Zephaniah 3:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ተረፍ እስራኤል ከኣ ክፉእ ኣይክገብሩን ሓሶትውን ኣይክዛረቡን እዮም። ኪጓስዩን ኪድቅሱን እዮም እሞ፡ ሓደ እኳ ዜሸግሮም የልቦን እሞ፡ ኣብ ኣፎም መታለሊ መልሓስ ኣይኪርከብን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእስራኤል ቅሬታ ኃጢአትን አይሠሩም፥ ሐሰትንም አይናገሩም፥ በአፋቸውም ውስጥ ተንኰለኛ ምላስ አይገኝም፣ እነርሱም ይሰማራሉ፥ ይመሰጉማል፥ የሚያስፈራቸውም የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ቅሬታ ኃጢአትን አይሠሩም፥ ሐሰትንም አይናገሩም፥ በአፋቸውም ውስጥ ተንኰለኛ ምላስ አይገኝም፤ እነርሱም ይሰማራሉ፥ ይመሰጉማል፥ የሚያስፈራቸውም የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ትሩፍ ኃጢአትን አይሠሩም፥ ሐሰትንም አይናገሩም፥ በአፋቸውም ውስጥ አታላይ ምላስ አይገኝም፤ እነርሱም ይሰማራሉ፥ ይተኛሉ፥ የሚያስፈራቸውም የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳፐ አቴዳዋንቱ ኦ ቦላነ ኢታባ ኦክኖ፤ ዎርዱዋ ሃሳይክኖ፤ ኡንቱንቱ እንጻርሳንካ ጭሙ ቤተና። ሄዋ ግሻዉ፥ ኡንቱንቱ ሄመታናነ አላጻና፤ ኡንቱንታ ያሽስያባይካ ደኤና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asaappe atteedawanttu O bollanne iitabaa ootsikkino; wordduwaa haasayikkino; unttunttu ins's'arssankka c'imuu beettena. Hewaa gishshaw, unttunttu heemettananne allas's'ana; unttuntta yashissiyaabaykka de'enna» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeleppe casha attidayti nagara oosettenna. Wordo haasayettenna; Istta doonankka gene haasayay deenna. Hessa gishshas istti miidi saron de7ana; istta babisana miishshika deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌፔ ጫሻ ኣቲዳይቲ ናጋራ ኦሴቴና። ዎርዶ ሃሳዬቴና፤ ኢስታ ዶናንካ ጌኔ ሃሳያይ ዴና። ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ሚዲ ሳሮን ዴኣና፤ ኢስታ ባቢሳና ሚሺካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳፐ አትዳይሳት ኢታባ ኦኮና፤ ዎርዶ ኦደቶኮና፤ ኤንታ እንፃርሳን ጭሞይ በንተና። ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ምድ ካልድ ሳሮን ዳና፤ ኤንታ ያሽስያባይ ባዋ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaape attidaysati iitabaa oothokona; wordo odetokona; enta inxarsan cimoy bentenna. Hessa gisho, enti midi kallidi saron daana; enta yashisiyabay baawa” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል ቅሬታዎች ኀጢአት አይሠሩም፤ ሐሰትም አይናገሩም፤ በአንደበታቸውም ተንኰል አይገኝም። ይበላሉ፤ ይተኛሉ፤ የሚያስፈራቸውም የለም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከምርኮ የተረፉት የእስራኤል ሕዝብ በማንም ላይ ክፉ ነገር አያደርጉም፤ ሐሰት አይናገሩም፤ በአንደበታቸውም አያታልሉም፤ ስለዚህም ተመግበው በሰላም ይኖራሉ፤ የሚያስፈራቸውም የለም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ዝተረፉ ህዝቢ እስራኤል፥ ኣይብድሉን ኣይሕስዉን እዮም፤ ኣብ ኣፎምውን ተንኰለኛ መልሓስ ኣይርከብን። ክዋፈሩን ክዓርፉን እዮም፤ ዘፍርሖም ድማ ኣይህሉን።”
Amharic Tigrinya 2011 ኪጓስዮን ኪድቅሱን እዮም፡ ዜሰምብዶም ድማ የልቦን እሞ፡ እቶም ተረፍ እስራኤል ኣይኪብድሉን ኣይኪሕስውን እዮም፡ ኣብ ኣፎም ከአ ጠላሚት ልሳን ኣይክትርከብን እያ።