Zechariah 6:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ወሽመጥ ድማ ወጺኡ ኣብ ምድሪ ንየው ነጀው ክዘውር ክኸይድ ደለየ፣ ንሱ ድማ ከምዚ በለ፦ ኪድ፣ ኣብ ምድሪ ንየው ነጀው ተዘዋወር። ስለዚ ኣብ ምድሪ ንቕድሚትን ንድሕሪትን ይመላለሱ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መጋላዎቹም ደግሞ ወጡ በምድርም ይመላለሱ ዘንድ ለመሄድ ይፈልጉ ነበር፣ እርሱም፦ ሂዱ፥ በምድር ላይ ተመላለሱ አለ። እነርሱም በምድር ላይ ተመላለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መጋላዎቹም ደግሞ ወጡ በምድርም ይመላለሱ ዘንድ ለመሄድ ይፈልጉ ነበር፤ እርሱም። ሂዱ፥ በምድር ላይ ተመላለሱ አለ። እነርሱም በምድር ላይ ተመላለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጠንካሮቹ ፈረሶች ሲወጡ፥ በምድር ሁሉ ለመመላለስ አቈብቁበው ነበር፤ እርሱም፥ “ወደ ምድር ሁሉ ሂዱ” አላቸው፤ እነርሱም ወደ ምድር ሁሉ ሄዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ፓራቱ ከሴዳ ዎደ፥ ቢታ ኡባ ዩዪደ ጾሞሳናዉ ፓቹሪኖ። ኪታንቻይ ኡንቱንታ፥ “ቢተ፥ ቢታ ኡባ ዩዪደ ጾሞስተ” ያጌዳ። ኡንቱንቱ ቢታ ኡባ ዩዪደ ዎቼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He paratuu keseedda wode, biittaa ubbaa yuuyyiide s'omoosanaw paachchuriino. Kiitanchchay unttuntta, «Biite, biittaa ubbaa yuuyyiide s'omoosite» yaageedda. Unttunttu biittaa ubbaa yuuyyiide wochcheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Mino parati buro kezishe biitta ubbaa bolla simerettanaas leessotteettes; izikka istta, «Intte sa7a ubbaa gars biidi xomosite» gides; isttika biidi xomosida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚኖ ፓራቲ ቡሮ ኬዚሼ ቢታ ኡባ ቦላ ሲሜሬታናስ ሌሶቴቴስ፤ ኢዚካ ኢስታ፥ «ኢንቴ ሳኣ ኡባ ጋርስ ቢዲ ጾሞሲቴ» ጊዴስ፤ ኢስቲካ ቢዲ ጾሞሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ፓራት ቢታ ዎቻናዉ ከይዳ ዎደ ገደ ሃ ፓችፓሮሶና። ኪታንቾይ ኤንታኮ፥ “ብድ ቢታ ኡባ ዩይድ ዎችተ” ያግስ። ኤንቲ ብድ ቢታ ኡባ ዩይድ ዎችዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He parati biitta wochanaw keyida wode gede haa pachiparoosona. Kiitanchoy entako, “Bidi biitta ubbaa yuuyidi wochite” yaagis. Enti bidi biitta ubbaa yuuyidi wochidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጠንካሮቹ ፈረሶች ሲወጡ፣ በምድር ሁሉ ለመመላለስ አቈብቍበው ነበር። እርሱም፣ “ወደ ምድር ሁሉ ሂዱ” አላቸው፤ እነርሱም ወደ ምድር ሁሉ ሄዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኀይለኞቹ ፈረሶች በወጡ ጊዜ ምድርን ለመቃኘት ተጣድፈው ነበር፤ መልአኩም “ሂዱ፤ ምድርን ቃኙ!” አላቸው፤ እነርሱም ምድርን ቃኙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ብርቱዓት ኣፍራስ እንትወፁ፥ ኣብ ኵላ ምድሪ ንምምልላስ ይደልዩ ነበሩ። ንሱውን “ኪዱ ንምድሪ ተመላለስዋ” በሎም፤ ንሳቶም ከዓ ንምድሪ ተመላለስዋ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሓመራት ከአ ወጽ፡ ንምድር ኺመላለስዋ ድማ ደለዩ። ንሱውን፡ ኪዱ ንምድር ተመላለስዋ፡ በለ። ንሳቶም ከአ ንምድሪ ተመላለስዋ።