Zechariah 8:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፦ ጾም ራብዓይ ወርሕን ጾም ሓምሻይን ጾም ሻብዓይን ጾም ዓስራይን ንቤት ይሁዳ ሓጐስን ሓጐስን በዓላት ሓጐስን ኪኸውን እዩ። ስለዚ ሓቅን ሰላምን ክትፈትዉ ኣለኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአራተኛው ወር ጾም የአምስተኛውም የሰባተኛውም የአሥረኛውም ወር ጾም ለይሁዳ ቤት ደስታና ተድላ የሐሤትም በዓላት ይሆናል፣ ስለዚህም እውነትንና ሰላምን ውደዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የአራተኛው ወር ጾም የአምስተኛውም የሰባተኛውም የአሥረኛውም ወር ጾም ለይሁዳ ቤት ደስታና ተድላ የሐሤትም በዓላት ይሆናል፤ ስለዚህም እውነትንና ሰላምን ውደዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ የአራተኛው ወር ጾም፥ የአምስተኛው፥ የሰባተኛው፥ የአሥረኛው ወር ጾም ለይሁዳ ቤት ደስታና ተድላ፥ የሐሤትም በዓላት ይሆናሉ፤ ስለዚህም እውነትንና ሰላምን ውደዱ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ኦይደን፥ እቼሸን፥ ላፑንነ ታማን አግናቱዋን ህንተ ጾሜዳ ጾማቱ ይሁዳ አሳዉ ፓሽክስያ ዎደነ ናሸችያ ግብራ ግዳናዋ። ሄዋ ድራዉ፥ ህንተ ቱማተነ ሳሮተ ዶስተ’ ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Oyddentso, ichcheshentso, laappuntsonne tammantso aginatuwaan hintte s'oomeedda s'oomatuu Yihudaa asaw pashikkissiyaa wodenne nashechchiyaa gibiraa gidanawaa. Hewaa diraw, hintte tumatetsaanne sarotetsaa dosite› yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Oydanththo aginan, ichchashanththo aginan, laappunththa aginaninne tammanththa aginan intte xoomiza xoomay Yuhuda deraas ufayssa gallassinne ba7aale gallas gidana; hessa gishshas intte tumateththinne saroteth koyite.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኦይዳን ኣጊናን፥ ኢቻሻን ኣጊናን፥ ላፑን ኣጊናኒኔ ታማን ኣጊናን ኢንቴ ጾሚዛ ጾማይ ዩሁዳ ዴራስ ኡፋይሳ ጋላሲኔ ባኣሌ ጋላስ ጊዳና፤ ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ቱማቴኔ ሳሮቴ ኮዪቴ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኦይዳን፥ እቻሻን፥ ላፑንነ ታማን አጌናን ህንተ ፆምዳ ፆማይ ይሁዳ አሳስ ኡፋይስነ እንጀ ዎደ ግዳና። ሄሳ ግሾ፥ ህንተ ቱማተነ ሳሮተ ዶስተ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Oyddantho, ichashantho, laapunthonne tammantho ageenan hinte xoomida xoomay Yihuda asaas ufaysinne inje wode gidana. Hessa gisho, hinte tumatethinne sarotethi dosite” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል፤ “የአራተኛው፣ የአምስተኛው፣ የሰባተኛውና የዐሥረኛው ወር ጾሞች ለይሁዳ ቤት የደስታ፣ የተድላና የሐሤት በዓላት ይሆናሉ፤ ስለዚህ እውነትንና ሰላምን ውደዱ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በአራተኛው፥ በአምስተኛው፥ በሰባተኛውና በዐሥረኛው ወር ትጠብቁት የነበረው ጾም ሁሉ ለይሁዳ ሕዝብ የተድላና የደስታ በዓል ይሆንላቸዋል፤ እናንተ ግን እውነትንና ሰላምን ውደዱ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ እቶም ናይ ራብዓይ ወርሒን ናይ ሓምሻይን ናይ ሻውዓይን ናይ ዓስራይን ወርሒ ኣፅዋማት፥ ንህዝቢ ይሁዳ በዓላት ሓጐስን ደስታን ፍስሃን ክኾኑ እዮም። እምበኣር ሓቅን ሰላምን ፍተዉ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ጾም ናይ ራብዓይ ወርሕን እቲ ጾም ናይ ዓስራይ ወርሕንሲ ንቤት ይሁዳ ሓጎስን ደስታን ባህ ዜብል በዓላት ዓመትን ኪኾነሎም እዩ፡ እምበኣርሲ ሓቅን ሰላምን ኣፍቅሩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። |