Zechariah 8:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፤ ናብ ጽዮን ተመሊሰ ኣብ ማእከል ኢየሩሳሌም ክነብር እየ፡ የሩሳሌም ድማ ከተማ ሓቂ ክትብሃል እያ። ከረን እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ድማ እቲ ቅዱስ ከረን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ወደ ጽዮን ተመልሻለሁ፥ በኢየሩሳሌምም መካከል እኖራለሁ፣ ኢየሩሳሌምም የእውነት ከተማ ትባላለች፣ የሠራዊትም ጌታ የእግዚአብሔር ተራራ የተቀደሰ ተራራ ይባላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወደ ጽዮን ተመልሻለሁ፥ በኢየሩሳሌምም መካከል እኖራለሁ፤ ኢየሩሳሌምም የእውነት ከተማ ትባላለች፤ የሠራዊትም ጌታ የእግዚአብሔር ተራራ የተቀደሰ ተራራ ይባላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላል፦ ወደ ጽዮን ተመልሻለሁ፥ በኢየሩሳሌምም መካከል እኖራለሁ፤ ኢየሩሳሌምም የእውነት ከተማ ትባላለች፤ የሠራዊት ጌታም ተራራ የተቀደሰ ተራራ ይባላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ጽዮነ ስማና፤ የሩሳላመ ግዶን ደአና። ቃይ የሩሳላመካ አማነትያ ካታማ ጌተታና፤ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ደሪ ቃይ ጌሻ ደርያ ጌተቲደ ጼሰታና’ ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani S'iyoone simmana; Yerusaalame giddon de'ana. K'ay Yerusaalamekka Ammanettiyaa Katamaa geetettana; Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa derii k'ay Geeshsha Deriyaa geetettiide s'eesettana› yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Ta gede Xiyoonikko simmana; Yerusalaamenkka de7ana. Yerusalaameykka tumu katama geetettawus; izakka Ubbaafe Wolqqama GODAAS geeshsha zuma geetettana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታ ጌዴ ጺዮኒኮ ሲማና፤ ዬሩሳላሜንካ ዴኣና። ዬሩሳላሜይካ ቱሙ ካታማ ጌቴታዉስ፤ ኢዛካ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳስ ጌሻ ዙማ ጌቴታና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ፅዮነ ስማዳ የሩሳላመን ዳና። ቃስ የሩሳላመይ አማንያ ካታማ ጌተታዳ ኤረታና። ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ዙማይ ጌሻ ዙማ ጌተትድ ፄገታና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Xiyoone simmada Yerusalaamen daana. Qassi Yerusalaamey ammanthiya katama geetetada eretana. Ubbaafe Wolqaama Godaa zumay Geeshsha Zuma geetetidi xeegetana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ወደ ጽዮን እመለሳለሁ፤ በኢየሩሳሌም እኖራለሁ፤ ኢየሩሳሌምም የእውነት ከተማ ትባላለች፤ የእግዚአብሔር ጸባኦት ተራራም ቅዱስ ተራራ ይባላል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ እንድኖርባት ወደ ተቀደሰችው ከተማዬ ወደ ኢየሩሳሌም እመለሳለሁ፤ የታመነች ከተማ በመሆን ትታወቃለች፤ እኔ የሠራዊት አምላክ የምኖርበት ተራራ፥ የተቀደሰ ተራራ ተብሎ ይጠራል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ናብ ፅዮን ተመሊሰ ኣለኹ፤ ኣብ ማእኸል ኢየሩሳሌምውን ክነብር እየ። ኢየሩሳሌም ድማ ኸተማ ሓቂ ኽትበሃል እያ። እቲ እምባ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከዓ፥ ቅዱስ እምባ ተብሂሉ ኽፅዋዕ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ናብ ጽዮን ክምለስ፡ ኣብ ማእከል ዮርሳሌም ከአ ክነብር እየ። ዮርሳሌም ድማ ከተማ ሓቂ ኽትስመ፡ እቲ ኸረን እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከአ ቅዱስ ከረን ኪስመ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።