Zechariah 7:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ኢሉ ተዛረበ፦ ነፍሲ ወከፍ ንሓዉውን ምሕረትን ርህራሄን ግበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ተናግሮአል፦ እውነተኛውን ፍርድ ፍረዱ፣ ቸርነትንና ምሕረትን ሁላችሁ ለወንድሞቻችሁ አድርጉ፣ መበለቲቱንና ደሀ አደጉን፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ተናግሮአል። እውነተኛውን ፍርድ ፍረዱ፤ ቸርነትንና ምሕረትን ሁላችሁ ለወንድሞቻችሁ አድርጉ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እንዲህ ብሎ ተናግሮአል፦ እውነተኛውን ፍርድ ፍረዱ፤ እርስ በርሳችሁ ደግነትና ርኅራኄ ይኑራችሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ካሰ ሀዋዳን ያጌዳ፤ ‘ቱሙ ፕርዳ ፕርድተ። ህንተ ግዶን እቱ እቶ ኬካተነ ማሮተ ኦተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday kase hawaadan yaageedda; ‹Tumu pirddaa pirddite. Hintte giddon ittuu ittoo keekatetsaanne maarotetsaa ootsite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ubbaafe Wolqqama GODAY, ‹Tumu pirda pirdite; intte garsan issoy issaara maarettitenne issoy issaas qadhettite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ ‹ቱሙ ፒርዳ ፒርዲቴ፤ ኢንቴ ጋርሳን ኢሶይ ኢሳራ ማሬቲቴኔ ኢሶይ ኢሳስ ቃቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ካሰ እምዳ ኪታይ፥ ‘ሱረ ፕርዳ ፕርድተ፤ ህንተ እሶይ እሱዋስ ኬሀተነ ማሮተ ኦተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ubbaafe Wolqaama Goday kase immida kiitay, ‘Suure pirdaa pirdite; hinte issoy issuwas keehatethinne maarotethi oothite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል፤ ‘እውነተኛ ፍትሕ አስፍኑ፣ እርስ በርሳችሁ ምሕረትና ርኅራኄን አድርጉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኔ የሠራዊት አምላክ ለሕዝቤ የሰጠሁት ትእዛዝ ይህ ነበር፤ ‘በትክክል ፍረዱ፥ እርስ በርሳችሁም አንዳችሁ ለሌላው ምሕረትና ርኅራኄን አድርጉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ኢሉ ተዛረበ፦ ‘ሓቀኛ ፍርዲ ፍረዱ፤ ኵልኻትኩም ድማ ነሕዋትኩም ሰናይን ምሕረትን ግበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል አሎ፡ ሓቀኛ ፍርዱ፡ ንሓድሕድኩም ድማ ሰናይን ምሕረትን ግበሩ። |