Zechariah 7:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እወ፡ ነቲ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ብመንፈሱ በቶም ቀዳሞት ነብያት ዝለኣኾ ሕግን ቓላትን ምእንቲ ኸይሰምዑ፡ ንልቦም ከም እምኒ ገበርዎ። ስለዚ ዓብዪ ቍጥዓ ካብ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራዊትም ጌታ እግዚአብሔር በቀደሙት ነቢያት እጅ በመንፈሱ የላከውን ሕጉንና ቃሉን እንዳይሰሙ ልባቸውን እንደ አልማዝ አጠነከሩ፣ ስለዚህ ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ዘንድ ታላቅ ቍጣ መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊትም ጌታ እግዚአብሔር በቀደሙት ነቢያት እጅ በመንፈሱ የላከውን ሕጉንና ቃሉን እንዳይሰሙ ልባቸውን እንደ አልማዝ አጠነከሩ፤ ስለዚህ ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ዘንድ ታላቅ ቍጣ መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታም በቀደሙት ነቢያት እጅ በመንፈሱ የላከውን ሕጉንና ቃሉን እንዳይሰሙ ልባቸውን እንደ አልማዝ አጠነከሩ፤ ስለዚህ ከሠራዊት ጌታ ታላቅ ቁጣ መጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ባረ አያናን ካሰ ባረ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ባጋና ኪቴዳ ህግያነ ቃላ ስሰና ማላ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ዎዛና ዛላዳን ምንሴድኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ማታፐ ዎልቃማ ሀንቁ ኡንቱንቱ ቦላ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday bare Ayyaanan kase bare timbbitiyaa odiyaawanttu baggana kiitteedda higgiyaanne k'aalaa sisenna mala, unttunttu barenttu wozanaa zaallaadan miniseeddino. Hewaa diraw, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa mataappe wolk'k'aama hank'k'uu unttunttu bolla yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba wozina zaalla shuchcha mala minththida; Ubbaafe Wolqqama GODAY kase nabeta baggara ba ayanan kiittida qaalaa woykko woga siyontta ixxida; hessa gishshas Ubbaafe Wolqqama GODAY istta bolla keehi hanqettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ዎዚና ዛላ ሹቻ ማላ ሚንዳ፤ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ካሴ ናቤታ ባጋራ ባ ኣያናን ኪቲዳ ቃላ ዎይኮ ዎጋ ሲዮንታ ኢጺዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ኢስታ ቦላ ኬሂ ሃንቄቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ባ አያናን ካሰ ባ ናበታ ባጋራ ኪትዳ ህግያነ ቃላ ስኦና እፅድ ባንታ ዎዛና ዛላዳ ምንዶሶና። ሄሳ ግሾ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ማታፐ ግታ ሀንቆይ ኤንታ ቦላ ይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqaama Goday ba Ayyaanan kase ba nabeta baggara kiitida higgiyanne qaala si7onna ixidi banta wozanaa zaallada minthidosona. Hessa gisho, Ubbaafe Wolqaama Godaa matape gita hanqoy enta bolla yis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልባቸውን እንደ ባልጩት አጠነከሩ፤ እግዚአብሔር ጸባኦት በቀደሙት ነቢያት በኩል በመንፈሱ የላከውን ቃል ወይም ሕግ አልሰሙም፤ ስለዚህ እግዚአብሔር ጸባኦት እጅግ ተቈጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልባቸውንም እንደ አለት ድንጋይ አጠነከሩ፤ ጥንት በነበሩት ነቢያት አማካይነት እኔ የሠራዊት አምላክ በመንፈሴ የሰጠኋቸውን ሕግ ሁሉ በእልኸኛነት የማያዳምጡ ሆኑ፤ ስለዚህ እኔ የሠራዊት አምላክ ኀይለኛ ቊጣ አወረድኩባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ድማ፥ ብቶም ቀዳሞት ነቢያት ገይሩ ብመንፈሱ ዝለኣኾ ሕጉን ቃሉን ከይሰምዑ፥ ልቦም ከም ኣልማዝ ኣትረሩ፤ ስለዙይ ካብ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ዓብዪ ቝጥዓ መፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ብመንፈሱ ብኢድ እቶም ቀዳሞት ነብያት ገይሩ ዝሰደዶ ሕግን ቃላትን ከይሰምዑስ፡ ልቦም ከም ኣልማዝ ገበሩ፡ ስለዚ ኻብ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ዓብዩ ቑጥዓ ኾነ። |