Zechariah 9:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንይሁዳ ንርእሰይ እንተ ዘርጊሐ፡ ንቐስቲ ብኤፍሬምን ብደቅኻን እንተ መሊአ፡ ኦ ጽዮን፡ ኣንጻር ደቅኻ ኣልዒለ፡ ኣታ ግሪኽ፡ ከም ሰይፊ ጅግና እንተ ገበርኩኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይሁዳን ለእኔ ገትሬአለሁ፣ ቀስቱን በኤፍሬም ሞልቼአለሁ፣ ጽዮን ሆይ፥ ልጆችሽን በግሪክ ልጆች ላይ አስነሣለሁ፥ አንቺንም እንደ ኃያል ሰው ሰይፍ አደርግሻለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይሁዳን ለእኔ ገትሬአለሁ፤ ቀስቱን በኤፍሬም ሞልቼአለሁ፤ ጽዮን ሆይ፥ ልጆችሽን በግሪክ ልጆች ላይ አስነሣለሁ፥ አንቺንም እንደ ኃያል ሰው ሰይፍ አደርግሻለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁዳን እንደ ደጋኔ አጥፌዋለሁ፥ ኤፍሬምንም ቀስቱን አድርጌ አዘጋጅቻለሁ፤ ጽዮን ሆይ፥ ልጆችሽን በግሪክ ልጆች ላይ አስነሣለሁ፥ እንደ ተዋጊ ሰይፍም አደርግሻለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ታን ይሁዳ ዎንዳፍያዳን፥ እስራኤልያካ ዎንዳፍያ ፖዳን ጎኤታና። ጽዮኔ፥ ታን ነ ናናቱዋ ግሪከ ጋድያ ናናቱ ቦላ ደንና፤ ኔናካ ዎልቃማ ኦላንቻ ማሻ ማላ ኦና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, taani Yihudaa wonddaafiyaadan, Israa'eeliyaakka wonddaafiyaa pootsaadan go'ettana. S'iyoonee, taani ne naanatuwaa Giriike gadiyaa naanatu bolla dentsana; neenakka wolk'k'aama olanchchaa mashshaa mala ootsana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda wondafe mala Efreemekka yiishsha mala ta go7ettana; hanne Xiyoone tani ne nayta Girike dere bolla denththeththana; nenakka tani wolqqama mashsha mala histta go7ettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ዎንዳፌ ማላ ኤፍሬሜካ ዪሻ ማላ ታ ጎኤታና፤ ሃኔ ጺዮኔ ታኒ ኔ ናይታ ጊሪኬ ዴሬ ቦላ ዴንና፤ ኔናካ ታኒ ዎልቃማ ማሻ ማላ ሂስታ ጎኤታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ይሁዳ ዶንገዳ፥ እስራኤለ ዶንገ ቶራዳ ጎኤታና። ፅዮነ፥ ታኒ ነ ናይታ ግርከ ናይታ ቦላ ደንና፤ ነና ዎልቃማ ኦላንቹዋ ማሻ መላ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Yihuda dongeda, Isra7eele donge toorada go7etana. Xiyoone, taani ne nayta Girike nayta bolla denthana; nena wolqaama olanchuwa mashshaa mela oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቀስቴን እንደ ገተርሁ፣ ይሁዳን እገትረዋለሁ፤ ኤፍሬምንም ፍላጻ አደርገዋለሁ። ጽዮን ሆይ፤ ልጆችሽን አስነሣለሁ፤ ግሪክ ሆይ፤ በአንቺ ልጆች ላይ ይነሣሉ፤ እንደ ተዋጊ ሰይፍም አደርግሻለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁዳን እንደ ቀስት፥ እስራኤልንም እንደ ተወርዋሪ ፍላጻ እጠቀምባታለሁ፤ የግሪክ አገርን ወንዶች ልጆች ለመውጋት፥ የጽዮንን ወንዶች ልጆች እንደ ሰይፍ አድርጌ እልካቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንይሁዳ ኸም ቀስቲ፥ ንኤፍሬም ከዓ ኸም ፍላፃ ኽገብሮም እየ፤ ኦ ፅዮን፥ ንደቅኺ፥ ኣብ ልዕሊ ደቂ ግሪኽ ከልዕሎም እየ፤ ንኣኺውን ከም ሰይፊ ሓያል ክገብረኪ እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንርእሰይ ኢለ ንዩዳ ኸም ቐስቲ ገተርክዎ፡ ብኤፍሬም ድማ መላእክዎ። ኣቲ ጽዮን፡ ንደቅኺ፡ ኣብ ልዕሊ ደቅኺ፡ ዎ ዮናኒ፡ ከተንስኦም፡ ንኣኺ ድማ ከም ሰይፊ ጀግና ኽገብረኪ እየ። |