Zechariah 6:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተዛረቦ እሞ በሎ፦ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፦ እቲ ሉጥ ዚብሃል ሰብኣይ እንሆ። ካብ ስፍራኡ ዓብዩ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ኪሃንጽ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ስሙ ቍጥቋጥ የሚባል ሰው በስፍራው ይበቅላል፥ የእግዚአብሔርንም መቅደስ ይሠራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም በለው። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ስሙ ቍጥቋጥ የሚባል ሰው በስፍራው ይበቅላል፥ የእግዚአብሔርንም መቅደስ ይሠራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ስሙ ቁጥቋጥ የሚባል ሰው በስፍራው ይበቅላል፥ የጌታንም መቅደስ ይሠራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዉ፥ ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በአ፥ አ ሱንይ ታሽያ ጌተትያ እት ብታኒ ባረ ደእያ ሳን ድጫና፤ እ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ዛር ኬጻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aw, ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'a, Aa suntsay Tashiyaa geetettiyaa itti bitanii bare de'iyaa saan dic'c'ana; I Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa zaari kees's'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni izas, «Ubbaafe Wolqqama GODAY, ‹Iza sunththay Hagga› geetettidayssi hayssa; izikka ba dizason daayana; izi GODAA keeth zaaridi keexxana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢዛስ፥ «ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ ‹ኢዛ ሱንይ ሃጋ› ጌቴቲዳይሲ ሃይሳ፤ ኢዚካ ባ ዲዛሶን ዳያና፤ ኢዚ ጎዳ ኬ ዛሪዲ ኬጻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ እያዉ ኦዳ፦ ሄኮ፥ ታሸይ ባ በሳን ዳያ ግሾነ እ ፆሳ ኬ ኬፅያ ግሾ፥ እያ ሱንይ ‘ታሸ ጌተትዳ አደይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees gada iyaw oda: heko, tashey ba bessan daaya gishonne I xoossa keetha keexiya gisho, iya sunthay ‘Tashe geetetida addey haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለእርሱም እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል ብለህ ንገረው፤ ‘እነሆ፤ ስሙ ቅርንጫፍ የተባለው ሰው ይህ ነው፤ እርሱም በቦታው ይንሰራፋል፤ የእግዚአብሔርንም ቤተ መቅደስ ይሠራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል ብለህ ንገረው፦ ‘ቅርንጫፉ በቦታው ስለሚስፋፋ ቅርንጫፍ የሚባል ስም ያለው ይህ ሰው ነው። ባለበት ስፍራ በቅሎ ገናና ይሆናል፤ የእግዚአብሔርንም ቤተ መቅደስ እንደገና ይሠራል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእኡውን ከምዙይ በሎ፦ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘እንሆ ስሙ ቘጥቋጥ ዝተብሃለ ሰብ፥ ኣብ ቦታኡ ኽበቍል እዩ፤ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄርውን ክሰርሕ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግዚኣብህር ጐይታ ሰርዊት ከምዚ ይብል አሎ፡ ኢልካውን ተዛረቦ፡ እቲ ጨንፈር ዝስሙ ሰብኣይ እንሆ ንሱ ኻብ ቦታእ ኺጭንፍር፡ መቕደስ እግዚኣብሄር ድማ ክሀንጽ እይ። |