Zechariah 8:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቅድሚ እዘን መዓልትታት እዚኣተን ንሰብ ወይ ንእንስሳ ዚኸውን ደሞዝ ኣይነበረን። ነቲ ብሰንኪ ጸበባ ዝወጸ ወይ ዝኣተወ እውን ሰላም ኣይነበሮን። ነፍሲ ወከፎም ኣንጻር ብጻዩ ኣንቢረዮም እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚያ ወራት አስቀድሞ ለሰውና ለእንስሳ ዋጋ አልነበረምና፣ እኔም ሰውን ሁሉ በወንድሙ ላይ አስነሥቼ ነበርና ከአስጨናቂው የተነሣ ለሚገባውና ለሚወጣው ሰላም አልነበረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚያ ወራት አስቀድሞ ለሰውና ለእንስሳ ዋጋ አልነበረምና፤ እኔም ሰውን ሁሉ በወንድሙ ላይ አስነሥቼ ነበርና ከአስጨናቂው የተነሣ ለሚገባውና ለሚወጣው ሰላም አልነበረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከነዚያ ወራት አስቀድሞ ለሰው ደሞዝ፥ ለእንስሳ ኪራይ አልነበረም፤ እኔም ሰውን ሁሉ በወንድሙ ላይ አስነሥቼ ስለ ነበር፥ በጠላቶቻቸው የተነሣ ወደዚያ ለሚገቡትና ለሚወጡት ሰላም አልነበራቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ሄ ጋላሳቱዋፐ ካሰ ባጋን አሳዉ ድርጉ ባዋ፤ መህያዉካ ከራ ጭጋይ ባዋ፤ ቃይ ታን አሳ ኡባ እቱዋ እቱዋ ቦላ ሞርከተን ደን ዎዳ ድራዉ፥ ገልያዋዉነ ከስያዎ ሳሩ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, he gallassatuwaappe kase baggan asaw dirgguu baawa; mehiyawukka keraa c'iggay baawa; k'ay taani asaa ubbaa ittuwaa ittuwaa bolla morkketetsaan dentsa wotseedda diraw, geliyaawawunne kesiyaawoo saruu baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssafe kase asaas damozay imetti erenna; meheskka kiray imetti erenna. Morkkey diza gishshas oonikka ba ooso wogara ooththi erenna; kase tani asay laggey lagge bolla dendana mala ooththida gishshas hessi hanides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳፌ ካሴ ኣሳስ ዳሞዛይ ኢሜቲ ኤሬና፤ ሜሄስካ ኪራይ ኢሜቲ ኤሬና። ሞርኬይ ዲዛ ጊሻስ ኦኒካ ባ ኦሶ ዎጋራ ኦ ኤሬና፤ ካሴ ታኒ ኣሳይ ላጌይ ላጌ ቦላ ዴንዳና ማላ ኦዳ ጊሻስ ሄሲ ሃኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎድያፐ ካሰ አሳስ ዳሞዘይ፥ መህያስ ቃንፀትያ ከር ባዋ። ታኒ አሳ ኡባ እሱዋ እሱዋ ቦላ ሞርከተን ደንዳ ግሾ፥ ገለይሳስነ ከየይሳስ ሳሮይ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wodiyape kase asaas damoozey, mehiyas qanxetiya keri baawa. Taani asa ubbaa issuwa issuwa bolla morketethan denthida gisho, geleysasinne keyeysas saroy baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያ በፊት ለሰው ደመወዝ፣ ለእንስሳም ኪራይ አይከፈልም ነበር፤ ጠላት በመኖሩም ማንም ሥራውን በሰላም ማከናወን አልቻለም፤ እያንዳንዱ ሰው በባልንጀራው ላይ እንዲነሣ አድርጌ ነበርና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእነዚያ ቀኖች በፊት ለሰዎች የድካም ዋጋ ለእንስሶችም ኪራይ አይከፈልም ነበር፤ ሰውን ሁሉ በጐረቤቱ ላይ በጠላትነት እንዲነሣሣ ስላደረግሁ ማንም ሰው ሲወጣና ሲገባ ሰላም አልነበረውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቅድሚ እተን ኣዋርሕ እቲኣተን ንሰብን፥ ንእንስሳን ዋጋ ውዕሎ ኣይነበሮን፤ ኣነ ድማ ንዅሉ ሰብ ኣብ ልዕሊ ሓዉ ኣተሲአ ነይረ እየሞ፥ ካብ ኣጨናቒ ዝተልዓለ ንዝኣቱን ንዝወፅእን ሰላም ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቅድሚ እዘን መዓልታት እዚኣተን ውዕለት ሰብን ውዕለት እንስሳን ኣይነበረን። ንኹሉ ሰብ ኣብ ንሓድሕዱ ፈንየዮ እየ እሞ፡ ብሰሪ ጸላኢ ነቲ ዝወጽእን ዚአቱን ሰላም ኣይነበረን። |