Zechariah 9:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ከም ኣባጊዕ ህዝቡ ኬድሕኖም እዩ፣ ከመይሲ፡ ከም ኣእማን ኣኽሊል፡ ኣብ ልዕሊ ምድሩ ከም ሰንደቕ ዕላማ ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያም ቀን አምላካቸው እግዚአብሔር እንደ ሕዝቡ መንጋ ያድናቸዋል፣ እነርሱም ለአክሊል እንደሚሆኑ እንደ ከበሩ ድንጋዮች ይሆናሉ፥ በምድሩም ላይ ይብለጨለጫሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን አምላካቸው እግዚአብሔር እንደ ሕዝቡ መንጋ ያድናቸዋል፤ እነርሱም ለአክሊል እንደሚሆኑ እንደ ከበሩ ድንጋዮች ይሆናሉ፥ በምድሩም ላይ ይብለጨለጫሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ቀን አምላካቸው ጌታ ሕዝቡን እንደ መንጋ ያድናቸዋል፤ እነርሱም ለአክሊል እንደሚሆኑ እንደ ከበሩ ድንጋዮች ይሆናሉ፥ በምድሩም ላይ ያበራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ጾሳይ ኡንቱንታ አሻና፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ አ አሳ ዉደቱዋ። ካላቻ ቦላ ደእያ አሌቁዋዳን፥ ጾሳ ጋድያ ቦላን ኡንቱንቱ ጶላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi Med'inaa Goday unttunttu S'oossay unttuntta ashshana; ayaw gooppe, unttunttu Aa asaa wudetuwaa. Kallachchaa bolla de'iyaa alleek'k'uwaadan, S'oossaa gadiyaa bollan unttunttu p'oolana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode GODAY istta Xoossay ba deraa baas wude mehe histti ashshana; kallachcha bolla diza seeloy xolqiza mala isttika Xoossa deren phoollana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ጎዳይ ኢስታ ጾሳይ ባ ዴራ ባስ ዉዴ ሜሄ ሂስቲ ኣሻና፤ ካላቻ ቦላ ዲዛ ሴሎይ ጾልቂዛ ማላ ኢስቲካ ጾሳ ዴሬን ጶላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ሄንንቾይ ባ ዶርሳታ አሸይሳዳ ጎዳይ ኤንታ ፆሳይ ኤንታ አሻና። ካላቻ ቦላ ደእያ አሌቆዳ ኤንቲ ጎዳ ቢታን ጶላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas henthanchoy ba dorsata ashsheysada Goday enta Xoossay enta ashshana. Kallacha bolla de7iya alleeqoda enti Godaa biittan phoolana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቡን የራሱ መንጋ አድርጎ በዚያ ቀን አምላካቸው እግዚአብሔር ያድናቸዋል። በአክሊል ላይ እንዳለ ዕንቍ፣ በገዛ ምድሩ ላይ ያብለጨልጫሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያም ቀን ሲደርስ እረኛ በጎቹን ከአደጋ እንደሚያድን አምላካቸው እግዚአብሔር ሕዝቡን ያድናል። በዘውድ ላይ ያለ ጌጥ እንደሚያበራ፥ እነርሱም በእግዚአብሔር ምድር ያበራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ እግዚኣብሄር ንህዝቡ፥ ከም መጓሳ ኣባጊዕ ከድሕኖም እዩ፤ ንሳቶም ድማ ኸምቲ ኣብ ዘውዲ ዘሎ ኽቡር ኣዕናቝ ዘንፀባርቕ፥ ከምኡ ኣብ ምድሩ ኸንፀባርቑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ኣብ ምድሩ ዜንጸባርቕ ኣእማን ኣኽሊል እዮም እሞ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ንህዝቡ ኸም መጓሰ ኼድሕኖም እዩ።