Zechariah 9:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ከም ኣባጊዕ ህዝቡ ኬድሕኖም እዩ፣ ከመይሲ፡ ከም ኣእማን ኣኽሊል፡ ኣብ ልዕሊ ምድሩ ከም ሰንደቕ ዕላማ ኪዀኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን አምላካቸው እግዚአብሔር እንደ ሕዝቡ መንጋ ያድናቸዋል፣ እነርሱም ለአክሊል እንደሚሆኑ እንደ ከበሩ ድንጋዮች ይሆናሉ፥ በምድሩም ላይ ይብለጨለጫሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን አምላካቸው እግዚአብሔር እንደ ሕዝቡ መንጋ ያድናቸዋል፤ እነርሱም ለአክሊል እንደሚሆኑ እንደ ከበሩ ድንጋዮች ይሆናሉ፥ በምድሩም ላይ ይብለጨለጫሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን አምላካቸው ጌታ ሕዝቡን እንደ መንጋ ያድናቸዋል፤ እነርሱም ለአክሊል እንደሚሆኑ እንደ ከበሩ ድንጋዮች ይሆናሉ፥ በምድሩም ላይ ያበራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ጾሳይ ኡንቱንታ አሻና፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ አ አሳ ዉደቱዋ። ካላቻ ቦላ ደእያ አሌቁዋዳን፥ ጾሳ ጋድያ ቦላን ኡንቱንቱ ጶላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Med'inaa Goday unttunttu S'oossay unttuntta ashshana; ayaw gooppe, unttunttu Aa asaa wudetuwaa. Kallachchaa bolla de'iyaa alleek'k'uwaadan, S'oossaa gadiyaa bollan unttunttu p'oolana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode GODAY istta Xoossay ba deraa baas wude mehe histti ashshana; kallachcha bolla diza seeloy xolqiza mala isttika Xoossa deren phoollana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጎዳይ ኢስታ ጾሳይ ባ ዴራ ባስ ዉዴ ሜሄ ሂስቲ ኣሻና፤ ካላቻ ቦላ ዲዛ ሴሎይ ጾልቂዛ ማላ ኢስቲካ ጾሳ ዴሬን ጶላና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ሄንንቾይ ባ ዶርሳታ አሸይሳዳ ጎዳይ ኤንታ ፆሳይ ኤንታ አሻና። ካላቻ ቦላ ደእያ አሌቆዳ ኤንቲ ጎዳ ቢታን ጶላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas henthanchoy ba dorsata ashsheysada Goday enta Xoossay enta ashshana. Kallacha bolla de7iya alleeqoda enti Godaa biittan phoolana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡን የራሱ መንጋ አድርጎ በዚያ ቀን አምላካቸው እግዚአብሔር ያድናቸዋል። በአክሊል ላይ እንዳለ ዕንቍ፣ በገዛ ምድሩ ላይ ያብለጨልጫሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያም ቀን ሲደርስ እረኛ በጎቹን ከአደጋ እንደሚያድን አምላካቸው እግዚአብሔር ሕዝቡን ያድናል። በዘውድ ላይ ያለ ጌጥ እንደሚያበራ፥ እነርሱም በእግዚአብሔር ምድር ያበራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ እግዚኣብሄር ንህዝቡ፥ ከም መጓሳ ኣባጊዕ ከድሕኖም እዩ፤ ንሳቶም ድማ ኸምቲ ኣብ ዘውዲ ዘሎ ኽቡር ኣዕናቝ ዘንፀባርቕ፥ ከምኡ ኣብ ምድሩ ኸንፀባርቑ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ኣብ ምድሩ ዜንጸባርቕ ኣእማን ኣኽሊል እዮም እሞ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ንህዝቡ ኸም መጓሰ ኼድሕኖም እዩ። |