Zechariah 9:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደሙ ካብ ኣፉ፡ ጽያፍ ድማ ካብ መንጎ ኣስናኑ ከውጽኦ እየ። እቲ ዝተረፈ ግና ንኣምላኽና ኪኸውን እዩ፡ ኣብ ይሁዳ ኸኣ ከም ኣመሓዳሪ፡ ኤክሮን ከኣ ከም የቡሳዊ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደሙንም ከአፉ ውስጥ ርኩሱንም ነገር ከጥርሱ መካከል አስወግዳለሁ፣ እርሱም ደግሞ ለአምላካችን ቅሬታ ይሆናል፣ በይሁዳም እንደ አለቃ ይሆናል፥ አቃሮንም እንደ ኢያቡሳዊ ይሆናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደሙንም ከአፉ ውስጥ ርኩሱንም ነገር ከጥርሱ መካከል አስወግዳለሁ፤ እርሱም ደግሞ ለአምላካችን ቅሬታ ይሆናል፤ በይሁዳም እንደ አለቃ ይሆናል፥ አቃሮንም እንደ ኢያቡሳዊ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደሙንም ከአፉ ውስጥ፥ ርኩሱንም ነገር ከጥርሱ መካከል አስወግዳለሁ፤ እርሱም ደግሞ ለአምላካችን ቀሪ ሕዝብ ይሆናል፥ በይሁዳም እንደ አለቃ ይሆናል፥ አቃሮንም እንደ ኢያቡሳዊ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ሱ ኡንቱንቱ ዶናፐ፥ ድገቴዳ ቁማ ኡንቱንቱ አቻፐ ድጋና። ኡንቱንቱፐ አቴዳዋንቱ ኑ ጾሳ አሳ ግዳና። ቃይ ይሁዳ ያራ ማላ ግዳና። ኤቅሮና አሳይ ያቡሳ አሳዳን፥ ታ አሳ ግዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani suutsaa unttunttu doonaappe, diggetteedda k'umaa unttunttu achchaappe diggana. Unttunttuppe atteedawaanttu nu S'oossaa asaa gidana. K'ay Yihudaa yara mala gidana. Ek'iroona Asay Yaabuusa asaadan, ta asaa gidana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani istta doonappe suuth, istta gacoppe montta mala digettida kath diggana; hankko attidayti ta dere gidana; Yuhuda biittan halaqatana; Aqaroone asaykka Yaabuse asa mala gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢስታ ዶናፔ ሱ፥ ኢስታ ጋጮፔ ሞንታ ማላ ዲጌቲዳ ካ ዲጋና፤ ሃንኮ ኣቲዳይቲ ታ ዴሬ ጊዳና፤ ዩሁዳ ቢታን ሃላቃታና፤ ኣቃሮኔ ኣሳይካ ያቡሴ ኣሳ ማላ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ኤንታ ዶናፐ ሱ፥ ኤንታ አቻፈ ቱናባ ድጋና። ኤንታፈ አትዳይሳት ኑ ፆሳ አስ ግዳና፤ ቃስ ይሁዳ ያራፐ እሱዋ ግዳና። ኤቅሮና አሳይ ያቡሰ አሳዳ ታ አሰ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani enta doonape suuthi, enta achaafe tunaba diggana. Entafe attidaysati nu Xoossaa asi gidana; qassi Yihuda yaraape issuwa gidana. Eqroona asay Yaabuse asaada ta ase gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደሙን ከአፋቸው፣ የተከለከለውንም ምግብ ከመንጋጋቸው አወጣለሁ። የተረፉት ለአምላካችን ይሆናሉ፤ በይሁዳም አለቆች ይሆናሉ፤ አቃሮንም እንደ ኢያቡሳዊ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእንግዲህ ወዲህ ደም ያለበትን ጥሬ ሥጋ ወይም ማንኛውንም የተከለከለ ምግብ አይበሉም፤ ከእነርሱ የተረፉት ከሕዝቤ ተቀላቅለው ከይሁዳ ነገድ እንደ አንድ ጐሣ ይሆናሉ፤ የዔቅሮን ሕዝብ ልክ እንደ ኢያቡሳውያን ከሕዝቡ ጋር ይቀላቀላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደሙ ኻብ ኣፉ፥ ነቲ ርኹስ ነገርውን ካብ ማእኸል ኣስናኑ ኸወግድ እየ፤ ንሱ ድማ ንኣምላኽና ተረፍ ክኸውን እዩ። ኣብ ይሁዳውን ከም ሓደ ሓለቓ ክኸውን እዩ፤ ኣስቀሎና ከዓ ኸም ኢያቡሳዊ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ደሙ ኸኣአ ካብ ኣፉ፡ ጽያፉ ድማ ካብ መንጎ ኣስናኑ ኸውጽአሉ እየ፡ ንሱውን ንኣምላኽና ተርፍ ኪኽዕኖ፡ ኣብ ይሁዳ ኸአ ከም ሓለቓ ኪኸውን እዩ፡ ዔቅሮን ድማ ከም ይቡሳዊ።