Zechariah 6:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ወሽመጥ ድማ ወጺኡ ኣብ ምድሪ ንየው ነጀው ክዘውር ክኸይድ ደለየ፣ ንሱ ድማ ከምዚ በለ፦ ኪድ፣ ኣብ ምድሪ ንየው ነጀው ተዘዋወር። ስለዚ ኣብ ምድሪ ንቕድሚትን ንድሕሪትን ይመላለሱ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መጋላዎቹም ደግሞ ወጡ በምድርም ይመላለሱ ዘንድ ለመሄድ ይፈልጉ ነበር፣ እርሱም፦ ሂዱ፥ በምድር ላይ ተመላለሱ አለ። እነርሱም በምድር ላይ ተመላለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መጋላዎቹም ደግሞ ወጡ በምድርም ይመላለሱ ዘንድ ለመሄድ ይፈልጉ ነበር፤ እርሱም። ሂዱ፥ በምድር ላይ ተመላለሱ አለ። እነርሱም በምድር ላይ ተመላለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጠንካሮቹ ፈረሶች ሲወጡ፥ በምድር ሁሉ ለመመላለስ አቈብቁበው ነበር፤ እርሱም፥ “ወደ ምድር ሁሉ ሂዱ” አላቸው፤ እነርሱም ወደ ምድር ሁሉ ሄዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ፓራቱ ከሴዳ ዎደ፥ ቢታ ኡባ ዩዪደ ጾሞሳናዉ ፓቹሪኖ። ኪታንቻይ ኡንቱንታ፥ “ቢተ፥ ቢታ ኡባ ዩዪደ ጾሞስተ” ያጌዳ። ኡንቱንቱ ቢታ ኡባ ዩዪደ ዎቼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He paratuu keseedda wode, biittaa ubbaa yuuyyiide s'omoosanaw paachchuriino. Kiitanchchay unttuntta, «Biite, biittaa ubbaa yuuyyiide s'omoosite» yaageedda. Unttunttu biittaa ubbaa yuuyyiide wochcheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mino parati buro kezishe biitta ubbaa bolla simerettanaas leessotteettes; izikka istta, «Intte sa7a ubbaa gars biidi xomosite» gides; isttika biidi xomosida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚኖ ፓራቲ ቡሮ ኬዚሼ ቢታ ኡባ ቦላ ሲሜሬታናስ ሌሶቴቴስ፤ ኢዚካ ኢስታ፥ «ኢንቴ ሳኣ ኡባ ጋርስ ቢዲ ጾሞሲቴ» ጊዴስ፤ ኢስቲካ ቢዲ ጾሞሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ፓራት ቢታ ዎቻናዉ ከይዳ ዎደ ገደ ሃ ፓችፓሮሶና። ኪታንቾይ ኤንታኮ፥ “ብድ ቢታ ኡባ ዩይድ ዎችተ” ያግስ። ኤንቲ ብድ ቢታ ኡባ ዩይድ ዎችዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He parati biitta wochanaw keyida wode gede haa pachiparoosona. Kiitanchoy entako, “Bidi biitta ubbaa yuuyidi wochite” yaagis. Enti bidi biitta ubbaa yuuyidi wochidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጠንካሮቹ ፈረሶች ሲወጡ፣ በምድር ሁሉ ለመመላለስ አቈብቍበው ነበር። እርሱም፣ “ወደ ምድር ሁሉ ሂዱ” አላቸው፤ እነርሱም ወደ ምድር ሁሉ ሄዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኀይለኞቹ ፈረሶች በወጡ ጊዜ ምድርን ለመቃኘት ተጣድፈው ነበር፤ መልአኩም “ሂዱ፤ ምድርን ቃኙ!” አላቸው፤ እነርሱም ምድርን ቃኙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ብርቱዓት ኣፍራስ እንትወፁ፥ ኣብ ኵላ ምድሪ ንምምልላስ ይደልዩ ነበሩ። ንሱውን “ኪዱ ንምድሪ ተመላለስዋ” በሎም፤ ንሳቶም ከዓ ንምድሪ ተመላለስዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሓመራት ከአ ወጽ፡ ንምድር ኺመላለስዋ ድማ ደለዩ። ንሱውን፡ ኪዱ ንምድር ተመላለስዋ፡ በለ። ንሳቶም ከአ ንምድሪ ተመላለስዋ። |