Zechariah 7:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስቶም ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊትን ምስ ነብያትን ዝነበሩ ካህናትን ምስ ነብያትን ክዛረብ እሞ፡ ከምቲ ንብዙሕ ዓመታት ዝገበርክዎ፡ ኣብ ሓምሻይ ወርሒዶ ክበኪን ክፍለን እየ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሠራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር ቤት ካህናት ለነቢያትም፦ ባለፉት ዓመታት እንዳደረግሁት በአምስተኛው ወር መለየትና ማልቀስ ይገባኛልን? ብለው ይናገሩ ዘንድ ልኮአቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሠራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር ቤት ካህናት ለነቢያትም። ባለፉት ዓመታት እንዳደረግሁት በአምስተኛው ወር መለየትና ማልቀስ ይገባኛልን? ብለው ይናገሩ ዘንድ ልኮአቸው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሠራዊት ጌታ ቤት ካህናት ለነቢያትም፦ “ለብዙ ዓመታት እንዳደረግሁት በአምስተኛው ወር መጾምና ማልቀስ ይገባኛልን?” ብለው እንዲናገሩ ልኳቸው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ኦያ ቄሳቱ ዋነ ትምቢትያ ኦድያዋንታ፥ “ዳሮ ላይፐ ኦደ ጋምኤዳዋዳን፥ ታን ሀእካ አገናን እቼሸን አግናን ዬካናዉነ ጾማናዉ በሲ?” ያጊደ ኦቻናዳን ኪቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan ootsiyaa k'eesetuwaanne timbbitiyaa odiyaawantta, «Daro laytsaappe ootsaade gam"eeddawaadan, taani ha"ikka aggenaan ichcheshentso aginaan yeekkanawunne s'oomanaw bessii?» yaagiide oochchanaadan kiitteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika Ubbaafe Wolqqama GODAA Keeththa qeesetanne nabeta, «Nu kase daro wode ooththidayssa mala ichchashanththa aginan ceecanaassinne xoomanaas nuus bessizee?» giidi oychchida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኬ ቄሴታኔ ናቤታ፥ «ኑ ካሴ ዳሮ ዎዴ ኦዳይሳ ማላ ኢቻሻን ኣጊናን ጬጫናሲኔ ጾማናስ ኑስ ቤሲዜ?» ጊዲ ኦይቺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ኬን ኦያ ካህነታነ ናበታ፥ “ዳሮ ላይ ኦሸ ጋምእዳይሳዳ ኑኒ ሀእካ እቻሻን አጌናን ዬካናዉነ ፆማናዉ በሲ?” ያግድ ኦይቻና መላ ኪትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Ubbaafe Wolqaama Godaa keethan oothiya kahinetanne nabeta, “Daro laythi oothishe gam7idaysada nuuni ha77ika ichashantho ageenan yeekanawunne xoomanaw bessii?” yaagidi oychana mela kiittidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም የእግዚአብሔር ጸባኦት ቤት ካህናትና ነቢያት፣ “ብዙ ዓመት እንዳደረግሁት፣ በአምስተኛው ወር ማዘንና መጾም ይገባኛልን?” ብለው ጠየቁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቤተ መቅደሱን ካህናትና ነቢያትን “እስከ አሁን ለብዙ ዓመቶች እንዳደረግነው በየአምስተኛው ወር በመጾም ስለ ቤተ መቅደሱ መፍረስ ማዘናችንን እንቀጥልን?” ብለው እንዲጠይቁ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ካህናት ቤት ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄርን ንነቢያትን “ከምቲ ኣብ ዝሓለፋ ዓመታት ዝገበርኩዎዶ ኣብ ሓምሻይ ወርሒ ምፍላይን ምብካይንዶ ይግብአኒ?” ኢሎም ክናገሩ ልኢኽዎም ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቤትኤል ከአ ንሻሬጽርን ንሬገምሜልክን ምስ ሰቦም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክምህልለን፡ ነቶም ካህናት ቤት እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራውትን ንነብያትን ክኣ፡ ከምቲ በተን ብዙሓት ዓምታት ዝገበርክዎዶ፡ በታ ሓምሰይቲ ወር ተፈልየ ኸበክ የ፡ ኢልም ኪነግርዎምን ለአኽዎም። |