Zechariah 8:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በዘን መዓልትታት እዚኣተን ከኣ ንየሩሳሌምን ንቤት ይሁዳን ሰናይ ክገብር ሓሰብኩ። ኣይትፍራሕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እንዲሁ ዳግመኛ ለኢየሩሳሌምና ለይሁዳ ቤት በዚህ ወራት በጎነትን አደርግ ዘንድ አስቤአለሁ፣ አትፍሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲሁ ዳግመኛ ለኢየሩሳሌምና ለይሁዳ ቤት በዚህ ወራት በጎነትን አደርግ ዘንድ አስቤአለሁ፤ አትፍሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁ ዳግመኛ ለኢየሩሳሌምና ለይሁዳ ቤት በዚህ ወራት በጎነትን ለማድረግ አስቤአለሁ፤ አትፍሩ!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋዳንካ ሀእ ታን የሩሳላመዉነ ይሁዳዉ ሎኦባ ኦናዉ ቆፋ ቃቻድ። ስም ያዮፕተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) hewaadankka ha"i taani Yerusaalamewunne Yihudaw lo"obaa ootsanaw k'ofaa k'achchaad. Simmi yayyoppite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ha7i qasse Yerusalaamessinne Yuhuda deraas lo7o ooththanaas ta qachchida gishshas babbofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃኢ ቃሴ ዬሩሳላሜሲኔ ዩሁዳ ዴራስ ሎኦ ኦናስ ታ ቃቺዳ ጊሻስ ባቦፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀእ ታኒ የሩሳላመስነ ይሁዳስ ሎኦባ ኦናዉ ቆፋ ቃቻስ። ህዛ ያዮፍተ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha77i taani Yerusalaamesinne Yihudas lo77oba oothanaw qofa qachas. Hiza yayyofite!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሁን ደግሞ ለኢየሩሳሌምና ለይሁዳ መልካም ነገርን ላደርግ ወስኛለሁ፤ አትፍሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለኢየሩሳሌምና ለይሁዳ ሕዝብ መልካምን ነገር ማድረግ ወስኜአለሁና አይዞአችሁ፤ አትፍሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምኡ ድማ ሕዚ ንኣኻትኩም ንኢየሩሳሌምን ንይሁዳን፥ ሰናይ ክገብረልኩም ሓሲበ ኣለኹ እሞ ኣይትፍርሑ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል አሎ፡ ከምቲ ኣቦታትኩም ምስ ኣቐምጥዑኒ ኽፉእ ክገብሩኩም ዝሐሰብክዎ እሞ ዘይተጠዓስኩሉ፡ ከምኡውን በዘን መዓልትታት እዚኣተን ንዮርሳሌምን ንቤት ይሁዳን ሰናይ ክገብረለን ከም ብሓድሽ ሐሲበ አሎኹ፡ ኣይትፍርሁ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።