Zechariah 8:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በዘን መዓልትታት እዚኣተን ኣብ ቅድሚ እቶም ተረፍ እዚ ህዝቢ እዚ ዜደንቕ እንተ ዀይኑ፡ ኣብ ኣዒንተይዶ ግርም ኪኸውን እዩ፧ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በዚህ ወራት በዚህ ሕዝብ ቅሬታ ዓይን ዘንድ ድንቅ ቢሆን፥ በውኑ በእኔ ዓይን ዘንድ ደግሞ ድንቅ ይሆናልን? ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚህ ወራት በዚህ ሕዝብ ቅሬታ ዓይን ዘንድ ድንቅ ቢሆን፥ በውኑ በእኔ ዓይን ዘንድ ደግሞ ድንቅ ይሆናልን? ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ በዚህ ወራት በዚህ በተረፈው ሕዝብ ዐይን ነገሩ ቢያስደንቅ፥ በውኑ ለእኔ ግን አስደናቂ ይሆናልን? ይላል የሠራዊት ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማይ መና ጎዳይ፥ ‘ሀዌ ሀቃ አሳፐ አቴዳዋንቶ ማላልስያባ ግዶፐነ፥ ታዉ ማላልስያባ ግደና’ ያጌ ኡባፐ ዎልቃማይ መና ጎዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aamay Med'inaa Goday, ‹Hawe hak'a asaappe atteedawanttoo maalalissiyaabaa gidooppenne, taw maalalissiyaabaa gidenna› yaagee Ubbaappe Wolk'k'aamay Med'inaa Goday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqqama GODAY, «Hayssi kase di7ettontta attida Isra7eele naytas malalisizaaz misatana shin tana Ubbaafe Wolqqama GODA malalisanaas dandayzee?» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ሃይሲ ካሴ ዲኤቶንታ ኣቲዳ ኢስራኤሌ ናይታስ ማላሊሲዛዝ ሚሳታና ሺን ታና ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ማላሊሳናስ ዳንዳይዜ?» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አትዳ አሳስ ሄስ ማላልስያባ ግድኮካ፥ ታና ሄስ ማላልስያባዬ? ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Attida asaas hessi malaalsiyaba gidikoka, tana hessi malaalsiyabayee? yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል፤ “በዚያን ጊዜ ይህ ለቀረው የእስራኤል ሕዝብ አስደናቂ መስሎ ሊታይ ይችላል፤ ለእኔ ግን አስደናቂ ሊሆን ይችላልን?” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በእነዚህ ቀኖች ከሕዝቡ ለተረፉት ይህ የማይቻል ነገር ቢመስልም እንኳ በውኑ ለእኔ የማይቻል ነገር አለን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “በተን መዓልቲታት እቲኣተን፥ ነዒንቲ ተረፍ እዝ ህዝቢ እዙይ፥ ዘደንቕ እንተዀነስ፥ ነዒንተይዶ ዘደንቕ ክኸውን እዩ?” ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኦይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል አሎ፡ በተን መዓልቲት እቲኣተን ነዒንቲ ተረፍ እዚ ህዝቢ እዚ ዜደንቕ እንተ ኾነስ፡ ነዒንተይዶ ዜደንቕ ኪኸውን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። |