Zechariah 8:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ቤት ይሁዳን ቤት እስራኤልን፡ ከምቲ ኣብ መንጎ ኣህዛብ መርገም ዝነበርኩም! ስለዚ ከድሕነኩም እየ፡ በረኸት ድማ ክትኮኑ ኢኹም፤ ኣእዳውኩም በርትዑ እምበር፡ ኣይትፍርሑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳ ቤትና የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በአሕዛብ ዘንድ እርግማን እንደ ነበራችሁ፥ እንዲሁ አድናችኋለሁ፥ በረከትም ትሆናላችሁ፣ አትፍሩ፥ እጃችሁንም አበርቱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳ ቤትና የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በአሕዛብ ዘንድ እርግማን እንደ ነበራችሁ፥ እንዲሁ አድናችኋለሁ፥ በረከትም ትሆናላችሁ፤ አትፍሩ፥ እጃችሁንም አበርቱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳ ቤትና የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በአሕዛብ ዘንድ እርግማን እንደ ነበራችሁ፥ እንዲሁ በረከት መሆን እንድትችሉ አድናችኋለሁ፤ አትፍሩ፥ እጃችሁንም አበርቱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ ይሁዳ አሳቶ፥ ህንተኖ እስራኤልያ አሳቶ፥ ካዉተቱዋ ግዶን ህንተ ሸቀቴዳዋንታ ግዲደ ደኤድታ፤ ሽን ሀእ ታን ህንተና አሻና፤ ህንተካ አንጀቴዳዋንታ ግዳና። ያዮፕተ! ህንተ ኩሽያካ ምንስተ!” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo Yihudaa asatoo, hinttenoo Israa'eeliyaa asatoo, kawutetsatuwaa giddon hintte shek'etteeddawaantta gidiide de'eeddita; shin ha"i taani hinttena ashshana; hinttekka anjjetteedawantta gidana. Yayyoppite! Hintte kushiyaakka minisite!» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda derenne Isra7eele dere asatoo! Intte kase kawoteththata giddon qanggettida dere mala qoodettideta; ha7i gidikko ta inttena ashshana; intteka anjjos gidana; hessa gishshas babbofte; minnite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ዴሬኔ ኢስራኤሌ ዴሬ ኣሳቶ! ኢንቴ ካሴ ካዎቴታ ጊዶን ቃንጌቲዳ ዴሬ ማላ ቆዴቲዴታ፤ ሃኢ ጊዲኮ ታ ኢንቴና ኣሻና፤ ኢንቴካ ኣንጆስ ጊዳና፤ ሄሳ ጊሻስ ባቦፍቴ፤ ሚኒቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ፥ ይሁዳ አሳዉ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ካዎተታ ግዶን ህንተ ባደትዳይሳታ ግድደታ፥ ሽን ሀእ ታኒ ህንተና አሻና፤ ህንተ አንጀትዳይሳታ ግዳና። ያዮፍተ! ህንተ ኩሽያ ምንተ!” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno, Yihuda asaw, Isra7eele asaw, kawotethata giddon hinte baadetidaysata gidideta, shin ha77i taani hintena ashshana; hinte anjetidaysata gidana. Yayyofite! hinte kushiya minthite!” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ቤትና የእስራኤል ቤት ሆይ፤ በአሕዛብ መካከል የርግማን ምሳሌ ነበራችሁ፤ አሁን ግን አድናችኋለሁ፤ እናንተም በረከት ትሆናላችሁ። አትፍሩ፤ ነገር ግን እጃችሁን አበርቱ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሕዝቦች ዘንድ እንደ ርግማን ትቈጠሩ የነበራችሁት እናንተ የይሁዳና የእስራኤል ሕዝቦች ሆይ! እኔ አድናችኋለሁ፤ ለበረከትም ትሆናላችሁ፤ ስለዚህ አትፍሩ! በርቱ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ህዝቢ ይሁዳን እስራኤልን ብኣህዛብ ምሳሌ ርግማን ከም ዝነበርኩም ሕዚ ግና ኸድሕነኩም እየ፤ በረኸት ድማ ኽትኮኑ ኢኹም፤ ኣይትፍርሑ፤ ኣእዳውኩምውን ኣበርትዑ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ድማ እዩ፡ ኣቱም ቤት ይሁዳን ቤት እስራኤል፡ ከምቲ ኣብ ማእከል ኣህዛብ መርገም ዝኾንኩም፡ ከምኡ ኸድሕነኩም እየ፡ በረኸትውን ክትኮኑ ኢኹም፡ ኣይትፍርሁ ኣእዳውኩም ኣጽንዑ። |