Zechariah 7:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ግና ብህቦብላ ንፋስ ኣብ ኵሎም እቶም ዘይፈልጥዎም ኣህዛብ ፋሕ ኣበልክዎም። ሽዑ እታ ምድሪ በረኻ ኰነት፡ ነታ ፍቕርቲ ምድሪ በረኻ ገይሮምዋ እሞ፡ ሓደ እኳ ኣይሓልፍን ኣይምለስን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ማያውቁአቸውም አሕዛብ ሁሉ በዐውሎ ነፋስ በተንኋቸው። እንዲሁ ከእነርሱ በኋላ ምድሪቱ ባድማ ሆናለች፥ የሚተላለፍባትና የሚመላለስባትም አልነበረም፣ ያማረችውንም ምድር ባድማ አደረጉአት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደማያውቁአቸውም አሕዛብ ሁሉ በዐውሎ ነፋስ በተንኋቸው። እንዲሁ ከእነርሱ በኋላ ምድሪቱ ባድማ ሆናለች፥ የሚተላለፍባትና የሚመላለስባትም አልነበረም፤ ያማረችውንም ምድር ባድማ አደረጉአት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በማያውቋቸው በባዕዳን አሕዛብ መካከል በዐውሎ ነፋስ በተንኳቸው። ስለዚህ ከእነርሱ በኋላ ምድሪቱ ባድማ ሆናለች፥ የሚዘዋወርባትና የሚመላለስባትም አልነበረም፤ ያማረችውንም ምድር ባድማ አደረጉአት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ጎትያ አሃደ፥ ኡንቱንታ ኡንቱንቱ ኤርቤና ካዉተቱዋ ግዶን ላላድ፤ ቢታይ አሳይ ያነ ሃነ ስመረተና መላ ቢታ ግዴዳ፤ ሄዋዳን ሀኒደ፥ ሀ ሎኦ ቢታይ መላ ግዴዳ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani gotiyaa ahaade, unttuntta unttunttu eribeenna kawutetsatuwaa giddon laalaad; biittay Asay yaanne haanne simerettenna mela biittaa gideedda; hewaadan haniide, ha lo"o biittay mela gideedda» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti erontta allaga dere giddo gote carkon istta laalladis; isttafe guyera haray oonikka hee bontta malanne haa yontta mala biittaya asi baynda bula biitta gidadus; istti lo7o biittayo bula ooththiday hessa malanna.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኤሮንታ ኣላጋ ዴሬ ጊዶ ጎቴ ጫርኮን ኢስታ ላላዲስ፤ ኢስታፌ ጉዬራ ሃራይ ኦኒካ ሄ ቦንታ ማላኔ ሃ ዮንታ ማላ ቢታያ ኣሲ ባይንዳ ቡላ ቢታ ጊዳዱስ፤ ኢስቲ ሎኦ ቢታዮ ቡላ ኦዳይ ሄሳ ማላና።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ጎተ ኤሀዳ ኤንቲ ኤሮና ካዎተታ ግዶን ላላስ። ቢታይ አስ ያነ ሃነ ስመረቶና ካይሳ ቢታ ግድስ፤ ሀ ሎኦ ቢታይ ባይሳ ግድስ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani gote ehada enti eronna kawotethata giddon laallas. Biittay asi yaanne haanne simeretonna kaysa biitta gidis; ha lo77o biittay baysa gidis” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘በማያውቋቸው በባዕዳን አሕዛብ መካከል በዐውሎ ነፋስ በተንኋቸው፤ ከእነርሱ በኋላ ማንም እስከማይመጣባትና እስከማይሄድባት ድረስ ምድሪቱ ባድማ ሆነች፤ መልካሚቱን ምድር ባድማ ያደረጓት በዚህ ሁኔታ ነው።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደ ዐውሎ ነፋስ ጠራርጌ በመውሰድም በማያውቁት ባዕድ አገር እንዲኖሩ አደረግኋቸው፤ ይህችም መልካም ምድር ማንም የማይኖርባት ባድማ ሆና ቀረች፥ ያቺ ያማረች ምድርም ባድማ ሆነች።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነውን ናብቶም ዘይፈልጥዎም ኣህዛብ፥ ብንፋስ ኣውሎ በተንክዎም፤ እታ ምድሪ ኸዓ ብድሕሪኦም ባደመት፤ ስለዙይውን ናብኣ ዝኸይድ ወይ ብኣኣ ዝሓልፍ ሓደ እኳ ኣይነበረን። ነታ ፅብቕቲ ሃገር ድማ ኣባደምዋ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነውን ናብቶም ዘይፈልጥዎም ዘበሉ ኹሎም ኣህዛብ በተንክዎም እታ ሃገር ከአ ሓደ እኳ ዘይሓልፉን ዘይምለሳን ኮይና ብድሕሪኦም ባደመት፡ ነታ ሃገር ደስታውን ኣባደምዋ። |