Zechariah 8:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣቱም በዘን መዓልትታት እዚኣተን በታ መሰረት ቤት እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት እተሰርዓላ መዓልቲ፡ ነዚ ቓላት እዚ ብኣፍ ነብያት እትሰምዑ፡ ኣእዳውኩም ይበርትዑ ቤተ መቕደስ ክህነጽ ይኽእል ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ መቅደሱ ይሠራ ዘንድ የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔር ቤት ከተመሠረተበት ቀን ጀምሮ ከነቢያት አፍ ይህን ቃል በዚህ ዘመን የሰማችሁ እናንተ ሆይ፥ እጃችሁን አበርቱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። መቅደሱ ይሠራ ዘንድ የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔር ቤት ከተመሠረተበት ቀን ጀምሮ ከነቢያት አፍ ይህን ቃል በዚህ ዘመን የሰማችሁ እናንተ ሆይ፥ እጃችሁን አበርቱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እናንት፥ መቅደሱ እንዲሠራ የሠራዊት ጌታ ቤት ከተመሠረተበት ቀን ጀምሮ ከነቢያት አፍ ይህን ቃል በዚህ ዘመን የሰማችሁ፥ እጃችሁን አበርቱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ባሱዋ ባስያ ጋላሳፐ ዶሚደ፥ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ኦዴዳ ቃላ ስሴዳዋንቶ፥ ህንተ ኩሽያ ምንሲደ ፖልተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hinttenoo, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa baasuwaa baasiya gallassappe doommiide, timbbitiyaa odiyaawanttu odeedda k'aalaa siseeddawanttoo, hintte kushiyaa minisiide polite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqqama GODAY, «Ubbaafe Wolqqama GODAA Keeththaas yochchi yegettishin heen diza nabeti yootida qaalaa ha7i siyizayti ubbay Ubbaafe Wolqqama GODAA Keeth keexxanaas intte kushe minththite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኬስ ዮቺ ዬጌቲሺን ሄን ዲዛ ናቤቲ ዮቲዳ ቃላ ሃኢ ሲዪዛይቲ ኡባይ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኬ ኬጻናስ ኢንቴ ኩሼ ሚንቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ህንተኖ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ኬ ባሶይ የገትዳ ጋላሳፐ ዶምድ ናበት ኦድዳ ቃላ ስእዳይሳቶ፥ ህንተ ኩሽያ ምንተ፤ ኦሱዋ ምንድ ፖልተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees: “Hinteno, Ubbaafe Wolqaama Godaa keethaa baasoy yegetida gallasaape doomidi nabeti odida qaala si7idaysato, hinte kushiya minthite; oosuwa minnidi polite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል፤ “ የእግዚአብሔር ጸባኦት ቤት መሠረት ሲጣል፣ በዚያ የነበሩ ነቢያት የተናገሩትን ቃል አሁን የምትሰሙ ሁሉ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ለመሥራት እጃችሁን አበርቱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለሠራዊት አምላክ ቤተ መቅደስን እንደገና ለመሥራት መሠረት በተጣለበት በቅርብ ጊዜ የነበሩ ነቢያት የተናገሩትን ቃል የሰማችሁ እናንተ አይዞአችሁ በርቱ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “መቕደሱ ኽስራሕ፥ ቤት ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ካብ ዝተመስረተሉ መዓልቲ ጀሚሩ፥ ካብ ኣፍ ነቢያት በዝ ዘመን እዙይ፥ እዝ ቓል እዙይ ዝሰማዕኹም ንስኻትኩም፥ ኣእዳውኩም ኣበርትዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቱም በዘን መዓልትታት እዚአተን እቶም ቤተ መቕደስ ምእንቲ ኽትህነችሲ መሰረት ቤት እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት እተሰረተትላ መዓልቲ ኣብኣ ዝነበሩ ነብያት እተዛረብዎ፡ ካብ ኣፎም እዘን ቃላት እዚኤን እተሰምዑ ዘሎኹም፡ ኣእዳውኩም ኣጽንዑ፡ ይብል እግዚኣብሄር ሰራዊት። |