙዞቲዳይሳኔ፥ ኔስ ቶሆ ጊዲዳ ዬላ ታ ኔፔ ዲጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ህዛፐ ጉየ ነ ቦላ ዮይ ጋኮናዳ ኦና፤ ነ ዬላ ድጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday haysada yaagees: “Hizape guye ne bolla dhayoy gakonnaada oothana; ne yeella diggana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለ ክብረ በዓላት መተጓጐል የተከዝሽበትን፣ የስድብሽን ሸክም፤ ከአንቺ አስወግዳለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “በበዓል ቀን እንደሚደረገው የደስታ ስሜት እንዲሰማሽ አደርጋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲህ ምንም ኀፍረት አይደርስብሽም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ኣብ ጉባኤ ርሒቖም ዝሓዝኑ፥ ነቶም ካባኺ ዝኾኑ ኽእክብ እየ፤ ፀርፊ ኸም ፆር ከቢድዎም ነይሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ብዛዕባ በዓላት ዚጉህዩ ኽእክቦም እየ፡ ናትኪ እዮም፡ ጾሮም ጸርፊ ነበረ። |