Zephaniah 3:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቲ ጓል ጽዮን ዘምር! ኦ እስራኤል ተሓጐስ! ኣቲ ጓል ኢየሩሳሌም፡ ብዅሉ ልብኻ ተሓጐስን ተሓጐስን! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጽዮን ልጅ ሆይ፥ ዘምሪ፣ እስራኤል ሆይ፥ እልል በል፣ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ፥ በፍጹም ልብሽ ሐሴት አድርጊ ደስም ይበልሽ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጽዮን ልጅ ሆይ፥ ዘምሪ፤ እስራኤል ሆይ፥ እልል በል፤ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ፥ በፍጹም ልብሽ ሐሤት አድርጊ ደስም ይበልሽ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጽዮን ልጅ ሆይ፥ ዘምሪ፤ እስራኤል ሆይ፥ እልል በሉ፤ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ፥ በፍጹም ልብሽ ሐሴት አድርጊ ደስም ይበልሽ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽዮነ ናቴ፥ ማዛሙርያ የጻ! እስራኤልያ አሳዉ፥ እልልተ! የሩሳላመ ናቴ፥ ነ ፖሎ ዎዛናፐ ናሸታ፤ ሀሹካ ጋ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'iyoone naatee, mazamuriyaa yes's'a! Israa'eeliyaa asaw, ililite! Yerusaalame naatee, ne polo wozanaappe nashetta; hashshukka ga! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hanne Xiyoone nayee ane yexxa! Isra7eele asawu ane ililite! Hanne Yerusalaame nayee! Kumeththa wozinappe ufayetta! Ufayettashe hashshu ga! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኔ ጺዮኔ ናዬ ኣኔ ዬጻ! ኢስራኤሌ ኣሳዉ ኣኔ ኢሊሊቴ! ሃኔ ዬሩሳላሜ ናዬ! ኩሜ ዎዚናፔ ኡፋዬታ! ኡፋዬታሼ ሃሹ ጋ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅዮነ ናኤ፥ ማዝሙርያ የፃ! እስራኤለ አሳዉ፥ እልልተ! የሩሳላመ ናኤ፥ ነ ፖሎ ዎዛናፐ ኡፋይታ፤ ሀሹ ጋ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xiyoone na7e, mazmuriya yexa! Isra7eele asaw, ililite! Yerusalaame na7e, ne polo wozanaape ufayta; hashshu ga! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጽዮን ልጅ ሆይ፤ ዘምሪ፤ እስራኤል ሆይ፤ እልል በዪ፤ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ፤ በፍጹም ልብሽ ደስ ይበልሽ፤ ሐሤትም አድርጊ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጽዮን ልጅ ሆይ! ዘምሪ! የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! ዘምሩ! እልልም በሉ! የኢየሩሳሌምም ሕዝብ ሆይ! በሙሉ ልባችሁ ደስ ይበላችሁ! ሐሴትም አድርጉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ ጓል ፅዮን፥ ዘምሪ፤ ኦ እስራኤል ብሓጐስ ዕልል በል፤ ኦ ጓል ኢየሩሳሌም፥ ብምሉእ ልብኺ ተሓጐሲ፤ ደስ ከዓ ይበልኪ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | አቲ ጓል ጽዮን፡ ዘምሪ፡ ኣታ እስራኤል፡ እልል በል፡ አቲ ጓል ዮርሳሌም፡ ብኹሉ ልብኺ ተሐጎሲ ባህ ከአ ይበልኪ። |