Zechariah 8:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፦ በተን መዓልትታት እቲኣ፡ ካብ ኵሉ ቛንቋታት ኣህዛብ ዓሰርተ ሰብኡት ኪሕዙ፡ እወ፡ ነቲ ኣይሁዳዊ ሸንኮለል ሒዞም፡ ሰሚዕና ኢና እሞ፡ ምሳኻትኩም ክንከይድ ኢና፡ ኪብሉ እዮም። ኣምላኽ ምሳኻ ከም ዘሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራዊትም ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በዚያ ዘመን ከአሕዛብ ቋንቋ ሁሉ አሥር ሰዎች የአንዱን አይሁዳዊ ሰው ልብስ ዘርፍ ይዘው፦ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር እንዳለ ሰምተናልና ከእናንተ ጋር እንሂድ ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊትም ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚያ ዘመን ከአሕዛብ ቋንቋ ሁሉ አሥር ሰዎች የአንዱን አይሁዳዊ ሰው ልብስ ዘርፍ ይዘው። እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር እንዳለ ሰምተናልና ከእናንተ ጋር እንሂድ ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታም እንዲህ ይላል፦ በዚያ ዘመን ከሁሉም የአሕዛብ ቋንቋ ዐሥር ሰዎች የአንዱን አይሁዳዊ ሰው ልብስ ዘርፍ ይዘው፦ “እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር እንዳለ ሰምተናልና እኛም ከእናንተ ጋር እንሂድ” ይላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ሄ ጋላሳቱዋን ዱማ ዱማ ቃላን ሃሳይያ ካዉተቱዋ ኡባፐ ታሙ አሳቱ ዪደ፥ እት አይሁዳ ብታንያ ማዩዋ ማጫራ ኦይቂደ፥ “ጾሳይ ህንተናና ደእያዋ ኑን ስሴዳ ድራዉ፥ አነ ኑንካ ኔናና ቤቶ” ያጋና’ ያጌ” ያጊድ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹He gallassatuwaan dumma dumma k'aalan haasayiyaa kawutetsatuwaa ubbaappe tammu asatuu yiide, itti Ayihuda bitaniyaa mayuwaa mac'araa oyk'k'iide, «S'oossay hinttenana de'iyaawaa nuuni siseedda diraw, ane nuunikka neenana beeto» yaagana› yaagee» yaagiid yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «He gallassatan dumma dumma dereppe dumma dumma qaalan haasayza tammu asati issi Ayhuda asa may7o macara oykkidi, ‹Inttenara Xoossi dizayssa nu siyida gishshas nu inttenara issife baana› gaana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄ ጋላሳታን ዱማ ዱማ ዴሬፔ ዱማ ዱማ ቃላን ሃሳይዛ ታሙ ኣሳቲ ኢሲ ኣይሁዳ ኣሳ ማይኦ ማጫራ ኦይኪዲ፥ ‹ኢንቴናራ ጾሲ ዲዛይሳ ኑ ሲዪዳ ጊሻስ ኑ ኢንቴናራ ኢሲፌ ባና› ጋና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላሳታን ዱማ ዱማ ቃላን ሃሳያ ካዎተታ ኡባፈ ታሙ አሳት ይድ፥ እስ አይሁደ አድያ ማኡዋ ማጫራ ኦይክድ፥ ‘ፆሳይ ህንተራ ደኤይሳ ኑኒ ስእዳ ግሾ፥ ኑኒ ህንተራ ባና’ ያጋና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallasatan dumma dumma qaalan haasaya kawotethata ubbaafe tammu asati yidi, issi Ayhude addiya ma7uwa macaraa oykidi, ‘Xoossay hintera de7eysa nuuni si7ida gisho, nuuni hintera baana’ yaagana” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል፤ “በእነዚያም ቀናት ከየወገኑና ከየቋንቋው ዐሥር ሰዎች የአንድን አይሁዳዊ ልብስ ዘርፍ አጥብቀው በመያዝ፣ ‘እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር እንዳለ ሰምተናልና አብረን እንሂድ’ ” ይሉታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእነዚያ ቀኖች ዐሥር የሌላ አገር ሰዎች ወደ አንድ አይሁዳዊ ቀርበው የልብሱን ዘርፍ በመያዝ ‘እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር መሆኑን ስለ ሰማን ከእናንተ ጋር እንሂድ’ ይሉታል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በተን መዓልቲታት እቲኣተን፥ ካብ ኵሉ ቛንቋታት ኣህዛብ ዝኾኑ ዓሰርተ ሰባት፥ ንሓደ ኣይሁዳዊ ዘፈር ክዳኑ ሒዞም ‘እግዚኣብሄር ምሳኻትኩም ከም ዝኾነ ሰሚዕና ኣለና እሞ፥ ምሳኻትኩም ኽንከይድ ኢና’ ኽብልዎም እዮም፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | በተን መዓልትታት እቲኣተን ካብ ኩሉ ቓንቛታት ኣህዛብ ዝኾኑ ዓሰርተ ሰብ ንሓደ ኣይሁዳዊ ዘፈር ክዳኑ ሒዞም፡ እግዚኣብሄር ምሳኻትኩም ከም ዝኾነ ሰሚዕና ኢና እሞ፡ ምሳኻትኩም ክንከይድ ኢና፡ ኪብሉ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። |