Zechariah 8:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ቤት ይሁዳን ቤት እስራኤልን፡ ከምቲ ኣብ መንጎ ኣህዛብ መርገም ዝነበርኩም! ስለዚ ከድሕነኩም እየ፡ በረኸት ድማ ክትኮኑ ኢኹም፤ ኣእዳውኩም በርትዑ እምበር፡ ኣይትፍርሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይሁዳ ቤትና የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በአሕዛብ ዘንድ እርግማን እንደ ነበራችሁ፥ እንዲሁ አድናችኋለሁ፥ በረከትም ትሆናላችሁ፣ አትፍሩ፥ እጃችሁንም አበርቱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳ ቤትና የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በአሕዛብ ዘንድ እርግማን እንደ ነበራችሁ፥ እንዲሁ አድናችኋለሁ፥ በረከትም ትሆናላችሁ፤ አትፍሩ፥ እጃችሁንም አበርቱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳ ቤትና የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በአሕዛብ ዘንድ እርግማን እንደ ነበራችሁ፥ እንዲሁ በረከት መሆን እንድትችሉ አድናችኋለሁ፤ አትፍሩ፥ እጃችሁንም አበርቱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተኖ ይሁዳ አሳቶ፥ ህንተኖ እስራኤልያ አሳቶ፥ ካዉተቱዋ ግዶን ህንተ ሸቀቴዳዋንታ ግዲደ ደኤድታ፤ ሽን ሀእ ታን ህንተና አሻና፤ ህንተካ አንጀቴዳዋንታ ግዳና። ያዮፕተ! ህንተ ኩሽያካ ምንስተ!” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenoo Yihudaa asatoo, hinttenoo Israa'eeliyaa asatoo, kawutetsatuwaa giddon hintte shek'etteeddawaantta gidiide de'eeddita; shin ha"i taani hinttena ashshana; hinttekka anjjetteedawantta gidana. Yayyoppite! Hintte kushiyaakka minisite!» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda derenne Isra7eele dere asatoo! Intte kase kawoteththata giddon qanggettida dere mala qoodettideta; ha7i gidikko ta inttena ashshana; intteka anjjos gidana; hessa gishshas babbofte; minnite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ዴሬኔ ኢስራኤሌ ዴሬ ኣሳቶ! ኢንቴ ካሴ ካዎቴታ ጊዶን ቃንጌቲዳ ዴሬ ማላ ቆዴቲዴታ፤ ሃኢ ጊዲኮ ታ ኢንቴና ኣሻና፤ ኢንቴካ ኣንጆስ ጊዳና፤ ሄሳ ጊሻስ ባቦፍቴ፤ ሚኒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ፥ ይሁዳ አሳዉ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ካዎተታ ግዶን ህንተ ባደትዳይሳታ ግድደታ፥ ሽን ሀእ ታኒ ህንተና አሻና፤ ህንተ አንጀትዳይሳታ ግዳና። ያዮፍተ! ህንተ ኩሽያ ምንተ!” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno, Yihuda asaw, Isra7eele asaw, kawotethata giddon hinte baadetidaysata gidideta, shin ha77i taani hintena ashshana; hinte anjetidaysata gidana. Yayyofite! hinte kushiya minthite!” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳ ቤትና የእስራኤል ቤት ሆይ፤ በአሕዛብ መካከል የርግማን ምሳሌ ነበራችሁ፤ አሁን ግን አድናችኋለሁ፤ እናንተም በረከት ትሆናላችሁ። አትፍሩ፤ ነገር ግን እጃችሁን አበርቱ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሕዝቦች ዘንድ እንደ ርግማን ትቈጠሩ የነበራችሁት እናንተ የይሁዳና የእስራኤል ሕዝቦች ሆይ! እኔ አድናችኋለሁ፤ ለበረከትም ትሆናላችሁ፤ ስለዚህ አትፍሩ! በርቱ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቱም ህዝቢ ይሁዳን እስራኤልን ብኣህዛብ ምሳሌ ርግማን ከም ዝነበርኩም ሕዚ ግና ኸድሕነኩም እየ፤ በረኸት ድማ ኽትኮኑ ኢኹም፤ ኣይትፍርሑ፤ ኣእዳውኩምውን ኣበርትዑ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ድማ እዩ፡ ኣቱም ቤት ይሁዳን ቤት እስራኤል፡ ከምቲ ኣብ ማእከል ኣህዛብ መርገም ዝኾንኩም፡ ከምኡ ኸድሕነኩም እየ፡ በረኸትውን ክትኮኑ ኢኹም፡ ኣይትፍርሁ ኣእዳውኩም ኣጽንዑ።