Zechariah 6:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ መልኣኽ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰለይ፡ እዚኣቶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዘላ ምድሪ ደው ክብሉ ዝወጹ ኣርባዕተ መናፍስቲ ሰማያት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መልአኩም መልሶ፦ እነዚህ በምድር ሁሉ ጌታ ፊት ከቆሙበት ስፍራ የሚወጡ አራቱ የሰማይ ነፋስት ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መልአኩም መልሶ። እነዚህ በምድር ሁሉ ጌታ ፊት ከቆሙበት ስፍራ የሚወጡ አራቱ የሰማይ ነፋሳት ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መልአኩም መልሶ፦ “በምድር ሁሉ ጌታ ፊት ከቆሙበት ስፍራ የሚወጡ እነዚህ አራቱ የሰማይ ነፋሳት ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኪታንቻይ፥ “ሀዋንቱ ሳኣ ኡባ ጎዳ ስንን ባረና ሺሺደ ከስያ ኦይዱ ሳሉዋ ጫርኮቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kiitanchchay, «Hawanttu sa'aa ubbaa Godaa sintsan barena shiishshiide kesiyaa oyddu saluwaa c'arkkotuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kiitanchchazikka, «Hayti sa7a ubbaa Goda sinththan ooththizasoppe kezida salo ayana oyddata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኪታንቻዚካ፥ «ሃይቲ ሳኣ ኡባ ጎዳ ሲንን ኦዛሶፔ ኬዚዳ ሳሎ ኣያና ኦይዳታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኪታንቾይ ዛሪድ፥ “ሀይሳቲ ቢታ ኡባ ጎዳ ስንን ኤቅድ ኦያ ኦይዱ ሳሎ ጫርኮታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kiitanchoy zaaridi, “Haysati biitta ubbaa Godaa sinthan eqidi oothiya oyddu salo carkota.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መልአኩም እንዲህ አለኝ፤ “እነዚህ አራቱ ቆመው ከነበሩበት ከምድር ሁሉ ጌታ ፊት የወጡ የሰማይ መናፍስት ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም “እነዚህ አራቱ ነፋሳት ናቸው፤ ቆመው ከሚያገለግሉበት ከምድር ሁሉ ጌታ ፊት አሁን ገና መውጣታቸው ነው” አለኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ መልኣኽ ከዓ፥ “እዚኣቶም ካብ ዝቘምዎም፥ ካብ ቅድሚ ጐይታ ዅሉ ምድሪ ዝወፁ፥ ኣርባዕተ ንፋሳት ሰማይ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 እቲ መልኣኽ ከአ ከምዚ ኢሉ መለሰለይ፡ እዚኣቶም እቶም ኣብ ቅድሚ እቲ ግይታ ኹላ ምድር ቖይሞም ዚውጹ ኣርባዕተ ንፋሳት ሰማይ እዮም፡