Zechariah 5:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣዒንተይ ኣልዒለ ጠመትኩ፡ እንሆ ድማ ክልተ ኣንስቲ ወጻ፡ ንፋስ ድማ ኣብ ኣኽናፈን ነበረ። ከም ኣኽናፍ ዕንቅርቢት ዚመስል ኣኽናፍ ነበሮም እሞ፡ ኣብ መንጎ ምድርን ሰማይን ኤፋ የልዕሉ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዓይኖቼንም አንሥቼ አየሁ፥ እነሆም፥ ሁለት ሴቶች ወጡ፥ ነፋስም በክንፎቻቸው ነበረ፣ ክንፎቻቸውም እንደ ሽመላ ክንፎች ነበሩ፣ የኢፍ መስፈሪያውንም በምድርና በሰማይ መካከል አነሡት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓይኖቼንም አንሥቼ አየሁ፥ እነሆም፥ ሁለት ሴቶች ወጡ፥ ነፋስም በክንፎቻቸው ነበረ፤ ክንፎቻቸውም እንደ ሽመላ ክንፎች ነበሩ፤ የኢፍ መስፈሪያውንም በምድርና በሰማይ መካከል አነሡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ዐይኖቼን አንሥቼ አየሁ፥ እነሆም፥ ሁለት ሴቶች ወጡ፥ በክንፎቻቸውም ነፋስ ነበረ፤ ክንፎቻቸውም እንደ ሽመላ ክንፎች ነበሩ፤ የኢፍ መስፈሪያውንም በምድርና በሰማይ መካከል አነሡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ታን ቁ ጋደ ጼልያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ቀፍያን ጫርኩ ደእያ ላኡ ማጫ አሳቱ ይያዋንታ በኣድ፤ ኡንቱንቱ ቀፊ ሾርትያ ቀፍያ ማላ። ኡንቱንቱ ሄ ኬሻ ሳኣፐነ ሳሉዋፐ ግዶ ፑደ ደንድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, taani d'ok'k'u gaade s'eelliyaa wode, unttunttu k'efiyaan c'arkkuu de'iyaa laa"u mac'c'a asatuu yiyaawantta be'aad; unttunttu k'efii shortiyaa k'efiyaa mala. Unttunttu he keeshshaa sa'aappenne saluwaappe giddoo pude dentseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye tani pude dhoqqu ga xeellishin isttas qefetan carkoy diza nam7u maccassata be7adis; isttas qefeykka kafo wole qefe mala; istti he daachchoza denththi ekkidi pude salo piradhdhida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ታኒ ፑዴ ቁ ጋ ጼሊሺን ኢስታስ ቄፌታን ጫርኮይ ዲዛ ናምኡ ማጫሳታ ቤኣዲስ፤ ኢስታስ ቄፌይካ ካፎ ዎሌ ቄፌ ማላ፤ ኢስቲ ሄ ዳቾዛ ዴን ኤኪዲ ፑዴ ሳሎ ፒራዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ታኒ ቁ ጋዳ ፄልያ ዎደ ኤንታ ቀፍያን ጫርኮይ ደእያ፥ ፕራያ ናምኡ ማጫሳታ በአስ። ኤንታ ቀፈይ ጎሎ ቀፈ መላ ምኖ፤ ኤንቲ ዳቹዋ ሳአፐ ድንድ ኤክድ ፕራዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye taani dhoqu gada xeelliya wode enta qefiyan carkoy de7iya, piradhiya nam7u maccasata be7as. Enta qefey gollo qefe mela mino; enti daachuwa sa7ape dinthidi ekidi piradhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ወደ ላይ ተመለከትሁ፤ እነሆም፣ ከፊቴ ሁለት ሴቶች ነበሩ፤ በክንፎቻቸውም ነፋስ ነበር፤ ክንፎቻቸውም እንደ ሽመላ ክንፎች ነበሩ፤ የኢፍ መስፈሪያውንም በምድርና በሰማይ መካከል አነሡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀና ብዬ ስመለከት እነሆ ሁለት ሴቶች እየበረሩ ወደ እኔ መጡ፤ ክንፎቻቸውም እንደ ሽመላ ክንፎች ብርቱዎች ነበሩ። እነርሱም ያንን ቅርጫት ከመሬት አንሥተው ወደ ሰማይ ይዘውት በረሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መሊሰ ኣዒንተይ ኣልዒለ ጠመትኩ፤ እንሆ ኽልተ ኣንስቲ ወፃ፤ ኣብ ኣኽናፈንውን ንፋስ ነበረ። ኣኽናፈን ከም ኣኽናፍ ራዛ ነበራ፤ ነቲ መስፈሪ ኢፍውን፥ ኣብ መንጎ ሰማይን ምድርን ኣልዓላኦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነት ዝዛረበኒ ዝነበረ መልኣኽ ከኣ፡ ነዚ ኤፋ ናበይ እየን ዚወስዳኦ ዘለዋ፡ በልክው። |