Zechariah 7:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ግና ብህቦብላ ንፋስ ኣብ ኵሎም እቶም ዘይፈልጥዎም ኣህዛብ ፋሕ ኣበልክዎም። ሽዑ እታ ምድሪ በረኻ ኰነት፡ ነታ ፍቕርቲ ምድሪ በረኻ ገይሮምዋ እሞ፡ ሓደ እኳ ኣይሓልፍን ኣይምለስን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ማያውቁአቸውም አሕዛብ ሁሉ በዐውሎ ነፋስ በተንኋቸው። እንዲሁ ከእነርሱ በኋላ ምድሪቱ ባድማ ሆናለች፥ የሚተላለፍባትና የሚመላለስባትም አልነበረም፣ ያማረችውንም ምድር ባድማ አደረጉአት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደማያውቁአቸውም አሕዛብ ሁሉ በዐውሎ ነፋስ በተንኋቸው። እንዲሁ ከእነርሱ በኋላ ምድሪቱ ባድማ ሆናለች፥ የሚተላለፍባትና የሚመላለስባትም አልነበረም፤ ያማረችውንም ምድር ባድማ አደረጉአት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በማያውቋቸው በባዕዳን አሕዛብ መካከል በዐውሎ ነፋስ በተንኳቸው። ስለዚህ ከእነርሱ በኋላ ምድሪቱ ባድማ ሆናለች፥ የሚዘዋወርባትና የሚመላለስባትም አልነበረም፤ ያማረችውንም ምድር ባድማ አደረጉአት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ጎትያ አሃደ፥ ኡንቱንታ ኡንቱንቱ ኤርቤና ካዉተቱዋ ግዶን ላላድ፤ ቢታይ አሳይ ያነ ሃነ ስመረተና መላ ቢታ ግዴዳ፤ ሄዋዳን ሀኒደ፥ ሀ ሎኦ ቢታይ መላ ግዴዳ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani gotiyaa ahaade, unttuntta unttunttu eribeenna kawutetsatuwaa giddon laalaad; biittay Asay yaanne haanne simerettenna mela biittaa gideedda; hewaadan haniide, ha lo"o biittay mela gideedda» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti erontta allaga dere giddo gote carkon istta laalladis; isttafe guyera haray oonikka hee bontta malanne haa yontta mala biittaya asi baynda bula biitta gidadus; istti lo7o biittayo bula ooththiday hessa malanna.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኤሮንታ ኣላጋ ዴሬ ጊዶ ጎቴ ጫርኮን ኢስታ ላላዲስ፤ ኢስታፌ ጉዬራ ሃራይ ኦኒካ ሄ ቦንታ ማላኔ ሃ ዮንታ ማላ ቢታያ ኣሲ ባይንዳ ቡላ ቢታ ጊዳዱስ፤ ኢስቲ ሎኦ ቢታዮ ቡላ ኦዳይ ሄሳ ማላና።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ ጎተ ኤሀዳ ኤንቲ ኤሮና ካዎተታ ግዶን ላላስ። ቢታይ አስ ያነ ሃነ ስመረቶና ካይሳ ቢታ ግድስ፤ ሀ ሎኦ ቢታይ ባይሳ ግድስ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani gote ehada enti eronna kawotethata giddon laallas. Biittay asi yaanne haanne simeretonna kaysa biitta gidis; ha lo77o biittay baysa gidis” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘በማያውቋቸው በባዕዳን አሕዛብ መካከል በዐውሎ ነፋስ በተንኋቸው፤ ከእነርሱ በኋላ ማንም እስከማይመጣባትና እስከማይሄድባት ድረስ ምድሪቱ ባድማ ሆነች፤ መልካሚቱን ምድር ባድማ ያደረጓት በዚህ ሁኔታ ነው።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደ ዐውሎ ነፋስ ጠራርጌ በመውሰድም በማያውቁት ባዕድ አገር እንዲኖሩ አደረግኋቸው፤ ይህችም መልካም ምድር ማንም የማይኖርባት ባድማ ሆና ቀረች፥ ያቺ ያማረች ምድርም ባድማ ሆነች።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነውን ናብቶም ዘይፈልጥዎም ኣህዛብ፥ ብንፋስ ኣውሎ በተንክዎም፤ እታ ምድሪ ኸዓ ብድሕሪኦም ባደመት፤ ስለዙይውን ናብኣ ዝኸይድ ወይ ብኣኣ ዝሓልፍ ሓደ እኳ ኣይነበረን። ነታ ፅብቕቲ ሃገር ድማ ኣባደምዋ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣነውን ናብቶም ዘይፈልጥዎም ዘበሉ ኹሎም ኣህዛብ በተንክዎም እታ ሃገር ከአ ሓደ እኳ ዘይሓልፉን ዘይምለሳን ኮይና ብድሕሪኦም ባደመት፡ ነታ ሃገር ደስታውን ኣባደምዋ።