Zechariah 9:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደሙ ካብ ኣፉ፡ ጽያፍ ድማ ካብ መንጎ ኣስናኑ ከውጽኦ እየ። እቲ ዝተረፈ ግና ንኣምላኽና ኪኸውን እዩ፡ ኣብ ይሁዳ ኸኣ ከም ኣመሓዳሪ፡ ኤክሮን ከኣ ከም የቡሳዊ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደሙንም ከአፉ ውስጥ ርኩሱንም ነገር ከጥርሱ መካከል አስወግዳለሁ፣ እርሱም ደግሞ ለአምላካችን ቅሬታ ይሆናል፣ በይሁዳም እንደ አለቃ ይሆናል፥ አቃሮንም እንደ ኢያቡሳዊ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደሙንም ከአፉ ውስጥ ርኩሱንም ነገር ከጥርሱ መካከል አስወግዳለሁ፤ እርሱም ደግሞ ለአምላካችን ቅሬታ ይሆናል፤ በይሁዳም እንደ አለቃ ይሆናል፥ አቃሮንም እንደ ኢያቡሳዊ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደሙንም ከአፉ ውስጥ፥ ርኩሱንም ነገር ከጥርሱ መካከል አስወግዳለሁ፤ እርሱም ደግሞ ለአምላካችን ቀሪ ሕዝብ ይሆናል፥ በይሁዳም እንደ አለቃ ይሆናል፥ አቃሮንም እንደ ኢያቡሳዊ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ሱ ኡንቱንቱ ዶናፐ፥ ድገቴዳ ቁማ ኡንቱንቱ አቻፐ ድጋና። ኡንቱንቱፐ አቴዳዋንቱ ኑ ጾሳ አሳ ግዳና። ቃይ ይሁዳ ያራ ማላ ግዳና። ኤቅሮና አሳይ ያቡሳ አሳዳን፥ ታ አሳ ግዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani suutsaa unttunttu doonaappe, diggetteedda k'umaa unttunttu achchaappe diggana. Unttunttuppe atteedawaanttu nu S'oossaa asaa gidana. K'ay Yihudaa yara mala gidana. Ek'iroona Asay Yaabuusa asaadan, ta asaa gidana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani istta doonappe suuth, istta gacoppe montta mala digettida kath diggana; hankko attidayti ta dere gidana; Yuhuda biittan halaqatana; Aqaroone asaykka Yaabuse asa mala gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስታ ዶናፔ ሱ፥ ኢስታ ጋጮፔ ሞንታ ማላ ዲጌቲዳ ካ ዲጋና፤ ሃንኮ ኣቲዳይቲ ታ ዴሬ ጊዳና፤ ዩሁዳ ቢታን ሃላቃታና፤ ኣቃሮኔ ኣሳይካ ያቡሴ ኣሳ ማላ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታ ዶናፐ ሱ፥ ኤንታ አቻፈ ቱናባ ድጋና። ኤንታፈ አትዳይሳት ኑ ፆሳ አስ ግዳና፤ ቃስ ይሁዳ ያራፐ እሱዋ ግዳና። ኤቅሮና አሳይ ያቡሰ አሳዳ ታ አሰ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani enta doonape suuthi, enta achaafe tunaba diggana. Entafe attidaysati nu Xoossaa asi gidana; qassi Yihuda yaraape issuwa gidana. Eqroona asay Yaabuse asaada ta ase gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደሙን ከአፋቸው፣ የተከለከለውንም ምግብ ከመንጋጋቸው አወጣለሁ። የተረፉት ለአምላካችን ይሆናሉ፤ በይሁዳም አለቆች ይሆናሉ፤ አቃሮንም እንደ ኢያቡሳዊ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእንግዲህ ወዲህ ደም ያለበትን ጥሬ ሥጋ ወይም ማንኛውንም የተከለከለ ምግብ አይበሉም፤ ከእነርሱ የተረፉት ከሕዝቤ ተቀላቅለው ከይሁዳ ነገድ እንደ አንድ ጐሣ ይሆናሉ፤ የዔቅሮን ሕዝብ ልክ እንደ ኢያቡሳውያን ከሕዝቡ ጋር ይቀላቀላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደሙ ኻብ ኣፉ፥ ነቲ ርኹስ ነገርውን ካብ ማእኸል ኣስናኑ ኸወግድ እየ፤ ንሱ ድማ ንኣምላኽና ተረፍ ክኸውን እዩ። ኣብ ይሁዳውን ከም ሓደ ሓለቓ ክኸውን እዩ፤ ኣስቀሎና ከዓ ኸም ኢያቡሳዊ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደሙ ኸኣአ ካብ ኣፉ፡ ጽያፉ ድማ ካብ መንጎ ኣስናኑ ኸውጽአሉ እየ፡ ንሱውን ንኣምላኽና ተርፍ ኪኽዕኖ፡ ኣብ ይሁዳ ኸአ ከም ሓለቓ ኪኸውን እዩ፡ ዔቅሮን ድማ ከም ይቡሳዊ። |