Zechariah 6:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር እውን ኪሃንጻ እዩ። ንሱ ድማ ክብሪ ተሰኪሙ ኣብ ዝፋኑ ኮፍ ኢሉ ይገዝእ፤ ኣብ ዝፋኑ ካህን ኪኸውን፡ ምኽሪ ሰላም ከኣ ኣብ መንጎ ክልቲኦም ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እርሱ የእግዚአብሔርን መቅደስ ይሠራል፥ ክብርንም ይሸከማል፥ በዙፋኑም ላይ ተቀምጦ ይነግሣል፣ በዙፋኑም ላይ ካህን ይሆናል፥ የሰላምም ምክር በሁለቱ መካከል ይሆናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱ የእግዚአብሔርን መቅደስ ይሠራል፥ ክብርንም ይሸከማል፥ በዙፋኑም ላይ ተቀምጦ ይነግሣል፤ በዙፋኑም ላይ ካህን ይሆናል፥ የሰላምም ምክር በሁለቱ መካከል ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱ የጌታን መቅደስ ይሠራል፥ ክብርንም ይጐናጸፋል፥ በዙፋኑም ላይ ተቀምጦ ይገዛል፤ በዙፋኑም ላይ ካህን ይሆናል፤ በሁለቱም መካከል ሰላማዊ መግባባት ይኖራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዌ አ፤ እ ካትያዳን ቦንቹዋ ማዪደ፥ ባረ ካተቱዋ አራታን ኡታናነ ሞዳና። ቃይ እ ባረ አራታን ኡቲደ ቄሰተን ኦና፤ ኡንቱንቱ ላኡ ባረንቱ ቆፋን እቱዋ ግዳና” ያጌ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa kees's'anawe Aa; I kaatiyaadan bonchchuwaa mayyiide, bare kaatetuwaa araatan uttananne mooddana. K'ay I bare araataan uttiide k'eesetetsan ootsana; unttunttu laa"u barenttu k'ofaan ittuwaa gidana» yaagee› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi GODAA keeththa keexxana; izi kawo mala bonchcho may7ana; ba kawoteththaa araatan uttidi haarana; qasseka izi ba araatan uttidi qeeseteththan ooththana; he nam7atikka saroteththaninne sigan ooththana» gees ga yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ጎዳ ኬ ኬጻና፤ ኢዚ ካዎ ማላ ቦንቾ ማይኣና፤ ባ ካዎቴ ኣራታን ኡቲዲ ሃራና፤ ቃሴካ ኢዚ ባ ኣራታን ኡቲዲ ቄሴቴን ኦና፤ ሄ ናምኣቲካ ሳሮቴኒኔ ሲጋን ኦና» ጌስ ጋ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ኬ ኬፃናይ እያ፤ እ ካዎተ ማኡዋ ማእድ፥ አራታን ኡትድ ሃራና። ቃስ እያ አራታ ማታን እስ ካህነይ ኤቃና፤ ኤንታ ናምኣ ግዶን እስፈተ ዳና።’
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa keetha keexanay iya; I kawotetha ma7uwa ma77idi, araatan uttidi haarana. Qassi iya araata matan issi kahiney eqana; enta nam7aa giddon issifetethi daana.’
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ የሚሠራው እርሱ ነው፤ ክብርን ይጐናጸፋል፤ በዙፋኑ ተቀምጦ ይገዛል፤ በዙፋኑም ላይ ካህን ይሆናል፤ በሁለቱም መካከል ስምምነት ይኖራል።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ የሚመራ እርሱ ነው፤ የንጉሥነትን ክብር በመቀዳጀት በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ ይገዛል፤ አንድ ካህን በዙፋኑ አጠገብ ይቆማል፤ ሁለቱም አብረው በስምምነትና በሰላም ይሠራሉ።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ዝሰርሕ ንሱ እዩ፤ ክብሪውን ክለብስ እዩ፤ ኣብ ዙፋኑ ተቐሚጡ ኸዓ ኽገዝእ እዩ። ኣብ ዙፋኑ ኻህን ክኸውን እዩ፤ ኣብ መንጎ ኽልቲኦም ከዓ ምኽሪ ሰላም ክህሉ እዩ።’
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ምቕደስ እግዝኣብሄር ኪሀንጽ፡ ክብሪ ኸአ ክጸውር፡ ኣብ ዝፋን ድማ ክቕመጥን ክገዝእን እዩ፡ ኣብ ዝፋኑ ኻህን ኪኸውን ዩ።