Zechariah 8:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፤ ናብ ጽዮን ተመሊሰ ኣብ ማእከል ኢየሩሳሌም ክነብር እየ፡ የሩሳሌም ድማ ከተማ ሓቂ ክትብሃል እያ። ከረን እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ድማ እቲ ቅዱስ ከረን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ወደ ጽዮን ተመልሻለሁ፥ በኢየሩሳሌምም መካከል እኖራለሁ፣ ኢየሩሳሌምም የእውነት ከተማ ትባላለች፣ የሠራዊትም ጌታ የእግዚአብሔር ተራራ የተቀደሰ ተራራ ይባላል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወደ ጽዮን ተመልሻለሁ፥ በኢየሩሳሌምም መካከል እኖራለሁ፤ ኢየሩሳሌምም የእውነት ከተማ ትባላለች፤ የሠራዊትም ጌታ የእግዚአብሔር ተራራ የተቀደሰ ተራራ ይባላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይላል፦ ወደ ጽዮን ተመልሻለሁ፥ በኢየሩሳሌምም መካከል እኖራለሁ፤ ኢየሩሳሌምም የእውነት ከተማ ትባላለች፤ የሠራዊት ጌታም ተራራ የተቀደሰ ተራራ ይባላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ጽዮነ ስማና፤ የሩሳላመ ግዶን ደአና። ቃይ የሩሳላመካ አማነትያ ካታማ ጌተታና፤ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ደሪ ቃይ ጌሻ ደርያ ጌተቲደ ጼሰታና’ ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani S'iyoone simmana; Yerusaalame giddon de'ana. K'ay Yerusaalamekka Ammanettiyaa Katamaa geetettana; Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa derii k'ay Geeshsha Deriyaa geetettiide s'eesettana› yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Ta gede Xiyoonikko simmana; Yerusalaamenkka de7ana. Yerusalaameykka tumu katama geetettawus; izakka Ubbaafe Wolqqama GODAAS geeshsha zuma geetettana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታ ጌዴ ጺዮኒኮ ሲማና፤ ዬሩሳላሜንካ ዴኣና። ዬሩሳላሜይካ ቱሙ ካታማ ጌቴታዉስ፤ ኢዛካ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳስ ጌሻ ዙማ ጌቴታና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ፅዮነ ስማዳ የሩሳላመን ዳና። ቃስ የሩሳላመይ አማንያ ካታማ ጌተታዳ ኤረታና። ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ዙማይ ጌሻ ዙማ ጌተትድ ፄገታና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Xiyoone simmada Yerusalaamen daana. Qassi Yerusalaamey ammanthiya katama geetetada eretana. Ubbaafe Wolqaama Godaa zumay Geeshsha Zuma geetetidi xeegetana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ወደ ጽዮን እመለሳለሁ፤ በኢየሩሳሌም እኖራለሁ፤ ኢየሩሳሌምም የእውነት ከተማ ትባላለች፤ የእግዚአብሔር ጸባኦት ተራራም ቅዱስ ተራራ ይባላል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ እንድኖርባት ወደ ተቀደሰችው ከተማዬ ወደ ኢየሩሳሌም እመለሳለሁ፤ የታመነች ከተማ በመሆን ትታወቃለች፤ እኔ የሠራዊት አምላክ የምኖርበት ተራራ፥ የተቀደሰ ተራራ ተብሎ ይጠራል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ናብ ፅዮን ተመሊሰ ኣለኹ፤ ኣብ ማእኸል ኢየሩሳሌምውን ክነብር እየ። ኢየሩሳሌም ድማ ኸተማ ሓቂ ኽትበሃል እያ። እቲ እምባ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከዓ፥ ቅዱስ እምባ ተብሂሉ ኽፅዋዕ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ናብ ጽዮን ክምለስ፡ ኣብ ማእከል ዮርሳሌም ከአ ክነብር እየ። ዮርሳሌም ድማ ከተማ ሓቂ ኽትስመ፡ እቲ ኸረን እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከአ ቅዱስ ከረን ኪስመ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |